Trendings

በመላ አፍሪካ ርዕሰ ከተሞች መካከል፣ ለዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲና የጋራ አህጉራዊ ተቋማት ማዕከል በሆነችው ምድራችን፣ ታላቅ የሚዲያ መድረክ ማስተናገድ ታላቅ ኩራት ነው

በመላ አፍሪካ ርዕሰ ከተሞች መካከል፣ ለዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲና የጋራ አህጉራዊ ተቋማት ማዕከል በሆነችው ምድራችን፣ ታላቅ የሚዲያ መድረክ ማስተናገድ ታላቅ ኩራት ነው ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። አገልግሎቱ የፓን-አፍሪካ የሚዲያ ሽልማት በአዲስ አበባ መከናወኑን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል፦ የጋራ አህጉር ለጋራ አላማ! ታላቋ አፍሪካችን ለመጀመሪያ ጊዜ ታሪኳን በራሷ ብዕርና ድምፅ ለመጻፍ የገበየችበትን የፓን-አፍሪካ የሚዲያ ሽልማት…

Read More

የ‎ክልሉ ድጋፍ ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ከተማ የተለያዩ የከተማ ግብርና ልማት ስራዎችን ምልከታ አደረጉ

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግስት ረዳት ተጠሪ በሆኑት በአቶ በላይ ተሰማ የተመራው የክልሉ የድጋፍ ቡድን ማሻ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል። ‎የድጋፍ ቡድኑ በማሻ ከተማ በመንግስትና በፓርቲ መሪነት በንቅናቄ እየተሰሩ ያሉ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ውጤታማነት፣ የፓርቲ አደረጃጀት ቁመና ምልከታ አድርገዋል። ‎በመስክ ምልከታው በሌማት ትሩፋት በከተማ ግብርና እየተከናወኑ ያሉ አሳ እርባታ ፣ የዶሮ…

Read More

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የራስን ሀብት በራስ ዐቅም ማሳካት እንደሚቻል የሚያሳይ ዐዲስ የፓንአፍሪካኒዝም አብነት ነው፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ታላቁ የኢትዮጵያ ግድብ ከኃይል ማመንጫ ግድብነት ባሻገር በራስ ዐቅም የራስን መሻት ማሳካት እንደሚቻል ያሳየ ዐዲስ የፓን አፍሪካኒዝም አብነት መኾኑን የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዲኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትር ዲኤታዉ አርቲ አፍሪካ ባዘጋጀዉ የአፍሪካ የሚዲያ ዕውቅና መድረክ ዋዜማ ላይ ባስተላለፉት መልእክት ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካኒዝም ማእከልነቷን ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በራስ ዐቅም በማሳካት እንደገና ማስቀጠሏን አመልክተዋል፡፡…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሃፊ ክላቨር ጋቴቴ ጋር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ እ.ኤ.አ በ2027 አፍሪካን በሚገባ የሚወክል ኮፕ 32 በማዘጋጀት ረገድ በጋራ ስለምንሰራባቸው መንገዶች ተወያይተናል ብለዋል። የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ብሎም ዋና ፀሃፊው ከቡድናቸው ጋር በመሆን ኮፕ 32 ስኬታማ እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክቱ እተማመናለሁ ነው ያሉት። #ኢዜአ

Read More

ቲካሻ ቤንጊ አሰባሳቢ ፣ አንድነትን ፈጣሪና ባህልና ቋንቋን ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማሸጋገር ድልድይ መሆኑን የብሔረሰቡ ተወላጆች ተናገሩ።

በዓሉ ሰላምን የማጽናት ፣ ልማትን የማረጋገጥና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክር በመሆኑ የቅድመ ዝግጅት ስራው በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አዘጋጅ ኮሚቴው ገልጿል። የሸኮ ብሔር የአዲስ ዘመን ብስራትና የምስጋና በዓል የሆነው ቲካሻ ቤንጊ ለዘመናት ተቋርጦ ከቆየበት ባለፉት 2 አመታት የብሔረሰቡ ተወላጆችና እንግዶች በተገኙበት በሸኮ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። የብሔሩ ተወላጆች ከሆኑት ውስጥ አቶ አዲሱ በዲ ፣ ኤፌሶን ሱብሳ ፣…

