የፌዴራል መንግስት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ስርዓት ለመደንገግ የወጣው ማሻሻያ አዋጅ ክፈተቶችን በማስተካከል ውጤታማ ለማድረግ ጉልህ አስተዋጽኦ ይኖረዋል
የፌዴራል መንግስት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ስርዓት ለመደንገግ የወጣው ማሻሻያ አዋጅ ቀደም ሲል የተፈጠሩ የአተገባበር ክፍተቶችን ለመሙላትና የአዋጁን አፈጻጸም ውጤታማ ለማድረግ ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ(ዶ/ር) ገለጹ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 22ኛ መደበኛ ስብሰባው የፌዴራል መንግሥት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ስርዓት ለመደንገግ የወጣውን ማሻሻያ አዋጅ በሁለት ድምጸ…
