የግብርና ኤክስቴንሽን የምክር አገልግሎትን ፈጣን ፣ ቀልጣፋና ተደራሽ በማድረግ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተገለጸ
የክልሉ ግብርና ቢሮ የተሳትፏዊ ግብርናና የአየር ንብረት ሽግግር ፕሮግራም (Pact Programme) ለአርሶ አደር መስክ ትምህርት ቤት አመቻቾች ስልጠና በሚዛን አማን እየተካሄደ ይገኛል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የተሳትፏዊ ግብርናና የአየር ንብረት ሽግግር ፕሮግራም ስራ አስኪያጅ አቶ ታመነ ተስፋዬ እንደተናገሩት ፕሮግራሙ በክልሉ በሴፍትኔት በታቀፉ ዞኖችና ወረዳዎች ላይ የሚሰራ መሆኑን ገልጸው በዚህም በምዕራብ ኦሞ ዞን…
