Trendings

በባንካችን የደንበኞች የግል አካውንት ላይ የደረሰ ምንም አይነት ጉዳት የለም፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሰሞኑን አጋጥሞት የነበረውን የአገልግሎት መቋረጥ ችግር አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ በባንኩ የደንበኞች የግል አካውንት ላይ የደረሰ ምንም አይነት ጉዳት አለመኖሩን የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ይፋ አድርገዋል። ባንኩ የውስጥ አሰራሩን ለማዘመን ሲያደርግ በነበረው ሂደት አርብ መጋቢት 6 ሌሊቱን ጤናማ ያልሆነ የገንዘብ እንቅስቃሴ እንደነበረ የጠቆሙት ፕሬዚዳንቱ የተፈጠረው ክስተት ከሳይበር ጥቃት ጋር የተያያዘ አለመሆኑን አስታውቀዋል፡፡…

Read More

በክልሉ ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ፦ ዶክተር ፍጹም አሰፋ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለፁ ። ዶክተር ፍጹም አሰፋ ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን በመጎብኘት የድጋፍና ክትትል ሥራ በማድረግ ላይ ናቸው። ሚኒስትሯ እንደተናገሩት የምልከታው ዋና ዓላማ በክልሉ አጠቃላይ በልማት የታቀዱ ስራዎች ምን ደረጃ…

Read More

በፓርቲው የተገኙ ውጤቶች ተጠናክሮ እንዲቀጥሉና ቀጣይ ግቦች እንዲሳኩ ሚናቸውን በአግባቡ እንደሚወጡ የኮንፈረንሱ ተሳታፊዎች ተናገሩ።

“ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የታርጫ ማዕከል የመንግስት ሰራተኞች አመራሮችና አባላት የመሠረታዊ ድርጅት ኮንፈረንስ በድምቀት ተካሂዷል። በኮንፈረሱ የተሳተፉ የታርጫ ማዕከል የክልል ቢሮ አባላትና አመራሮች በባለፉት ሁለት አመት ከግማሽ የምርጫ ዘመን በብልፅግና ፓርቲ የተገኙ ውጤቶች ተጠናክሮ እንዲቀጥሉና ቀጣይ ግቦች እንዲሳኩ ሚናቸውን በአግባቡ እንደሚወጡ ተናግረዋል። በክልሉ በግብርና ዘርፍ፣ በቱሪዝም፣ በማዕድንና…

Read More

አለመግባባቶች በዘላቂነት እንዲፈቱ ወደ ፈጣሪ መጸለይ ይገባል – የኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዚዳንት::

ልዩነቶች እና አለመግባባቶች በዘላቂነት እንዲፈቱ ወደ ፈጣሪ መጸለይ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጣሰው ገብሬ ተናግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የንስሐ፣ የምልጃ እና የምስጋና መርሐ -ግብሩ በኢትዮያ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን እና ወደ ኃላ የማይመለስ እርቅ እንዲፈጠር የወንጌል አማኞች የሚጸልዩበት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አክለውም መርሐ -ግብሩ ምዕመኑ ለሀገሪቱ ልማት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዲያደርግ “ጌታ እንዲረዳው” የሚማልድበት መሆኑን አስታውቀዋል፡፡…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለፁ ።

ለተጨማሪ መረጃዎች በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ይከታተላሉን በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/ ድረገጽ www.southwestcomunications.gov.et በኢንስታግራም https://instagram.com/southwest_communications በትዊተር twitter.com/sweprs በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@southwest.communi በቴሌግራም https://t.me/Debubmierabበዩቲዩብ youtube.com/@southwestgovcommunication

Read More

ሁሉም የፋይናንስ ሥርዓቶች ደህንነቸዉ የተጠበቀ በመሆኑ ህብረተሰቡ ያለምንም ስጋት መጠቀም ይችላል-ብሄራዊ ባንክ::

በሁሉም የፋይናንስ ተቋማት የሚገኙ የፋይናንስ ሥርዓቶች ደህንነቸዉ የተጠበቀ በመሆኑ ህብረተሰቡ ያለምንም ስጋት የፋይናንስ አገልግሎቶችን መጠቀም መቀጠል እንደሚችል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አስታወቀ፡፡ ባንኩ አያይዞም አጠቃላይ የፋይናንስ ሥርዓቱ ደህንነት የበለጠ የተጠበቀ፣ አስተማማኝ እና የተረጋጋ ሆኖ እንዲቀጠል አስፈላጊ እርምጃዎችንና የአሠራር ሥርዓት ማሻሻያዎችን መውሰዱን እንደሚቀጥልም አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጅታል የባንክ ሥርዓት በጊዜያዊነት መቋረጥን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መግለጫ…

Read More

የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ በቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ቤንች ወረዳ እየተሰሩ ያሉትን የልማት ስራዎችን ጎበኘ ።

በፕላንና በልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር በዶ/ር ፍጹም አሰፋ የተመራ የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን በቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ቤንች ወረዳ ግብርና ልማት ስራ ጃንቹ የመዝ ክላስተር እርሸ፣ በቅርቡ በጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አቢይ አህመድ መሠረተ ድንጋይ ተቀምጦ ወደስራ የተገበውን የደንቢ ገበታ ለትውልድ የፕሮጀክት አፈፃፀም ያለበት ደረጃ እና በሌማት ትሩፋት ውጤቶችአንዱ አካል የሆነው የማር ምርት ተመልክቷል። በደቡብ ቤንች በ200 አርሶአደሮች…

Read More

የመደመር ትውልድ መጽሐፍ በትረካ ለአድማጭና ተመልካች ሊቀርብ ነው

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው የመደመር ትውልድ መጽሕፍ በትረካ፣ በዘጋቢ ፊልምና በሌሎች አማራጮች ለአድማጭና ተመልካቾች ሊቀርብ ነው። አዲስ ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬት የመደመር ትውልድ መጽሐፍ ትረካና ሌሎች ፓኬጆች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ በመርሐ ግብሩ የቱሪዝም ሚኒስትር ደኤታ ሌንሳ መኮንን፣ የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጃፋር በድሩ፣ የአዲስ ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ መሃመድ…

Read More

የክልሉ ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ የጤና ተቋማት አገልግሎት ብቃት ማሳደግ ላይ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ የክልሉ መንግስት ረዳት ተጠሪ አሳሰቡ።

በክልሉ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም አተገባበርን ለማሻሻል የሚመክር መድረክ በታርጫ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል ። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ መንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ በላይ ተሰማ አምራች እና ጤናማ ማህበረሰብ የመገንባት ሂደት ስኬታማ ሊሆን የሚችለው የጤና ተቋማት አገልግሎት እና አደረጃጀት ሲገነባ ነው። ስለሆነም በክልሉ በየደረጃ የሚገኙ የመንግስት መዋቅሮችና አደረጃጀቶች እንዲሁም የህብረተሰብ ክፍሎች የዘርፉን ሥራ ውጤታማ ለማድረግ ርብርብ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ከኦሮሚያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ጋር የትብብር ስነድ ተፈራረመ

የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልል መንግሥት፤ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችል የጋራ ውይይት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾና የክልሉ የካቢኔ አባላት በተገኙበት አድርገዋል። በሁለቱ አጎራባች ክልሎች ለዘመናት የዘለቀው ጠንካራ ማህበራዊ መስተጋብር እንዲሁም የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዳለ ያወሱት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ይህን መልካም ግኑኝነት ወደ ልማት…

Read More