Trendings

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በታርጫ ከተማ እያካሄደ ይገኛል።

በጉባኤው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የመንግስታቸውን የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የማህበራዊ ዘርፍ ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት እያቀረቡ ይገኛሉ። ባለፉት ስድስት በትምህርት ዘርፍ ”ትምህርት ለትውልድ ኢንሼቲቭ” 372 ሚሊዮን 4መቶ 75 ሺህ በላይ ብር በመሰብሰብ 489 መማሪያ ክፍሎች ግንባታ፤ 1,385 መማሪያ ክፍሎች ጥገና ሥራ ማከናወን ተችሏል። በክልል ደረጃ በልዩ ንቅናቄ 60…

Read More

ርዕሰ መስተዳድሩ የመሠረተ-ልማት ዘርፍ አፈጻጸምን ለምክር ቤቱ አቅርበዋል።

በስድስት ወራት ዉስጥ ብዙ ንጹህ መጠጥ ዉሃና የመስኖ ልማት ተቋማትን በማስመረቅ ለአገልግሎት ብቁ ማድረግ ተችሏል። 263.854 ኪ.ግራም ኪ/ግ ወርቅ ለብሄራዊ ባንክ ገቢ ማድረግ መቻሉ፣ ለኢንዱስትሪ ግብዓት የሚውሉ 90ሺህ 180 ቶን የድንጋይ ከሰል ማምረት ተችሏል፡፡ ከሮያሊቲ ገቢ እና ከማዕድን ስራዎች 107ሚሊዮን 912ሺህ 300.86 ብር መሰብሰብ ተችሏል፡፡ በከተሞች መሠረተ-ልማት ግንባታ ነዋሪዉ የነቃ ተሳትፎ በማድረግ ተጠቃሚነቱን እንዲያረጋግጥ ከህብ/ሰቡ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን በታርጫ ከተማ እያካሄደ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን በታርጫ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በጉባኤው ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የ6 ወራት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት አቅርበዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በሪፖርታቸው ካነሱዋቸው ዋና ዋና ነጥቦች መካከል፦ 1. የአስተዳደርና የሰላም ግንባታ የአመራር አቅም ግንባታ፦ ለአመራሩ በተለያዩ ዘርፎች የአቅም ግንባታ…

Read More

የኢኮኖሚ ዘርፍ የቀጠለ ሪፖርት÷

47 አነስተኛና መካከለኛ አዳዲስ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎችን ወደ ዘርፉ እንዲቀላቀሉ በማድረግ ለዜጎች የስራ ዕድል እንዲፈጠር ማድረግ ተችሏል፡፡ አዲስ ፍቃድ ከሚወስዱ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 2ሚሊዮን 271ሺህ 890,371 ካፒታል ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ በሥራ ላይ ከሚገኙ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 28ሺህ 398 ዜጎች በቋሚ መፍጠር ተችሏል፡፡ በኦዲት ከተገኘዉ ግኝት ወደ መንግስት ቋት 55ሚሊዮን 435ሺህ 167 ገቢ ተደርጓል፡፡ የክልሉ ጠቅላላ ገቢ በግማሽ አመቱ ብር…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ ለክልሉ ምክር ቤት የመንግስታቸዉን የ2018 በጀት ዓመት ግማሽ ዓመት ሪፖርት እያቀረቡ ይገኛሉ።

በርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በክልሉ ምክር ቤት ከቀረበው የኢኮኖሚ ዘርፍ ሥራዎች አፈጻጸም÷ በ2017/18 ምርት ዘመን በመኸር በዋና ዋና የአዝርዕት ሰብሎች 384ሺህ 160 ሄ/ር ማሳ በዘር ተሸፍኗል፡፡ ባለፈው በልግ ከተሸጋገረዉ ማሳ 20,327,613 ኩ/ል ምርት ለመሰብሰብ ተችሏል፡፡ 85 ሺህ 568 ሄ/ር በመኸር ወቅት የኩታ ገጠም እርሻ በዋና ዋና አዝዕርት ሰብሎች ተሸፍኗል፡፡ 5ሺህ 585 ሄ/ር ማሳ…

Read More

የመንግስትተቋማትአገልግሎትአሰጣጥቅልጥፍናንውጤታማለማድረግ እየተሰራ ነዉ፡፡

የክልሉ ፐብልክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ብቃት ያለው የተቋማት የማስፈጸም አቅም ግንባታ ስራዎችና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች፣የሰው ሀብት ስራ አመራር ስርዓት፣የመንግስት አስተዳደር አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓት የማስፈንና የፀረ-ክራይ ሰብሳቢነት ትግል የማጠናከር እና አገራዊ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት አሰጣጥ ተግባራትን ከማዘመን አኳያ ልዩ ትኩረት ሰጥተዉ ኃላፈነቱን እየተወጣ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሠረት የመንግስት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናና ውጤታማ…

Read More

ምክር ቤቱ የአስፈጻሚ ተቋማት የተግባር አፈጻጸም በመገምገም፣ ክፍተቶች በመለየት የህዝብ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ እያስቻለ ነዉ:-የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በታርጫ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በጉባኤው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የምክር ቤቱ ዋና አፌጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ÷ ምክር ቤቱ ባለፊት የበጀት ዓመት ስድስት ወራት የአስፈጻሚ ተቋማት የተግባር አፈጻጸም በመገምገምና ክፍተቶችን በመለየት የህዝብ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ የበኩሉን ሚና መወጣቱን ገልጸዋል። የታችኛው…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የቴሌቪዥን ሙከራ ሥርጭት ጀመረ

የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የቴሌቪዥን ሙከራ ሥርጭቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በይፋ ጀምሯል። ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ዶ/ር) በማስጀመሪያው ወቅት እንደገለጹት፤ ሚዲያ ኔትዎርኩ በክልሉ ያለውን እምቅ ሀብት፣ የማህበረሰቡ ብዝሃ ማንነት፣ ቋንቋና ወግ ከሀገር አልፎ በዓለም ደረጃ እንዲተዋወቁ በትኩረት እንዲሰራ አጽንኦት ሰጥተዋል። ከክልላዊ አንድነት ባሻገር ህብረብሔራዊ አንድነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮችን የሚዲያና ጋዜጠኝነት…

Read More

ጠንካራ ተቋማት ግንባታና አደረጃጀት ስራዎችን አጠናክሮ በማስቀጠል የሀገረ መንግሥት ግንባታን ለማፋጠን በትኩረት እየተሰራ ነው፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን በኮንታ ዞን ለሚገነባው የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ህንፃ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ብልጽግና ፓርቲ በሀገራችን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ና በተቋም ግንባታ ስር የሰደዱ ሰብራቶችን በመጠገንና በማከም በርካታ ስኬቶችና ድሎችን ማስመዝገብ መቻሉን ገልጸዋል። እነዚህ ስኬቶች የህዝቡን ሁለንናዊ ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ…

Read More

ድል የቀናው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የታዳጊዎች እግር ኳስ ውድድር በአዳማ

ስፖርታዊ ውድድር በዜጎች መካከል ማህበራዊ ትስስርና አንድነት በማጠናከር ለማህበራዊና ለኢኮኖሚያዊ ዕድገት ሚናው የጎላ መሆኑን የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ ‌‎በኢፌዲሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት በኦሮሚያ ክልል አስተናጋጅነት ሀገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ምዘና ውድድር “የታዳጊ ስፖርተኞች ልማት ለኢትዮጵያ ከፍታ”በሚል መሪ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ‌‎ ‎ውድድሩ እንደአገር በ15 የስፖርት አይነቶች እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን…

Read More