Read More

በአረንጓዴ ልምላሜ ያጌጠው – የቤንቾች ቀዬ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የሚገኘው የቤንች ምድር የሰጡትን የሚያበቅል ክረምት ከበጋ የማይጠወልግ ልምላሜን የታደለ ክልል ነው። በቤንች ሸኮ ዞን ባሉ የተለያዩ ወረዳዎች ደን የሚመስልና በመኖሪያ መንደሮች የሚታየው አብዛኛው አረንጓዴ ስፍራ ለምግብነት የሚያገለግሉ ፍራፍሬዎች፣ ቅጠሎችና ስሮችን የያዘ ነው። የቤንቾች ቤት ዙሪያው በአረንጓዴ ተፈጥሮ ያጌጠ ነው። የቤታቸው ሞገስ፤ የምግብ ዋስትናቸውም ጭምር ነው። ከዚህ ከፍ ሲል ደግሞ…

Read More

አመራሩ ተግባራትን በቅንጅነት ለበለጠ ውጤታማነት በመሥራት የሕዝቡን ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ሊደረግ እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአመራር ቡድን በዳውሮ ዞን የድጋፍና ክትትል ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል ። በክልሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የመሠረተ-ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ የተመራው የአመራር ቡድን በዳውሮ ዞን የተቀናጀ የድጋፍ እና ክትትል ሥራዎች እያደረጉ ይገኛሉ። በዚህ ወቅት እንደገለጹት በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች የየተቋማቱን ሥራዎች በአግባቡ በመለየት እና…

Read More

የጸረ-ሙስና ትግሉን ውጤታማ ለማድረግ ተቋማዊ አደረጃጀትና አሠራር ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ዓለም አቀፍ የጸረ-ሙስና ቀን “ትወልድን በስነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር!” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል፡፡ በመድረኩ አጠቃላይ የተቋሙ ሠራተኞች እና አመራር በተገኙበት ለዕለቱ የተዘጋጀ ሰነድ ቀርቦ ውይይት እና በቀጣይ የጸረ ሙስና ትግሉን ውጤታማ የሚያደርጉ አስተያየቶች ተሰጥበታል፡፡ የክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊና የመንግሥት መረጃ ማዕከል አስተዳደር እና ዲጂታል…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ በሆኑት በአቶ ፍቅሬ አማን የተመራው የክልሉ የድጋፍ ቡድን በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ተገኝተው የመንግስትና የፓርቲ ስራዎች ግምገማ ማካሄድ ጀምሯል።

‎የክልሉ የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን በመግብያ እንደገለጹት የክልሉ አስተባባሪ አካላት በሁሉም ዞኖች ላይ በመከፋፈል የድጋፍ ስራ እያካሄደ መሆኑን ጠቅሰው ዓላማው ወቅቱ ትልቅ ትጋት የሚጠይቅ በመሆኑ ሀገራችንን ከሌሎች ሀገር ተርታ እንድትሰለፍ በፓርቲ የሚወርዱ ግቦችን ስኬታማ ለማድረግ ታሳቢ ያደረገ ነው ብለዋል። አክለውም በበጀት ዓመቱ በፓርቲ መሪነት የታቀዱ ተግባራት አፈፃፀማቸውን በመከታተል ጠንካራ ጎኖችን በማስፋትና ጉድለቶችን ለይቶ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሱፐርቪዥን ቡድን በሼይ ቤንች ወረዳ ሲዝ ከተማ የድጋፍና ክትትል ስራዎችን እያካሄደ ነው

‎የክልሉ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊና የክልሉ ሱፐርቪዥን ቡድን አባል የማታለም ቸኮል (ኢ/ር) ፣ ሌሎች የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳድር አመራሮች በቤንች ሸኮ ዞን ሼይ ቤንች ወረዳ ሲዝ ከተማ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ምልከታ አድርገዋል። በመስክ ምልከታው በሌማት ትሩፋት ኢኒሼቲቪ እየተሰሩ የእንስሳት እርባታ ማዕከል ሌሎች የልማት ስራዎችን ግብኝተዋል። የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ የማታለም ቸኮል( ኢ/ር)…

Read More