Trendings

Getenesh Gebeyehu

ፓርቲው ዘርፈ ብዙ ስኬቶችን አስመዝግቧል – አቶ አደም ፋራህ

የብልፅግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት የፓርቲ ሥራዎች አፈጻጸም ግምገማ መድረክ መካሄድ ጀመረ። ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት በፓርቲው ዋናው ጽ/ቤት እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ፣ የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የዘርፍ ኃላፊዎች፣ የሁሉም ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊዎች እና ሌሎች የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል። የሩብ ዓመቱን የፓርቲ ሥራዎች…

Read More

ስልጠናው የአመራሩን የመፈጸምና የማስፈጸም አቅም ከመገንባት ባሻገር ሀገራችንና ክልላችን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር ትልቅ ስንቅ የተያዘበት መድረክ ነው ፦አቶ ማስረሻ በላቸው

‎ ‎”ከመልካም አመራርነት ወደ ታላቅ አመራርነት መሻገር ” በሚል መሪ ቃል ሲሰጥ የነበረዉ ስልጠና ተጠናቋል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በመተባበር ባለፉት ሦስት ተከታታይ ቀናት ስሰጥ የቆየው የአመራር ስልጠና መድረክ ለቀጣይ ተልዕኮ ዝግጁነትና ቁርጠኝነት በመፍጠር በስኬት ተጠናቋል። ‎ ‎የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በስልጠናው ማጠቃለያ…

Read More

የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ባለፋት ሶስት ቀናት ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች በቦንጋ ከተማ ስሰጥ የነበረው አመራር አቅም ግንባት ስልጠና ተጠናቀቀ።

“ከመልካም አመራርነት ወደ ታላቅ አመራርነት መሻገር ” በሚል መርህ ቃል ለክልሉ አመራሮች በተዘጋጀው የአቅም ግንባታ ስልጠና የክልሉ አጠቃላይ አመራር እንዲሁም የዞን፣ የወረዳ እና የከተማ አስተዳደር አስተባባሪዎች ተሳትፈዋል። ስልጠናው በአመራሩ ዘንድ የአስተሳሰብና የተግባር አንድነትን በመፈጠር፤ አመራሩ በእያንዳንዱ ተግባር ላይ ፍጥነትና ፈጠራ በማከል ለክልሉ ሁለንተናዊ ለውጥ አስተዋጽኦ እንዲያበርክት የሚያዘጋጅ መኾኑን ነው ተሳታፊዎች የገለጹት። አመራሩ በስልጠናው ያገኘውን የጽንስ…

Read More

የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ

የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል። በዚህም መሠረት፦ 1. አቶ ዋሲሁን አውሎ – የሸካ ዞን ሠላም ፀጥታና ሚሊሻ መምሪያ ኃላፊ 2. ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ – የሸካ ዞን ንግድና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ 3. አቶ ዮሐንስ በንዲ – የሸካ ዞን ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን መምሪያ ኃላፊ 4. አቶ ተግባሩ እንዳሻው – የሸካ ዞን ፋይናንስ መምሪያ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ ጥራታቸው የተጠበቁ እና የዘር ምንጫቸው የታወቁ የአትክልት ዘሮች እና ሌሎች ኬሚካሎች ለኤግዚቢሽን ቀረበ

በኤግዚቢሽኑ በርካታ ካምፓኒዎች የተሳተፉ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ ማርቆስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተለያዩ አትክልት ዘሮች፣ ሚኢረጅ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የጸረ አረምና ጸረ ተባይ ኬሚካል የኬምቴክስ የግብርና ምርቶች፣ ዋይዝ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት የአትክልት ዘር፣ እንዲሁም ሌሎች የተለያዩ ድርጅቶች ምርቶቻቸውን ለእይታ አቅርበዋል። በኤግዚብሽኑ ምርቶቻቸውን ይዘው የቀረቡ የተለያዩ ድርጅቶች ለምርትና ምርታማነት ማደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያላቸው ምርቶችን…

