Trendings

በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ረቂቅ ፖሊሲ ማዕቀፍ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው::

በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ረቂቅ ፖሊሲ ማዕቀፍ ላይ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው። የሽግግር ፖሊሲ የባለሙያዎች ቡድን ላለፉት 8 ወራት የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎችን በማወያየት የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ረቂቅ አዘጋጅቶ ለፍትሕ ሚኒስቴር ማስረከቡ ይታወሳል። በረቂቅ ፖሊሲውም በወንጀል ተጠያቂነት፣ የጊዜ ገደብ እና የሽግግር ፖሊሲውን ለመተግበር የሚያስፈልጉ አዳዲስ ተቋማት ተመላክተውበታል። ሰብዓዊ መብት ተኮር ተግባር፣ ማንንም አለመጉዳት አውድ ተኮር…

Read More

በኢትዮጵያ የሚተገበረው የሽግግር ፍትሕ በደሎችን በማከም ሠላምና ዴሞክራሲ የሰፈነባት አገርን ለመገንባት ያለመ ነው – ፍትሕ ሚኒስቴር::

በኢትዮጵያ በሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ የሚፈጸመው የፍትሕ ስርዓት በደሎችን በማከም ሠላምና ዴሞክራሲ የሰፈነባት አገርን ለመገንባት ያለመ መሆኑን ፍትሕ ሚኒስቴር ገለጸ። በኢትዮጵያ አለመግባባትና ግጭት መፈጠራቸውን ተከትሎ የሽግግር ፍትሕ ሥርዓትን ተግባራዊ ማድረግ እንዳስፈለገም ገልጿል። በዚህ መነሻነትም በኢትዮጵያ የተፈጠሩ ችግሮችን በእርቅ፣ በካሳ፣ በይቅርታና ተጠያቂነት መርህ ምላሽ ለመስጠት የባለሙያዎች ቡድን ተቋቁሞ የሽግግር ፍትሕ የፖሊሲ ዝግጅት ስራውን አጠናቋል። የፍትሕ ሚኒስቴርም በረቂቅ…

Read More

የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት 3 ነጥብ 25 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ የኮንክሪት ሙሊት ሥራ መከናወኑ ተገለጸ::

የኮይሻ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት 3 ነጥብ 25 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ የኮንክሪት ሙሊት ሥራ መከናወኑን የፕሮጀክቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ገለጹ። ፕሮጀክቱን በተያዘለት ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የተናገሩት የፕሮጀክቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ አባይነህ ጌትነት÷ የዋና ግድብ፣ የኃይል ማመንጫ ቤቶች፣ የውሃ ማስተንፈሻና ሌሎች ተጓዳኝ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል፡፡ የግድብ ግንባታው 6 ነጥብ 6 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ የአፈር…

Read More

የዘመናዊውን ቅኝ ግዛት ስርአት የሚቃወሙ ሀገራት ፎረም ምስረታ ስብሰባ ተካሄደ::

በሩሲያው ገዥ ፓርቲ “ዩናይትድ ራሺያ ፓርቲ” አዘጋጅነት የዘመናዊውን ቅኝ ግዛት ስርአት የሚቃወሙ ሀገራት ፎረም ምስረታ ስብሰባ ከፈረንጆቹ የካቲት 15 እስከ 17 ቀን 2024 በሞስኮ ከተማ ተካሂዷል። መርሀ ግብሩ ላይ በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ በኩል በተላለፈ መልእክት፤ ኢትዮጵያ ዘመናዊው የባርነት ስልት የሀገራትን ሁለንተናዊ የሉአላዊነት ህልውና ስለሚፃረር ሁሉም በጋራ ሊቆም እንደሚገባ አቋሟን አንፀባርቃለች። ከጣልቃ…

Read More

87ኛው የየካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ተከበረ::

87ኛው የየካቲት 12 መታሰቢያ በአዲስ አበባ ሥድስት ኪሎ የሰማዕታት ሐውልት ተከብሯል፡፡ ዕለቱ የአዲስ አበበ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የታሰበው፡፡ 6 ኪሎ በሚገኘው የሰማዕታት ሐውልትም ከንቲባ አዳነች የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ከንቲባዋ ባደረጉት ንግግር÷ ኢትዮጵያ የዛሬዋን መልክ የያዘችው በአባቶቻችንና በእናቶቻችን ውድ መስዋዕትነት ነው ብለዋል። ለነፃነታችንና ለሰላማችን…

