በክልሉ ክላስተር ከተሞች ደረጃቸውን የጠበቁ የተለያዩ ደረጃ ያላቸዉ ህንጻዎች ልገነቡ ነው::
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት በክልሉ ክላስተር ከተሞች ደረጃቸውን የጠበቁ ባለ ዘጠኝ ወለል ህንጻዎችን ለማስገንባት በተዘጋጀው ዲዛይን ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር መከረ። የክልሉ መንግሥት በክላስተር ከተሞቹ ለሚስገነቧቸው ህንጻዎች የዲዛይን ስራውን በኢትዮጵያ ግንባታና ዲዛይን ስራዎች ኮርፖሬሽን ማሰራት ተገልጿል። የግንባታ ዲዛይንና ቁጥጥር ስራው አዲስ በተቋቋመው የመንግስት የልማት ድርጅት በሆነው የደቡብ ምዕራብ ዲዛይን ግንባታ ቁጥጥር ኮርፖሬሽን እና…
