የብሔረሰቡ ቋንቋና ታሪክ ላይ በደንብ ለመስራት የተቀናጀና ቀጣይነት ያለውን ሥራ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ
የማጃንግ ብሔረሰብ የቋንቋና ባህል ሲምፖዚየም የብሔረሰቡ ተወላጆችና ወዳጆች በተገኙበት በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ፓናል ውይይት አካኺዷል ። የፓናል ውይይቱን መነሻ ነጥቦች የሚጠቁም ሰነድ ያቀረቡት የደቡብ ምዕራብ ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት ጸ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ እንዳሻው: ብሔረሰቡ ከጥንት ጀምሮ የራሱ የሆነ ባህላዊ ክዋኔ፣ ቋንቋ፣ ወቅትና ወራት አቆጣጠር ያለው ህዝብ መሆኑን አሳይተዋል። በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ አያያዝ እስከ…
