Trendings

ሕዝቡ ለቢስት ባር በዓል አካባበር የሚያደርገዉ ንቅናቄና ተነሳሽነት አስደሳች ከመሆኑ ባሻገር የቤንች ብሔር ባህል ሳይበረዝ ተጠብቆ እንዲቆይ የወጣቶች ሚና ወሳኝ መሆኑን የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ገለጹ፡፡

ምሁራኑም የቤንች ብሔር የዘመን መለወጫና ምስጋና በዓል ቢስት ባር ለሀገራችን ቱሪዝም ዕድገት የጎላ ሚና እንደሚጫወትም ተናግረዋል፡፡ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ መምህርና የ2024 የማንዴላ ዋሽግተን ፎሎዉ አሸናፊ ረዳት ፕሮፌሰር ታገል ወንድሙ እንዳስረዱት የቤንች ሕዝብ የራሱ የሆነ ማንነት ፣ ለየት ያለ የዳኝነት ሥነ-ሥርዓት ፣ የአመጋገብና የአለባበስ ሥርዓት ያለዉ ሁሉን አቃፊ ሕዝብ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ በዚህም ብሔረሰቡ በዱም ሥርዓት የሚተዳደር…

Read More

ቢስት ባር ወንድማማችነት እና የአብሮነት ጎልቶ የሚታይበት የቤንች ብሔር ታሪካዊና ባህላዊ ዕሴት አንዱና ዋነኛ ማሳያ ነው አሉ የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪዎች።

ለቤንች ብሄር ዘመን መለወጫ (ቢስት ባር ) የቅድመ ዝግጅት ስራ እየተጠናቀቀ ይገኛል። የፊታችን ሰኞ ጀምሮ በድምቀት ለሚከበረው የቤንች ብሄር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል (ቢስት ባር) የቅድመ ዝግጅት ተግባራት በሚዛን አማን ከተማ እና በዓሉ በሚከበርበት የአማን የቀድሞ አየር ማረፊያ በልዩ ትኩረት እየተከናወነ ይገኛል። የበዓሉን ዝግጀት ለማሳለጥ የተቋቋመው ኮሚቴ የህብረተሰብ ተሳትፎ በማጠናከር ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ የሚገልጹት…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች በብልጽግና ፓርቲ ቅድመ ጉባኤ ሲያደርጉ የነበረው ውይይት ተጠናቋል

ለሁለት ቀናት በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ሲደረግ የነበረው ለሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ ቅድመ ጉባኤ ውይይት ተቋጭቷል። “ከቃል እስከ ባህል ” በሚል መሪ ሀሳብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚገኙ ከፍተኛ አመራሮች ለብልጽግና ፓርቲ ቅድመ ጉባኤ ሲያደርጉ የነበረው ውይይት ተጠናቋል ። በሁለተኛው ቀን ውይይት የብልጽግና ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ ላይ የተደረጉ ማሻሻያዎች ላይ የክልሉ መንግስት ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ…

Read More

መንግስት ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ በህብረተሰቡ ላይ ጫና የሚፈጥሩ የትኛውንም አይነት ድርጊቶች እየተከታታለ እርምጀ ይወስዳል፡- ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

መንግስት ምክንያታዊ ባልሆነ መንገድ በህብረተሰቡ ላይ ጫና የሚፈጥሩ የትኛውንም አይነት ድርጊቶች እየተከታታለ እርምጀ እንሚወስድ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ በጥር ወር የመጀመሪያዎቹ ቀናት የዓለም አቀፉ የነዳጅ መሸጫ አማካይ ዋጋ በሊትር 1.25 የአሜሪካን ዶላር መሆኑን የገለፁት ሚንስትሩ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ በሊትር በ0.805 የአሜሪካን ዶላር እየተሸጠ ነው ብለዋል፡፡ በኢትዮጵያ ያለው የነዳጅ ዋጋ ከዓለም አቀፉ አማካይ…

Read More

የኢትዮጵያን ብልጽግና እውን ለማድረግ በለውጥ ሂደት ውስጥ አብሮ የሚዘምን የማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ባህል ይዘን መጓዝ ያስፈልጋል ፦ አቶ አልማው ዘውዴ

“ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ለዞን ፣ ወረዳና ከተማ አስተዳደር አጠቃላይ አመራር የምክክር መድረክ በሚዛን አማን እየተካሄደ ይገኛል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በምክክር መድረኩ እንደተናገሩት ለውጥ ተፈጥሯዊና የማይቀር ሂደት መሆኑን ገልጸው ከለውጡ ባህል ጋር አብሮ መዘመን እና ራስን ማዘጋጀት ያስፈልጋል። መደመር ትላንት ፣ ዛሬና…

Read More

የጠራ አመለካከትና አስተሳሰብ ያለውን አመራር መገንባት የብልፅግና ፓርቲ ዋነኛ ግብ ነው፦አቶ በላይ ተሠማ

“ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ለዞን ፣ ለወረዳና ከተማ አስተዳደር አጠቃላይ አመራር የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በሸካ ዞን ማሻ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የምክክር መድረኩን እየመሩ የሚገኙት የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ በላይ ተሠማ እንደተናገሩት የጠራ አመለካከትና አስተሳሰብ ያለውን አመራር መገንባት የብልፅግና ፓርቲ ዋነኛ ግብ ነው ብለዋል።…

Read More

“ከቃል እስከ ባህል”የአጠቃላይ አመራር የዉይይት መድረክ ተጀመረ።

በምዕራብ ኦሞ ዞን ከቃል እስከ ባህል የዞን የወረዳ እና የከተማ አስተዳደር አጠቃላይ አመራሮች የዉይይት መድረክ በጀሙ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በሀገራችን የተጀመረው ሥራዎች የአረንጓዴ አሻራ አረጋዊያን የመደገፍ የልማት ሥራዎች ከወቅታዊነት በሻገር ባህል እንዲሆኑ ማድረግ ይጠበቃል ተብሏል። ቃሎቻችን ወደ ባህል በመቀየር ጠንካራ እና በኢኮኖሚ ተወዳዳሪ የሆነ ሀገር መፈጠር እንደሚገባ ተገልጿል። ህልማችን ደግሞ የበለፀገች ኢትዮጵያ ማየት ከመሆኑም ጋር…

Read More

ፓርቲው ባለፉት ጊዜያቶች የነበሩ ስብራቶችን በመጠገን በሪፎርሙ ያሳካቸው ስኬቶች በህዝቡ ዘንድ ባህል ሆነው እንዲቀጥሉ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

በኮንታ ዞን “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል የብልጽግና ፓርቲ ቅድመ ጉባኤ መድረክ ከዞን፣ ወረዳና ከተማ አስተዳደር አጠቃላይ አመራር አካላት ጋር የምክክር መድረክ መካሄድ ጀምሯል። መድረኩን የመሩት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊና ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ወ/ሮ ገነት መኩሪያ መድረኩ የብልፅግና ፓርቲ የመጀመሪያ ዙር ጉባኤ ከተካሄደበት 2014 ዓ.ም ወዲህ ባለፉት…

Read More

በመደመር እሳቤ ተግባራዊ የተደረጉ ስራዎችን ወደ ጠንካራ የፖለቲካ፣የኢኮኖሚ እና ልዩ ልዩ የባህል እሴቶች መቀየር ተገቢ መሆኑ ተገለጸ

በመደመር እሳቤ ተግባራዊ የተደረጉ ስራዎችን ወደ ጠንካራ የፖለቲካ፣የኢኮኖሚ እና ሌሎች የባህል እሴቶች መቀየር ተገቢ ነው ሲሉ አቶ ፋጅዮ ሳፒ ገለጹ። “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል በካፋ ዞን የዞን ማዕከል ፣ ወረዳና ከተማ አስተዳደር የአጠቃላይ አመራሮች የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። የምክክር ሰነዱን ያቀረቡት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሰረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትራንስፖርትና…

Read More

ስኬታማ ሀገራዊ ለውጥ ለማምጣት በየ ደረጃው ያለ አመራር በቁርጠኝነት መሠራት እንዳለበት ተጠቆመ።

“ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ለዞን ፣ ለወረዳና ለከተማ አስተዳደር አመራር የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑት ኢንጂነር በየነ በላቸው በምክክር መድረኩ እንደተናገሩት ለውጥ ተፈጥሯዊና የማይቀር ሂደት መሆኑን ገልጸው ከለውጡ ባህል ጋር አብሮ መዘመን…

Read More