Trendings

የሶርጋ ኢኮ ሎጅ ግንባታ በቅርቡ ይጠናቀቃል፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የሶርጋ ኢኮ ሎጅ ግንባታ ሥራ በፍጥነት እየተከናወነ ሲሆን በቅርቡ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት፣ በሶርጋ ሐይቅ ላይ የሚገኘው የሶርጋ ኢኮ ሎጅ በአሁኑ ወቅት በ14 ሄክታር መሬት ላይ እየተገነባ እንደሚገኝ ጠቁመዋል። ከነቀምቴ ከተማ በ6 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ ብቻ የሚገኘው የሶርጋ ኢኮ ሎጅ አካባቢውን ከመጠበቅ ባሻገር በኮንስትራክሽን…

Read More

ሴቶች ለሀገር ግንባታና ለብልጽግና ጉዞ ያላቸው ሚና የማይተካ ነው ፦አቶ አለማየሁ አለሙ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ አስተባባሪነት ክልላዊ የንቅናቄ ማጠቃለያ መድረክ በቴፒ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩ “በሴቶች ተሳትፎ የጸናችና የበለጸገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በየደረጃው ከሚገኙ ሴቶች ጋር በተካሄዱ የንቅናቄ ሥራዎች ላይ ግምገማ ለማድረግና ለቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ለመወሰን የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የሸካ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ…

Read More

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በተደረገው ጥረት በርካታ ውጤቶች ተመዝግበዋል፦ ፈለቀች ተክለማሪየም (ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዞቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት አስተባባሪነት በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ በቦንጋ ከተማ ክልላዊ ማጠቃለያ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የተገኙት የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ፕላን ቢሮ ምክትል ኃላፊ (ዶ/ር )ፈለቀች ተክለማርያም እንዳሉት ባለፋት የለውጥ ዓመታት ሴቶችን ማኅበራዊ፤ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ገፅታ የቀየረ ዕምርታዊ…

Read More

የሠላምና የሀገረ-መንግስት ግንባታ ስራዎች በተጠናከረ መልኩ እንዲቀጥሉ ተጠየቀ

ሀገራችን ኢትዮጵያ የጀመረችውን የብልጽግና ጉዞ ለማፋጠን የተዘረጉ የሠላም እና የሀገረ-መንግስት ግንባታ ስራዎች በተጠናከረ እና በተቀናጀ መልኩ ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተገለፀ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት “የሀገረ-መንግስት ግንባታ መሰረታዊያን፤ ሀገራዊ ማንነት፣ ሀገራዊ ጥቅሞች እና እሴቶች ለዘላቂ ሠላም” በሚል መሪ ቃል ለባለድርሻ አካላት በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ነው። ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የምክር ቤቱ ምክትል አፈ-ጉባኤ…

Read More

ኢትዮጵያን ከገጠሟት ፈተናዎች አውጥቶ ወደ ብልፅግና ለማሻገር በሚደረገው ጥረት የሴቶች የፖለቲካ ተሳትፎና የምርጫ ሚና ወሳኝ ነው፦ወ/ሮ አለምነሽ ደመቀ

​የብልፅግና መንግስት በለውጥ ሂደቱ የገጠሙትን ዘርፈ ብዙ ፈተናዎች ወደ መልካም አጋጣሚ በመቀየር ለተመዘገቡ ድሎች የሴቶች ክንፍ አደረጃጀቶች መላውን ሴት በማስተባበር የላቀ ሚና መጫወታቸውን የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈፃሚና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ አለምነሽ ደመቀ ገለጹ። ​በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት “በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዞቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት አስተባባሪነት በየደረጃው ሲካሄድ የቆየው ውይይት መድረክ ክልላዊ ማጠቃለያ እየተካሄደ ነው።

“በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ ብዝሃ ከተሞች ክልላዊ ማጠቃለያ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩ ከመላ ሴቶች ጋር ሰፊ ንቅናቄ በማድረግ በብልፅግና መሪነት የሚካሄደው ሀገራዊ የለውጥ ጉዞን ሴቶች በሚገባ ተረድተው የሂደቱ ንቁ ተሳታፊና ተዋናይ እንዲሆኑ ለማስቻል ዓላማ ያደረገ ነው። በመድረኩ “በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ !!” በሚል መሪ ሀሳብ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ዉይይት…

Read More

89ኛው የየካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ በዓል ተከበረ

የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር 89ኛውን የየካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ በዓል በስድስት ኪሎ በሚገኘው የሰማዕታት መታሰቢያ ሐውልት ፊት ለፊት አክብሯል። በበዓሉ ላይ አባትና እናት አርበኞች በመገኘት የአበባ ጉንጉን በማኖር የሰማዕታቱን መስዋዕትነት ዘክረዋል። የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን፤ ወጣቱ ትውልድ አያትና ቅድመ አያቶቹ ለሀገር ፍቅርና ለአንድነት የከፈሉትን የሕይወት መስዋዕትነት በማሰብ፣ ሀገሩን…

Read More

ስነ ምግባራዊ እሴቶችን በመላበስ ብልሹ አሰራርና ሙስናን በመከላከል የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመፍጠር አመራርና አባላት ብርቱ ትግል ማድረግ አለበት ፦ኮሚሽነር ሙሉሰው ዘውዴ

“ስነ ምግባራዊ እሴትን በመላበስ ሙስናን መከላከል ” በሚል መሪ ሀሳብ የክልሉ ስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ለክልሉ ብልጽግና ኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ኮሚሽን አመራርና አባላት የአቅም ግንባታ ስልጠና በቦንጋ ከተማ ተሰጥቷል። የክልሉ ብልጽግና የኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት እና የክልሉ የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ብልሹ አሰራርና ሙስናን በጋራ ለመታገል በትብብር ለመስራት የሚያስችል መግባቢያ ስምምነት…

Read More

የተፈጥሮ ኃብትን በኃላፊነት የማልማት አይነተኛ ማሳያ የቱሉ ካፒ የወርቅ ፕሮጀክት ነው፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በምዕራብ ወለጋ ዞን ገንጂ ወረዳ የሚገኘውን የቱሉ ካፒ የወርቅ ልማት ፕሮጀክትን ጉኝተዋል። በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፣ ፕሮጀክቱ የተፈጥሮ ኃብታችንን ለሀገርና ለሕዝብ ጥቅም በኃላፊነት እንዴት ማዋል እንደምንችል የሚያሳይ አይነተኛ ምሳሌ መሆኑን ገልጸዋል። በመንግሥት እና በግል ኢንቨስተሮች ትብብር እየተከናወነ የሚገኘው ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት፣ ከኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታው ባሻገር የአካባቢውን ማኅበረሰብ የኑሮ ደረጃ የሚያሻሽሉ በርካታ…

Read More

በብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ ስራ አስፈፃሚ አባላትበደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት “በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ!” በሚል መሪ ቃል በነገው ዕለት ለሚካሄደው መድረክ ቦንጋ ከተማ ገቡ

በብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ አስተባባሪዎች ወ/ሮ አለምነሽ ደመቀ የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና ደቡብ ኢትዮጲያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሀላፊ፣ዶ/ር ፈለቀች ተክለማርያም ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የማእከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ፕላን ቢሮ ምክትልሀላፊ ፣ኢንጅነር ትዕግስት ተረፈ የሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ተቀዳሚ ም/ፕሬዝደንት ጊምቦ ወረዳ ኡፋ ከተማ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በአቀባበሉም ስነስርዓት የደቡብ…

Read More