Trendings

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት ወላይታ ሶዶ አረንጓዴ ኢትዮጵያን የመገንባት ጽኑ አቋማችን ምስክር ናት። ከአርባምንጭ እስከ ወላይታ ስንጓዝ የአረንጓዴ ልማት ሥራችን ውጤት እንዲሁም አስደናቂ የፍራፍሬ እርሻ ልማት መስክ ተመልክተናል። እነዚህ ጥረቶች የመልከዓ ምድሩን ልምላሜ ከመመለስ ባሻገር የአኗኗር ዘይቤንም የማሸጋገር ሥራዎች ናቸው። በጠንካራ የሥራ ባሕሉ እና ኅብረቱ የሚታወቀው የወላይታ ሕዝብ በዚህ የለውጥ ሂደት ውስጥ ጠንካራ…

Read More

በአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ ለአህጉራዊ ለውጥ እና ለዜጎች ተጠቃሚነት በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ ተደርሷል

በአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ ለአህጉራዊ ለውጥ እና ለዜጎች ተጠቃሚነት በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ ተደርሷል፦ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) በ12ኛው የአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ ለአህጉራዊ ለውጥ፣ ለዜጎች ተጠቃሚነት እና ለአገረ መንግሥት ግንባታ በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ መደረሱን የብልጽግና ፓርቲ ዓለም አቀፍና የሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ በጋና አክራ “ከፖለቲካ እስከ ብልፅግና” በሚል…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት፡-

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት፡- “በቬይትናም የቶዮ የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫ ፋብሪካ በነበረን ጉብኝት እና ከኩባንያው ፕሬዝደንቱ ጋር በነበረን ውይይት የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫዎችን በሀገራችን ለማምረት ተስማምተን ነበር። ዛሬ በሐዋሳ ኢንደስትሪ ፓርክ በነበረን ጉብኝት በፓርኩ ከፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጪያዎችን እያመረቱ በመመልከታችን ደስታ ተሰምቶናል። ማምረቻው በከፍተኛ ጥራት ከፍተኛ ምርት የማምረት አቅም የተላበሰና በዘመናዊ የማሽን ሥርዓት…

Read More

ወጣቶች የሀገራቸውን የወደፊት ዕጣ ፋንታ የማሳመር ሂደት ላይ ሊሳተፉ ይገባል ተባለ

ወጣቶች የሀገራቸውን የወደፊት ዕጣ ፋንታ የማሳመር ሂደት ላይ ሊሳተፉ ይገባል ተባለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ወጣቶች ሀገሪቱ ያለፈችባቸውን መንገዶች የማስተካከል ብቻ ሳይሆን መጪውን እጣ ፋንታዋን የማሳመር ሂደት ላይ ንቁ ተሳታፊ ሊሆኑ ይገባል አለ። ምክክር ኮሚሽኑ ‘የወጣቶች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር’ በሚል ርዕሰ ጉዳይ ከአማራ ክልል ወጣቶች ጋር የሚያካሂደውን ውይይት የመጀመሪያው ምዕራፍ ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ…

Read More

በውጭ ሀገራት በሥራ ስምሪት

በውጭ ሀገራት በሥራ ስምሪት ለሚገኙና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሚቆጥቡ ዜጎች ተጨማሪ ፋይናንስ መቅረቡ ለበለጠ ትጋትና ውጤት የሚያነሳሳ ነው ፦ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በውጭ ሀገራት በሥራ ስምሪት ለሚገኙና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሚቆጥቡ ዜጎች ተጨማሪ ፋይናንስ መቅረቡ ለበለጠ ትጋትና ውጤት እንደሚያነሳሳ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የሥራ ዕድል ፈጠራን የማስፋት…