Read More

በአፍሪካ በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊና አካታች የትምህርት ሥርዓት በመዘርጋት አህጉራዊ ልማትና እድገት ማፋጠን ይገባል::

በአፍሪካ በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊና አካታች የትምህርት ሥርዓት በመዘርጋት አህጉራዊ ልማትና እድገትን ማፋጠን እንደሚገባ በትምህርትና ልማት ዘርፍ የሚሰሩ የተለያዩ ተቋማት ገለጹ። 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ “ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን አፍሪካዊ ማስተማር፤ የማይበገሩ የትምህርት ሥርዓቶች በመገንባት በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ፣ የሕይወት ዘመን፣ ጥራትና አግባብነት ያለው የትምህርት ተደራሽነትን ማስፋት” በሚል መሪ ሃሳብ ተካሂዷል። የሕብረቱ ጉባዔ መሪ ሃሳቡን ትምህርት…

Read More

ሴቶችን ማስተማር መብታቸውን አውቀውና አስከብረው በነጻነት እንዲኖሩ የማድረግ ጉልህ ሚና አለው -ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ::

ሴቶችን ማስተማር ተወዳዳሪ እና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ከማስቻሉም በተጨማሪ መብታቸውን አውቀውና አስከብረው በነጻነት እንዲኖሩ የማድረግ ጉልህ ሚና አለው ሲሉ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ተናገሩ፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ” እሷን አስተምሩ እና አፍሪካን ለውጡ” በሚል መሪ ቃል በ28ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ድርጅት መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል፡፡ በንግግራቸው ÷ሴቶችን ማስተማር ተወዳዳሪ እና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ከማስቻሉም በተጨማሪ…

Read More

ሰልጣኝ አብራሪዎች የኢትዮጵያን አየር ኃይል የስኬት ጉዞ የሚያስቀጥሉ ተረካቢ ትውልድ ናቸው – ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ::

ሰልጣኝ አብራሪዎች የኢትዮጵያን አየር ኃይል የድልና የስኬት ጉዞን የሚያስቀጥሉ ተረካቢ ትውልድ መሆናቸውን በመገንዘብ ሙያዊ አቅማቸውን ለማሳደግ እና በቴክኖሎጂ ራሳቸውን ለማብቃት ይበልጥ መዘጋጀት አለባቸው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ። ዋና አዛዡ በ L-39 እና በሴሲና 172 ስኳድሮኖች የሶሎ በረራን ስልጠና በሚገባ አጠናቀው ወደ ቀጣዩ ምዕረፍ የተሸጋገሩ ሰልጣኝ አብራሪዎችን በአየር ኃይል…

Read More

በአፍሪካ ሽብርተኝነት፣ ጽንፈኝነት፣ ኢ-ሕገ-መንግሥታዊ የመንግሥት ለውጥ አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል::

በአፍሪካ ሽብርተኝነት፣ ጽንፈኝነት፣ ግጭት፣ ኢ-ሕገ-መንግሥታዊ የመንግሥት ለውጥና ሌሎችም የጸጥታ ሥጋቶች የአህጉሪቷ ፈተና ሆነው በመቀጠላቸው ዘላቂ መፍትሄ ሊበጅላቸው እንደሚገባ የአፍሪካ ኅብረት ገለጸ። የአፍሪካ ኅብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ ሠላምና ደኅንነት ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዴኦዬ፤ ከ37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን የአህጉሪቱን የጸጥታ ጉዳዮች አስመልክተው ማምሻውን መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም፣ በአፍሪካ ሽብርተኝነት፣ ጽንፈኝነት፣ ኢ-ሕገ-መንግሥታዊ የመንግሥት ለውጥ፣ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች፣…

Read More

የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት መሆኑ ተመላከተ::

37ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። ጉባኤውን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ፥ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የእንግዶች ቆይታ ያማረ እንዲሆን ላበረከቱት አስተዋጽኦ አመስግነዋል። በሶማሊያ መንግስት በኩል የቀረበው ውንጀላ ኢትዮጵያ ለእንግዶች ያደረገችውን እንክብካቤ የማይመጥን ነው ብለዋል። ሁሉም መሪዎች ያለ ልዩነት አቀባበልና መስተንግዶ እንደተደረገላቸውም ጠቁመው፥…

Read More