ስንዴን በኩታ – ገጠም ማረሳችን ማሣችንን በጋራ እንድንከባከብ አስችሎናል – የሼይ ቤንች ወረዳ አርሶ አደሮች።
በመኸር ግብርና እርሻ በዘር ከተሸፈነው ማሣ ውስጥ 37 ሄክታሩ የስንዴ ኩታ ገጠም እርሻ መሆኑን የወረዳው ግብርና አካባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ ጽ/ቤት ገልጿል። እንደ ሀገር ትኩረት ከተሰጠባቸው የግብርና ዘርፎች ውስጥ አንዱ የስንዴ ልማት ነው። ስንዴን ከምግብ ፍጆታ ባለፈ ወደ ውጭ እስከመላክ በመደረሱ ስራው ትኩረት እየተሰጠበት መጥቷል ። በቤንች ሸኮ ዞን ሼይ ቤንች ወረዳ ስንዴን በክላስተር የማልማቱ…
