Trendings

አዲስ አበባን የትስስርና ብሔራዊ ትርክት የተረጋገጠባት ከተማ ለማድረግ እየተሰራ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባን የትስስር እና ብሔራዊ ትርክት የበላይነት የተረጋገጠባት ከተማ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የአባላት ኮንፈረንስ “ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና “በሚል መሪ ሃሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ የተገኙት አቶ አደም ፋራህ እንደገለጹት ÷ የብልጽግና ፓርቲ በግማሽ ምርጫ ዘመን አፈጻጸሙ በተለያዩ ዘርፎች…

Read More

የፌደራል መንግስት ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ ያካሄደውን የጉብኝት ማጠቃለያ ውይይት መድረክ ዛሬ በቦንጋ ከተማ ከክልሉ፣ከዞን ከፍተኛ አመራሮች ጋር አካሂዷል፡፡

የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር እና የሱፐርቪዥን ቡድኑ ሰብሳቢ ዶ/ር ፍጹም አሰፋ ከሠላምና ፀጥታ አንፃር ክልሉ ሠላም መፈጠሩን እና አጎራባች ክልል እና ህብረተሰቡ ጋር የሠላምና ፀጥታ ትብብር መኖሩ የሚበረታታ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ በክልሉ በሠላምና ፀጥታ ዘርፍ የተገኙ ውጤቶች ለማስቀጠል የማህበረሰብ ተኮር የሰላም ግንባታ በማጠናከር የአከባቢ ሠላምና ፀጥታ ጠባቂ እና ባለቤት የማድረግ ስራ እንዲጠናከር አስተያየት ሰጥተዋል። በክልሉ አረንጓዴ…

Read More

የሴቶችን የአመራርነትና የውሳኔ ሰጪነት አቅም ለማሳደግ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል::

የሴቶችን የአመራርነትና የውሳኔ ሰጪነት አቅም ለማሳደግ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ በፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት፣ ዩኤን ውሜን እና ቢል ኤንድ ሚሊንዳ ጌትስ ፋውዴሽን አስተባባሪነት ከሁሉም የሀገሪቱ አከባቢዎች ለተወጣጡ ሴቶች በስድስት ዙሮች ሲሰጥ የነበረው “የመካከለኛ አመራር ሴቶች ስልጠና” የማጠቃላይ መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ በማጠቃላያ መርሃ ግብሩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፤ በከፍተኛ…

Read More

እንደ ክልል ትልቁ ሀብታችን ለሆነው የእንስሳት ሀብት ልማት ዘርፉ ልዩ ትኩረት ያስፈልጋል ፦ አቶ ታመነ በቀለ::

ሚዛን አማን ፣ መጋቢት 14/2016 በክልሉ ግብርና ቢሮ ለእንስሳት ጤና ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቋል። በኢትዮጵያ ከሀገራዊ ጥቅል ምርት የግብርና ዘርፉ 65 በመቶ ያህሉን የሚይዝ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 48 በመቶ የሚጠጋው ደግሞ ከእንስሳት ሀብት ልማት የሚሸፈን መሆኑን ጥናቶች ያመላክታሉ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልም እንደ ክልል አሉ ከሚባሉ ሀብቶች ቀዳሚው የእንስሳት ሀብት ልማቱ…

Read More

ከመጋቢት አጋማሽ ጀምሮ እስከ ግንቦት መጨረሻ ድረስ ከባድ የበልግ ዝናብ ልኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ::

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ደጋማ አከባቢዎች ከመጋቢት አጋማሽ ጀምሮ እስከ ግንቦት መጨረሻ ድረስ ከባድ የበልግ ዝናብ ልኖር ስለሚችል ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር ለማ መሠለ አሳስበዋል። የብሔራዊ ሜትሮዎሎጂ መረጃን ዋብ ያደረጉ ዶ/ር ለማ በክልሉ በተለይ በደጋማ አከባቢዎች በሚኖረው ከባድ የበልግ ዝናብ ጎርፍና ናዳ ልኖር እንደሚችልም አስረድተዋል። በተለይ…

Read More

ከተሞች ያላቸው መሠረታዊ ሀብት መሬት ነው።

ውስንና ውድ የሆነውን የከተማ መሬት በአግባቡ መለየት፣በፕላን መምራትና ማስመዝገብ ካልተቻለ ከተሞች ሀብት የማመንጨት ውስንነት፣አስፈላጊ መሠረተ ልማቶችን ያለማሟላት፣ የመልማት ችግርና ለህገወጥነትና ለተለያዩ ብልሹ አስራሮች ተጋላጭ ይሆናሉ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ክልሉ ከተመሠረተ ጊዜ ጀምሮ የከተማ መሬት አስተዳደር ጋር በተያያዘ የይዞታና ምዝገባ፣ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶችን ማዘመንና የመሬት አቅርቦትና ስርጭትን ከማሳለጥ አኳያ ሰፊ…

Read More

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አምስት ተጨማሪ የሀገር ውስጥ መዳረሻ ኤርፖርቶችን እየገነባ ነው::

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አምስት ተጨማሪ የሀገር ውስጥ መዳረሻ ኤርፖርቶችን እየገነባ መሆኑን የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ገለጹ። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው ለኢዜአ እንደገለጹት፤ አየር መንገዱ የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ መዳረሻዎችን ለማስፋት እየሰራ ነው። የሚያበራቸውን አውሮፕላኖች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ጠቅሰው፤ አሁን ላይ አየር መንገዱ 136 ዓለም አቀፍ እንዲሁም 22…

Read More

የባንኩን ገንዘብ ተመላሽ ያላደረጉ ግለሰቦች መረጃ ላይ ክትትል በማድረግ ተጠያቂነትን ለማስፈን ይሰራል ፦ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት::

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሲስተም ብልሽት ባጋጠመው ወቅት ጤናማ ያልሆነ የገንዘብ እንቅስቃሴ ያደረጉ እና በእስካሁኑ ገንዘቡን ተመላሽ ያላደረጉ ግለሰቦች መረጃ ላይ ክትትል በማድረግ ተጠያቂነትን ለማስፈን እንደሚሰራ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ገለፀ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጅታል የባንክ ሥርዓት በጊዜያዊነት መቋረጥን አስመልክቶ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ባወጣው መግለጫ፤ በወንጀል ተግባር የተገኘ ገንዘብ ህጋዊ አስመስሎ መጠቀም የህግ ተጠያቂነት እንደሚያስከትል ገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ…

Read More

የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ከሁለት የሩሲያ ተቋማት ጋር የሶስትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ Delivery and Distribution of Paramedic-Midwifery Stations በአገራችን ለመገንባት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት Herroes Foundation እና Pan African Public Private Partinership Development Center ከተባሉ ሁለት የሩሲያ ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የሶስትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት እ.ኤ.አ. ማርች 20 ቀን 2024 በኤምባሲው ጽ/ቤት ተፈራርመዋል፡፡ የሚሲዮኑ መሪ ክቡር አምባሳደር ቻም ኡጋላ በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ወቅት ባደረጉት ንግግር በዛሬው እለት…

Read More

የመከላከያ ዋር ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ጀነራል መኮንኖችና ከፍተኛ መኮንኖች አስመረቀ::

የኢፌዴሪ መከላከያ ዋር ኮሌጅ በተለያዩ አጭር የትምህርት መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን ጀነራል መኮንኖችና ከፍተኛ መኮንኖች አስመረቀ። በምረቃ ስነ-ስርአቱ ላይ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዶክተር ዲማ ኖጎ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖን ጨምሮ የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ መኮንኖች እና ጥሪ…

Read More