Read More

ለውጭ ገበያ ከቀረበ ዕጣን

ለውጭ ገበያ ከቀረበ ዕጣን ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለውጭ ገበያ ከቀረበ የዕጣን ምርት ከ1 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል። የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የኮሙኒኬሽንና ማኅበራዊ ኃላፊነት ሥራ አመራር ሥራ አስኪያጅ ጋሻው አይችሉህም 2 ሺህ 505 ኩንታል ዕጣን ወደ ቻይና፣ ዱባይ፣ ግሪክ፣ ቱኒዝያና ቱርክ በመላክ ከ1 ሚሊየን…

Read More

የአፍሪካ ቡና ንግድ ዓውደ ርዕይ

የአፍሪካ ቡና ንግድ ዓውደ ርዕይ ከጥር 27 እስከ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል የአፍሪካ ቡና ንግድ ዓውደ ርዕይ ከጥር 27 እስከ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል ለ22ኛ ጊዜ የሚካሄደው ዐውደ ርዕዩ የአፍሪካ ቡና ኢንዱስትሪ እድገትን ለማጠናከር እና በዘርፉ ዓለም አቀፍ የንግድ ትስስርን መፍጠር እንደሚያስችል ተመላክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2024…

Read More

የኢትዮጵያ እና የደቡብ አፍሪካ ካራቴ ፌደሬሽኖች በጋራ ለመስራት ተስማሙ

የኢትዮጵያ እና የደቡብ አፍሪካ የካራቴ ፌዴሬሽኖች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ ካራቴ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሙሉነህ ጎሳዬ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ስምምነቱ ኢትዮጵያውያን የካራቴ ስፖርት ባለሙያዎች የሙያ እድገት ስልጠና እንዲያገኙ ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚያደርግ ታምኖበታል፡፡ ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ በሚደረጉ የተለያዩ የካራቴ ውድድሮች ላይ እንድትሳተፍና ትልልቅ ውድድሮችን በብቃት እንድታዘጋጅ የሚያግዝ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ የዓለም የካራቴ ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንትና የደቡብ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሰኔ እና በሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ ብሔራዊ የፖሊሲ ትግበራን፣ የኢኮኖሚ ሪፎርምን፣ ቀጠናዊ እና ዓለማቀፋዊ ስትራቴጂካዊ ዲፕሎማሲን በሚያሳልጥ መልኩ ተከታታይ ተግባራት አከናውነዋል። በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሀገር ውስጥ ካከናወኗቸው ተግባራ መካከል፤ የ2017 የዕቅድ አፈጻጸምን አስመልክቶ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ሰፊ ምላሽና ማብራሪያ የሰጡበት ይጠቀሳል።

በዓለም አቀፍ ደረጃ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ17ኛው BRICS የመሪዎች ጉባኤ ላይ በመሳተፍ፣ ከዓለም መሪዎች ጋር ባደረጉት የላቀ ስትራቴጂካዊ አጋርነት የኢትዮጵያ ስም ከፍ እንዲል አድርገዋል። ሌላው የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፍተኛ የዲፕሎማሲ እንቅስቃሴ የታየበት ሁነት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሁለተኛው የምግብ ስርዓት ጉባኤ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ በጋራ ያዘጋጀችው ትልቅ አለማቀፍ ጉባኤ ነበር። እነዚህ የከፍተኛ ደረጃ ተሳትፎዎች(High-level engagements) ሀገራዊ ልማትን…

Read More

የኢትዮጵያ ማንሰራራት ከትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ጋር የተሳሰረ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

የኢትዮጵያ ማንሰራራት ከትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ዘርፍ ማንሰራራት ጋር የተሳሰረ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢትዮ-ጂቡቲ የምድር ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር የሰራተኞች ቀን በዓል ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፥ የኢትዮ-ጂቡቲ የምድር ባቡር የኢትዮጵያውያን የአሸናፊነት ውጤት ነው ብለዋል፡፡ የኢትዮ-ጂቡቲ የምድር ባቡር የኢትዮጵያ ወጪና ገቢ ንግድ ዋና መተላለፊያ መስመር መሆኑን ጠቅሰው፥ መስመሩን ተከትለው በርካታ ከተሞች መቆርቆራቸውንና…

Read More