Trendings

ዓተ ምግብ ሽግግር ፍኖተ ካርታዉ በሥርዓተ ምግብ ምክንያት የሚፈጠሩ የመቀንጨር እና ሌሎች ተያያዥ ችግሮችን የሚፈታ መሆኑ ተመላከተ

ይህ በክልሉ ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚተገበረው ሥርዓተ ምግብ ሽግግር ፍኖተ ካርታ ይፋዊ ማስጀመሪያ መርሐግብር የክልሉ ርዕሰ መስተዳር ልዩ አማካሪ አቶ ሰብስቤ ሸዋኖ እና ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በክልሉ የምግብ ሉዓላዊነትን እንዲረጋገጥ የግብርና ምርታማነት መጨመር የሚያስችሉ ግብዓቶችን በተሟላ መልኩ መጠቀም እንደሚገባም ያስረዱት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ አቶ ሰብስቤ ሸዋኖ በዚህም የአመጋገብ…

Read More

በአርብቶአደሩ አካባቢ ያሉ ፀጋዎች ወደ ሚጨበጥ ሀብትነት ለመቀየር የአመራር ስርዓት መጠናከር እንዳለበት ተመለከተ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን፣ በምዕራብ ኦሞ ዞን፣ ጀሙ ከተማ ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጪ ለሚገነባው የፓርቲ ቅርጫፍ ጽ/ቤት ህንጻ የመሠረተ ድንጋይ አኑረዋል። በመርሐግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፥ ባለፋት የለውጥ ዓመታት በብልፅግና ፓርቲ መሪነት እንደሀገር እንዲሁም በክልል ደረጃም በርካታ ስኬቶች…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ለ1,447ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለ1,447ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የመረዳዳት እንዲሆን ምኞታቸውን ገልጸዋል። ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የኢድ አልፈጥር በዓል የትዕግስት፣ የመስዋዕትነት፣ የርኅራኄ እና የአንድነት እሴቶች የሚጎሉበት ልዩ ወቅት መሆኑን ጠቁመዋል። በተለይም በታላቁ…

Read More

በሚዛን አማን ከተማ በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 5,000 ሊትር ናፍጣ በቁጥጥር ስር ዋለ

​ በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 5,000 ሊትር ናፍጣ በቁጥጥር ስር ማድረጉን የከተማው ፖሊስ አስታወቀ። በከተማዋ ውስጥ የሚታየውን ህገ-ወጥ የነዳጅ ዝውውር ለመግታት የሚደረገው የተቀናጀ እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገልጿል። ​የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አስማረ ቶቲ እንደገለጹት፤ ከፖሊስና ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ህገ-ወጥ የነዳጅ ዝውውርን ለመቆጣጠር የተጀመረው…

Read More

በሸካ ዞን የፓርቲና የልማት ስራዎች አፈጻጸም እየተገመገመ ነዉ

‎በሸካ ዞን በሁሉም መዋቅሮች የፓርቲና የመንግስት ሥራዎች አፈጻጸም የክልል፣ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር አመራሮች አካላት በተገኙበት በቴፒ ከተማ እየተገመገመ ይገኛል። የፓርቲና የመንግስት ኢንሼቲቮችን በበላይነት በመምራትና ውጤታማነታቸው ይበልጥ ተጠናክሮ እንዲቀጥሉ አመራሩ በባለቤትነት በመምራት የህዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንዲያስችል የጋራ መግባባት ላይ እንዲደረስ ያለመ የውይይት መድረክ እንደሆነም ተጠቁሟል። በወረዳና በከተማ አስተዳደር የተደረጉ የአመራር ግምገማና ምዘና አፈጻጸም እየተገመገመ ይገኛል።…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወር የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ በታርጫ ከተማ እያካሄደ ይገኛል።

መድረኩን በንግግር የከፈቱት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም ጤናማ ዜጋን ለመፍጠር ኢንስቲትዩቱ በክልሉ የጤና ስጋት የሆኑ በሽታዎችን የመለየት፣ ቅድመ ዝግጅት የማድረግ፣ ለህብረተሰቡ ግንዛቤ የመስጠትና የመከላከል ስራ እየሰራ ያለው አንጋፋ ተቋም መሆኑን አብራርተዋል። የመረጃ ጥራት ለማሻሻልና ከዚህ በመነሳት አስፈላጊውን የግብዓት ችግርን ለማቅረብ፤ መረጃውን ዲጂታላይዝ በማድረግ የመረጃ ጥራትን ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ…

Read More

የ1447ኛው የዒድ አል-ፊጥር በዓል ጨረቃ የታየች እንደሆነ ነገ ሐሙስ፤ ካልታየች ደግሞ ዓርብ ይከበራል

የፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ባወጣው መግለጫ፣ የ1447ኛው የዒድ አል-ፊጥር በዓል የሸዋል ጨረቃ ዛሬ ምሽት ከታየች ነገ ሐሙስ መጋቢት 10 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከበር መሆኑን አስታውቋል። ሆኖም ዛሬ ምሽት ጨረቃ ካልታየች የረመዷን ፆም 30 ቀናት ተሟልቶ በዓሉ የፊታችን ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት እንደሚከበር ጠቁሟል። ፍርድ ቤቱ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን…

Read More

የነዳጅ ምርትን በአግባቡ ማስተዳደርና በቁጠባ መጠቀም ያስፈልጋል፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የነዳጅ ምርት ሥርጭትና አስተዳደር እንዲሁም የመፍትሔ አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ የባለድርሻ አካላት ውይይት በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። ውይይቱ ወቅታዊ ዓለም አቀፋዊና አካባቢያዊ ሁኔታዎችን ታሳቢ በማድረግ የነዳጅ ምርት ሥርጭትና አስተዳደርን ለማሻሻል እና ወጥነት ያለው የቁጥጥርና አስተዳደር ሥርዓት ለመዘርጋት ያለመ ነው። በውይይቱ የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትልና ንግድና ሬጉላቶሪ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አምዴ…

Read More

ጠንካራ የመረጃ አያያዝ ሥርዓት የትምህርት ጥራትን እንደሚያስጠብቅ ተገለጸ

ጠንካራ የመረጃ አያያዝ ሥርዓት የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ሚናው የጎላ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው በትምህርት አስተዳደር መረጃ ሥርዓት ዲጂታላይዜሽን ላይ ያተኮረ የግምገማ መድረክ እያካሄደ ነው። የመድረኩ ዓላማ የትምህርት መረጃ አስተዳደር ዘርፉን በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫ ማስቀመጥ መሆኑ ተመላክቷል። የቢሮው ምክትልና የመማር ማስተማር ዘርፍ ኃላፊ ደስታ ገነሜ (ዶ/ር)፥ በመክፈቻ ንግግራቸው ጥራት ያለው…

Read More

የክልሉ ጤና ቢሮ የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነዉ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በንቅናቄ መድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት ትውልድ የሚያስቀጥሉና አገር የሚያሻግሩ እናቶችንና ሴቶችን የሚያጠቃውን የማህፀን በር ካንሰር በሽታን በቅድመ ምርመራና በክትባት ለመከላከል የሁሉም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ያስፈጋል ብለዋል። አቶ ኢብራሂም አክለውም በክልሉ በበጀት አመቱ ባለፉት ስምንት ወራት ምርመራ ከተደረጉ 8021 እናቶች 272 እናቶች ላይ የቅድመ ካንሰር ምልክት…

Read More