Trendings

BLOGS

የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መተላለፊያ መንገዶች እና መከላከያ ዘዴዎች፡-

የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ምንድን ነው? o የማርበርግ ቫይረስ በሽታ በወረርሽኝ መልክ የሚከሰት የደም መፍሰስና ትኩሳት ህመም ነው። o በሰዎችም ሆነ በሌሎች እንስሳት ላይ ይከሰታል። የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ምልክቶች ምንድን ናቸው? ከአፍ፣ ከአፍንጫ ወይም ከቆዳ ሥር ደም መፍሰስ፤ ከፍተኛ ትኩሳት፣ ብርድ ብርድ ማለት እና ራስ ምታት፤ የጡንቻ እና ጀርባ ህመም፤ ማቅለሽለሽ፣ የሆድ ህመም እና ተቅማጥ፤ ደረት፣…

Read More

የገጠር ትራንስፎርሜሽንን ዕውን ለማድረግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን በአግባቡ መወጣት አለባቸው፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ጉዳይ ቢሮ የምግብና ስርዓተ- ምግብ ደህንነት ማሻሻያ /BREFONS/ፕሮጀክት እና የአደጋ ስጋት ቅነሳና አካታች የኢኮኖሚ እሴት ማሻሻያ ፕሮጀክቶች/DRIVE/ የ2018 በጀት ዓመት የስቲሪንግ ኮሚቴ ውይይት አካሂደዋል። በውይይት መድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ፕሮጀክቶቹ የገጠር ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን ዕውን ለማድረግ ዓይነተኛ…

Read More

ገዥ ትርክትን በማስረጽ የህዝቦችን አብሮነትና አንድነትን ወንድማማችነትና አህትማማችነት እንዲጎለብት ሰፊ ስራ እየተሰራ መሆኑን አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ማጠቃለያ ከብረ በዓል በሚዛን አማን ከተማ ተከበረ። የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች መብት መከበር ዋስትና የሆነው የኢፌዲሪ ህገ መንግስት የፀደቀበት በህዳር 29 ላለፉት ዓመታት በተለያዩ ኩነቶች እየተከበረ መቆየቱም ተጠቁሟል። በዛሬው ዕለት ‎የክልሉ ብሔረሰቦች ምክርቤት 20ኛውን የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት”…

Read More

ክልላዊ የገቢ አቅም ለማሳደግ ግብር ከፋዮች ኃላፊነታቸው በብቃት ሊወጡ ይገባል-ርዕሰ መስተዳድር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የ3ኛዉ ዙር የግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር በሚዛን አማን ከተማ ተካሂዷል። በመረሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንደገለፁት፤ ሀገራችን በማደግና በመለወጥ ካደጉት ሀገራት ተርታ እንዲትሰለፍ በግል ዘርፍ የሚሳተፉ አካላት ሚናቸው የላቀ ነዉ። በክልሉ በግብርና ፣ በኢንዱስትሪ እና በሌሎች ዘርፎች…

Read More

3ኛዉ ዙር የግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት 2017 በጀት ዓመት የ3ኛዉ ዙር የግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ባዘጋጀው በዚሁ መረሐ ግብር በ2017 በጀት ዓመት ግብር ዘመን በክልሉ ለታክስ/ግብር ህግ ተገዥ ለሆኑ ግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች እውቅና እና ሽልማት…

Read More

20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ክልላዊ ማጠቃለያ መርሃ ግብር በሚዛን አመን ከተማ እየተካሄደ ይገኛል ።

“ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በክልሉ ሁሉም ዞኖች በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር መቆየቱ ይታወቃል። በዛሬው ዕለት የማጠቃለያ ክብረ በዓል ከክልሉ የተውጣጡ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ጋር በሚዛን አማን ከተማ አደባባይ ላይ በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል። የክብረ በዓሉ ተሳታፊዎችም ብሔር ብሔረሰቦችን በሚወክሉ አልባሳት፣ ባህላዊ ጭፈራዎችና ጨዋታዎች እንዲሁም በተለያዩ ሁነቶች ክብረ በዓሉን በማድመቅ ላይ ይገኛሉ። በካሳሁን…

Read More

የትምህርት ጥራት ችግርን ከመሰረቱ ለመፍታት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

በምዕራብ ኦሞ ዞን በሁሉም አከባቢዎች የትምህርት ጥራት ችግርን ከመሰረቱ በመፍታት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና በትምህርት ዘርፍ የሚጠበቀውን ውጤት ለማስመዝገብ ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል፡፡ በዞኑ ያለውን የትምህርት ጥራትና ተደራሽ ችግር ለመቅረፍ መጠነ ሰፊ ስራዎች እየተከናወነ ሲሆን በጀሙ ከተማ አስተዳደር በLLRP ፕሮጀክትና በከተማው ማህበረሰብ ቀጥተኛ ተሳትፎ የተገነባ የጀሙ ሞዴል ቅድመ 1ኛ ደረጃ ትምህርት…

Read More

ኮፕ 32 ኢትዮጵያ ያላትን የቱሪዝም አቅም ለዓለም ለማሳየት የሚረዳ ትልቁ ጉባኤ ይሆናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኮፕ 32ን በውጤታማነት ለማሠናዳት የሚያስችል አቅጣጫ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮፕ 32 ቁልፍ የዝግጅት ተግባራትን ለማቀናጀት ከሚያስችለው የብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ጋር ውይይት አድርገዋል። ኢትዮጵያ ኮፕ 32ን ለማስተናገድ ያላትን ቁርጠኝነት በሚያመላክተው በዚህ ውይይት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ውጤታማ ጉባኤን ለማሠናዳት የሚያስችሉ ሀሳቦች ላይ አቅጣጫ ሰጥተዋል። ኮፕ 32 ጉባኤን ለሀገር ግንባታ እና ለገጽታ ግንባታ…

Read More

የተሳሳቱ ትርክቶችን በማረም ለዴሞክራሲ ስርዓት መጎልበት አስተዋፅኦ ለማበርከት እንደሚተጉ የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ውይይት ተሳታፊዎች ተናገሩ።

“ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል ለ20ኛ ጊዜ የሚከበረው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በተለያዩ ኩነቶች መከበሩም ተገልጿል። ቀኑን በማስመልከት በሚዛን አማን ከተማ የማጠቃለያ ውይይትም ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ የዴሞክራሲና የፌዴራል ስርአት በኢትዮጵያ ተስፋዎች እና ተግዳሮቶችን የሚዳስስ የውይይት መነሻ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጓል። ‎በውይይት መድረኩ አንዳንድ ተሳታፊዎች ሰጡት…

Read More

ህዳር 29ን ስናከብር ብዝኃነትን ማዕከል በማድረግ የጋራ አንድነታችንን በማጠናከር መሆን ይገባል -አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ጌታቸው ኬኒ ።

“ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል ለ20ኛ ጊዜ የሚከበረው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀንን ምክንያት በማድረግ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፓናል ዉይይት በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። የክልሉ ብሄረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ጌታቸው ኬኒ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፣‎ በሀገራችን ታሪክ የሁሉንም የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች እኩልነት ቃል ኪዳን ሰነድ የፀደቀበት…

Read More