Trendings

BLOGS

ስንዴን በኩታ – ገጠም ማረሳችን ማሣችንን በጋራ እንድንከባከብ አስችሎናል – የሼይ ቤንች ወረዳ አርሶ አደሮች።

በመኸር ግብርና እርሻ በዘር ከተሸፈነው ማሣ ውስጥ 37 ሄክታሩ የስንዴ ኩታ ገጠም እርሻ መሆኑን የወረዳው ግብርና አካባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ ጽ/ቤት ገልጿል። እንደ ሀገር ትኩረት ከተሰጠባቸው የግብርና ዘርፎች ውስጥ አንዱ የስንዴ ልማት ነው። ስንዴን ከምግብ ፍጆታ ባለፈ ወደ ውጭ እስከመላክ በመደረሱ ስራው ትኩረት እየተሰጠበት መጥቷል ። በቤንች ሸኮ ዞን ሼይ ቤንች ወረዳ ስንዴን በክላስተር የማልማቱ…

Read More

ለግብርና መዋቅራዊ ሽግግር ስኬት የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁልፍ ሚና…

ለግብርና መዋቅራዊ ሽግግር ስኬት የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ አሉ የኢትዮጵያ የኅብረት ሥራ ማህበራት ኮሚሽነር አቶ ጌትነት ታደሰ፡፡ “ኅብረት ሥራ ለኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ ሀገር አቀፍ የኅብረት ሥራ የልማት አመቻች ባለሙያዎች የስልጠና መድረክ በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ኮሚሽነሩ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የሲዳማ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የኅብረት ስራ ማህበራት ባለሙያዎች የሥልጠና መድረክ ላይ…

Read More

“ትውልድን በስነምግባር ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ሀሳብ አለምአቀፍ የስነምግባርና ፀረ-ሙስና ቀን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ታርጫ ከተማ እየተከበረ ይገኛል።

በዓሉ የሚከበረው በአለምአቀፍ ደረጃ ለ22ኛ ዙር፣በሀገርአቀፍ ለ21ኛ ዙር እንዲሁም በደቡብ ምዕራብ ለ4ኛ ዙር ነው። በመድረኩ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ም/ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ለኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባር ለመውጣት በየተቋሙ የሚገኙ ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ተግባር በመለየት ጠንክረው ሊሰሩ ይገባል ብለዋል። በተጨማሪ እያንዳንዱ ግለሰብ ተጠያቂነትን በማስፈን ከውይይት ባለፈ በተግባር ሙስናን መከላከል ይጠበቅበታል ሲሉ ማሳሰባቸዉን…

Read More

በፓርቲና በመንግስት የተቀመጡ ግቦችን ውጤታማ ለማድረግ አመራሩ በትክክል የሚቆጠር ተግባር ማስመዝገብ አለበት ፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የክልሉ ድጋፍና ክትትል ቡድን በካፋ ዞን እየተከናወኑ ያለውን አጠቃላይ ወቅታዊ የፓርቲና የመንግሥት ስራዎች አፈጻጸም የግምገማ መድረክ ተካሂዷል ። በፓርቲና በመንግስት የተቀመጡ ግቦችን ውጤታማ ለማድረግ አመራሩ በትክክል የሚቆጠር ተግባር በማስመዝገብ ወቅቱ የሚፈልገውን ብልጽግናን ማረጋገጥ አለበት ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ተናግረዋል ። አክለውም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተቀመጡ ግቦች ማለትም የዜሮ…

Read More

ብሔራዊ ጥቅም ካልተከበረ እንደ ሀገር መቀጠል አይቻልም – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ብሔራዊ ጥቅሙን ማስጠበቅ ያልቻለ ሀገር እንደ ሀገረ መንግስት መቀጠል አይችልም አሉ፡፡ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ ብሔራዊ ጥቅም ለሀገረ መንግስት አንዱ ወሳኝ አንጓ ነው፡፡ ብሔራዊ ጥቅም ካልተከበረ ሀገራዊ ክብር እንደማይኖር አንስተው፥ የባህር በር ጉዳይም ከሰላምና ደህንነት አንጻር የብሔራዊ ጥቅም…

