የጸረ-ሙስና ትግሉን ውጤታማ ለማድረግ ተቋማዊ አደረጃጀትና አሠራር ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ዓለም አቀፍ የጸረ-ሙስና ቀን “ትወልድን በስነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር!” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል፡፡ በመድረኩ አጠቃላይ የተቋሙ ሠራተኞች እና አመራር በተገኙበት ለዕለቱ የተዘጋጀ ሰነድ ቀርቦ ውይይት እና በቀጣይ የጸረ ሙስና ትግሉን ውጤታማ የሚያደርጉ አስተያየቶች ተሰጥበታል፡፡ የክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊና የመንግሥት መረጃ ማዕከል አስተዳደር እና ዲጂታል…
