ትምህርት ላይ ትኩረት ሰጥተን በመስራት ትውልድ የሚያመሰግን መሆን አለብን እንጅ የታሪክ ተወቃሽ መሆን የለብንም፦ አቶ አልማው ዘውዴ
የካፋ ዞን ትምህርት መምሪያ 23ኛ የአስተዳደር ጉባኤ በተለያዩ ዝግጅት እያካሄደ ነው። እንደ ሀገር የትምህርት ሴክተሩ ላይ የገጠመውን ስብራትን ለማከም የተለያዩ ስራዎችን በመስራት በርካታ ውጤት እየተመዘገበ እንደሆነ በጉባኤዉ ላይ ተገኝተዉ መልዕክት ያስተላለፉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ ገልጸዋል። የትምህርት ዉጤታማነትን ለማሻሻል በተቀናጀ…
