ባለፉት 6 ወራት ከ2 ነጥብ 5 ቢልዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የካፋ ዞን ገቢዎች መምሪያ ገለጸ።
የመምሪያው የ2018 ዓ/ም በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻፀም ግምገማ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ 2 ቢሊዮን 572 ሚልዮን 546 ሺህ ብር በላይ ለመሰብሰብ መታቀዱ ይታወሳል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪና የገቢዎች መምሪያ ኃላፊ አቶ ደመላሽ ንጉሴ ፥ ባለፉት 6 ወራት ከመደበኛና ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ከ2 ቢሊዮን 578 ሚልዮን 4…