Read More

በክልሉ ለግብርና ምርትና ምርታማነት ዕድገት አጋዥ የሆኑ የተለያየ አማራጮችን በተገቢው በመጠቀም የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ይሰራል-አቶ አሸናፊ ክንፉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ የባለድርሻ አካላት የውይይት እና የግብርና ግብዓት ኤግዚቢሽን በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። የውይይት መድረኩን ያስጀመሩት የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትልና የሆርቲካልቸር ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ክንፉ ክልሉ በተፈጥሮ ጸጋ የታደለ ሰፊ መልማት የሚችል መሬት፣ለግብርና ሥራ ምቹ ስነምህዳርና ውሃ አማራጮች ያለበት አከባቢ እንደሆነም ገልጸዋል። እነዚህ በክልሉ የሚገኙ ለግብርና…

Read More

ኮስታሪካ ሁል ጊዜ ለአካባቢ ጥበቃ ንቁ የሆነች ሀገር ነች።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልም የበርካታ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ሀብቶች መገኛና ክልል በመሆን ተፈጥሮ ማዕከል ያደረገ የኢኮኖሚ ዕድገት በመከተል ልክ የኢትዮጵያ ብሎም የምስራቅ አፍሪቃ ኮስታሪካ መኾን ይችላል። አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ (AFLEX) ፕሬዚዳንት ከተናገሩት የተወሰደ

Read More

የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ከክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በየደረጃው ለሚገኙ አመራሮች ስልጠና እየሰጠ ነዉ።

የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ከብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅ/ጽ/ቤት ጋር በመተባበር “ከመልካም አመራርነት ወደ ታላቅ አመራርነት መሻገር ” በሚል መርህ ቃል ለክልሉ አመራሮች ያዘጋጀው የአቅም ግንባታ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። በተለዋዋጭ ሁኔታዎች ዉስጥ ፍጥነትና ፈጠራን ማዕከል ያደረገ የአመራር ስርዓት መገንባት የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ መኾኑን ነው የክልሉ የብልግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ…

Read More

የክልሉን ምርትና ማርታማነት ለማሳደግ የምርጥ ዘር አቅርቦት ላይ መጠነ ሰፊ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ አቶ ማስረሻ በላቸዉ ገለጹ

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸዉ እንዳስታወቁት፤የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችል የግብርና ፓኬጆችን በተገቢዉ ሁኔታ ተግበራዊ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ምርጥ ዘርን መጠቀም ከፍተኛ ዉጤትን የሚያስገኝ በመሆኑ የምርጥ ዘር አቅርቦትን ለማሳደግ እንዲቻል የምርጥ ዘር ድርጅትን በማቋቋምና በርካታ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ዉጤታማ ተግባራትን እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ከዚህን በፊት ምንም ዓይነት ምርጥ ዘር…

Read More

በሸካ ዞን በቀጣይ ጊዜያት የፓርቲና የመንግስት ተልዕኮን በተገቢው መፈፀምና ማስፈፀም የሚችል የአመራር ስምሪት መሰጠቱ ተገለጸ

በሸካ ዞን በቅርቡ በተደረገው ጥብቅ ግምገማ ላይ ተመስርቶ በተወሰደው እርምጃ ከዞን እስከታችኛዉ መዋቅር 108 አመራሮችን ከኃላፊነት የማንሳት ፣የማሸጋሸግና በአዲስ መልክ ወደ ኃላፊነት የማምጣት ስራ ተሠርቷል ሲሉ የሸካ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አለማየሁ አለሙ ገልፀዋል። በቀጣይ ጊዜያት የፓርቲና የመንግስት ተልዕኮን በተገቢው መፈፀምና ማስፈፀም የሚችል የአመራር ስምሪት ተሰጥቷል ሲሉም አክለዋል አቶ አለማየሁ። አቶ አለማየሁ…

Read More