Read More

ተረጂነት ታሪክ፣ አምራችነት መገለጫችን እንዲሆን የገጠር ሽግግር ላይ መሥራት አለብን፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

********* ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “በመደመር መንግሥት የዕይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በሰጡት ስልጠና ሽግግር፣ ትሥሥር በመደመር መንግሥት በሚለው ሀሳብ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም ሽግግር ትሥሥር በመደመር መንግሥት ውስጥ ሦስት ወሳኝ ጉዳዮች ላይ እንደሚያተኩር አንስተው፤ እነርሱም የመጀመሪያው መንደርደሪያ፣ ሁለተኛው መሻገሪያ እንዲሁም ሦስተኛው ደግሞ መስፈንጠሪያ ነው ብለዋል። የመንደርደሪያው ሀሳብ ዓላማው አቅምን ከችግር…

Read More

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የኢንቨስትመንት ከባቢውን ምቹ ያደረጉ የማሻሻያ ተግባራት ተከናውነዋል

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የኢንቨስትመንት ከባቢውን መቀየር ያስቻሉ በርካታ ስኬታማ ማሻሻያዎች መከናወናቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን(ዶ/ር) ለኢዜአ እንዳሉት፤ ባለፉት ሰባት ዓመታት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ዐቅም ለማሳደግ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ተነድፎ ዓይነተ-ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ ነው። ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ከሚያተኩርባቸው ዘርፎች አንዱ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ፍሰት በይበልጥ ማሳደግ መሆኑንም አስረድተዋል። በዚህም የኢንቨስትመንት ምኅዳሩን ለማሻሻል…

Read More

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 50ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ላይ ነው፡፡ ስትራቴጂው ለዜጎች አዳዲስ ዕድሎችን ለመፍጠር፣ የቴክኖሎጂ አቅምን ለማሳደግና መሰረተ ልማቶቹን ለማስፋፋት፣ መልካም አስተዳደር ለማስፈንና የኢኮኖሚ ዕድገትን ለማፋጠን እየተደረጉ ያሉ ጥረቶችን በተሻለ መንገድ ማሳካትን ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡ ምክር ቤቱም በስትራቴጂው…

Read More

ሚዲያ ብሔራዊ ገዥ ትርክት ለመገንባት፣የማህበረሰቡ ትስስር ለማጠናከር እና ቱባ ባህሎችን በማስተዋወቅ ረገድ ሚናው የጎላ ነው- አቶ ፍቅሬ አማን

የቤንች ሸኮ ማህበረሰብ ቴሌቪዥን ተመርቀዉ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። በምረቃው ንግግር ያደረጉት የቤንች ሸኮ ቴሌቪዥን ቦርድ የበላይ ጠባቂና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፤ ዛሬ የተመረቀው የቤንች ሸኮ ቴሌቪዥን በ2013 ዓ.ም ሀሳብ ተጸንሶ ብዙ ውጣውረዶችን ተሻግረው ዛሬ ለምረቃ በቅቷል ነው ያሉት። ዞኑ በተፈጥሮ ጸጋ የበለጸገ የመከባበርና የመቻቻል ባህል የጎለበተ አከባቢ…

Read More

የማርበርግ ቫይረስን በመከላከልና መቆጣጠር ረገድ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ ነው – ኢብራሂም ተማም

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ፣ ከኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የማርበርግ ቫይረስ መከላከልና መቆጣጠር ዙሪያ ለጤና ባለሙያዎች በቦንጋ እና ሚዛን ከተሞች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። ቢሮው በመጀመሪያ ዙር ከክልሉ ሁሉም ዞኖች ለተወጣጡ 3መቶ 29 የጤና ጣቢያ ኃላፊዎች እና የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች በበሽታው መተላለፊያ፣ መከላከያ እና መቆጣጠር እንዲሁም በበሽታው ምንነት ዙሪያ የተዘጋጀውን ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።…

Read More