ፓርቲው ዘርፈ ብዙ ስኬቶችን አስመዝግቧል – አቶ አደም ፋራህ
የብልፅግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት የፓርቲ ሥራዎች አፈጻጸም ግምገማ መድረክ መካሄድ ጀመረ። ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት በፓርቲው ዋናው ጽ/ቤት እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ፣ የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የዘርፍ ኃላፊዎች፣ የሁሉም ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊዎች እና ሌሎች የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል። የሩብ ዓመቱን የፓርቲ ሥራዎች…
