Trendings

የአሰራር መመሪያዎችን ባልተከተለ መንገድ የሚፈጸሙ ተግባራት የኦዲት ግኝቶች ላይ የሚወሰደው የእርምት እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ዋና ኦዲት መስሪያ ቤት አስታወቀ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ዋና ኦዲት መ/ቤት የ2016 በጀት ዓመት የኦዲት አፈጻጸሙን ለክልሉ ም/ቤት አቅርቧል ። የዋናው ኦዲት መስሪያቤት የአፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት ዋና ኦዲተር አቶ አስራት አበበ በበጀት ዓመቱ በፋይናንሻልና ህጋዊነት፣ 1ኛ ዙር ኢንቲሪም ኦዲት፣የክልሉ የተጠቃለለ ገቢና ወጪ ኦዲት፣የክዋኔና አካባቢ ጥበቃ ኦዲት ጭብጦች፣በልዩ ኦዲት፣በገቢና የንብረት ኦዲቶች ላይ ትኩረት በማድረግ መሰራቱን አብራርተዋል ። በክዋኔ…

Read More

በክልሉ በ2016 በጀት ዓመት በ14 ወረዳዎች ላይ የመሬት ልኬት ስራ መሰራቱ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ የ2ኛ ደረጃ የገጠር መሬት ልኬት ካርታና የይዞታ ማረጋገጫ የደብተር ስርጨት መርሃ ግብርን በካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ያማ ቀበሌ አካሂዷል፡ በመድረኩ የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትልና የተፈጥሮ ሃብትና መሬት አስተዳደር ዘርፍ ሃላፊ አቶ ውብሸት ዘነበ በክልሉ በ2016 በጀት ዓመት በ14 ወረዳዎች የመሬት ልኬት ስራ መሰራቱን ገልጸዋል። የመሬት ልኬት መሰራት…

Read More

የፍርድ ቤቶችን የመወሰን አቅም በማሳደግ በበጀት ዘመኑ የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናንና ዉጤታማነትን ማሻሻል ተችሏል። አቶ ቆጭቶ ገብረማርያም

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የ2016 በጀት ዓመት የክልሉ ፍርድ ቤቶች የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ለምክር ቤቱ አቅርቧል። ዝርዝር የበጀት ዓመቱ ሪፖርትና የ2017 በጀት ዓመት ጠቋሚ ዕቅድ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቆጭቶ ገብረማርያም የቀረበ ሲሆን የምክር ቤቱ አባላት በቀረበው ረፖርት ላይ ሀሳብ አስተያየት ሰንዝረዋል። በየደረጃው የሚገኙ ፍርድ ቤቶች…

Read More

ምክር ቤቱ የ2017 በጀት ዓመት 17.6 ቢሊዮን ብር ሆኖ የቀረበውን ረቂቅ የበጀት አዋጅ አጸደቀ።

ረቂቅ የበጀት አዋጁን የበጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሮ የኋላሸት በላይነህ ለምክርቤቱ አቅርበዋል። የቀረበው በጀት ከክልል ገቢ የሚሰበሰብ፣ከፌዴራል መንግስት ድጎማና ከሌሎች የገቢ ምንጮች የሚገኝ መሆኑን የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አብራርተዋል ። በዚህም መሠረት ለክልል ማዕከል መ/ቤቶች መደበኛና የካፒታል ወጪ 1.5 ቢሊዮን ፣ ለዞኖች ጥቅል በጀት 14.5 ቢሊዮን ፣ ለክልላዊ ፕሮግራሞች 995.6 ሚሊዮን ፣ ለዘላቂ…

Read More

በ2016 በጀት ዓመት የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋግጡ የልማት ስራዎች ተሰርተዋል። ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከምክርቤቱ አባላት ለተነሱላቸው አስተያየቶችና ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል ፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክርቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበና ጉባኤ በሁለተኛው ቀን ውሎ በተነሱ የአስፈጻሚ ተቋማት አፈጻጸም ሪፖርት ላይ በተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከምክርቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት…

Read More

የክልሉን ሁለንተናዊ ለውጥ ለማሻሻል በተሰሩ የማህበራዊ ልማት ስራዎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገብ መቻሉ ተገለጸ።

እየተካሄደ በሚገኘው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባኤ በምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች የአስፈጻሚ ተቋማት ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። የክልሉን ሁለንተናዊ ለውጥ ለማሻሻል በተሰሩ የማህበራዊ ልማት ስራዎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን የአስፈጻሚ ተቋማት ኃላፊዎች ገልጸዋል። በክልሉ የነበረውን አጅግ አነስተኛ የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋን ለማሳደግ አጋር አካላትን በማስተባበር ባለፉት…

Read More

አስፈፃሚ ተቋማት በምክር ቤቱ አባላት ለተነሱት ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛል።

እየተካሄደ በሚገኘው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባኤ በምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች የአስፈጻሚ ተቋማት ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት ላይ ናቸው። የግብርና ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የአርሶአደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ በበጀት ዓመቱ በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን የገለጹት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በዚህም አጋር የልማት ድርጅቶችን…

Read More

በገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ ነዋሪዎችን በትምህርት ቤት የማስጠለል ሥራ እየተሰራ ነው

በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ ነዋሪዎች በትምህርት ቤት በጊዜያዊነት እንዲጠለሉ የማድረግ ሥራ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ። በወረዳው ኬንቾ ቀበሌ ዛሬ ጠዋት ንጋት ላይ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሟቾች ቀጥር 55 መድረሱንም ፖሊስ ገልጿል። የጎፋ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ታረቀኝ አጥናፉ ለኢዜአ እንደገለጹት፣ ትናንት ሌሊት ለ5 ሰዓታት ሳያቋርጥ የጣለው…

Read More

የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ዋና አዛዥ ኮሎኔል አሰግድ መኮንን ለመንግስት ጸጥታ ሃይሎች እጁን ሰጠ

በአማራ ክልል በርካታ የታጣቂ ቡድን አባላት እና አመራሮች በመንግስት የቀረበላቸውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው ሰላማዊ ሕይወት እየመሩ መሆኑን የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታውቋል፡፡ የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል እንዳስታወቀው÷በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች በአንዳንድ አካባቢዎች የሚታዩትን የፀጥታ ችግሮች በንግግርና በውይይት በመፍታት ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በመንግስት ለታጣቂ ቡድን አባላት እና አመራሮች በተደጋጋሚ የሰላም አማራጮች ሲቀርቡ ቆይተዋል፡፡ ይሁንና በክልሎችም…

Read More

አትሌቶች ወደ ፓሪስ ይዛችሁ የምትሄዱት ኢትዮጵያን በመሆኑ ለስኬት መትጋት ይጠበቅባችኋል- ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አትሌቶች በፓሪስ በሚካሄደው 33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ከምንም በላይ ኢትዮጵያን በማስቀደም ሀገራቸውን ስኬታማ ለማድረግ መትጋት እንዳለባቸው ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። በ33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን የሽኝት መርሐ በብሔራዊ ቤተ መንግስት እየተካሄደ ይገኛል። ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዚሁ ጊዜ ባስተላለፉት መልዕክት፤ አትሌቶች በተለያዩ የዓለም መድረኮች የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ ማድረጋቸውን ገልጸዋል፡፡ በፓሪስ በሚካሄደው 33ኛው…

Read More