Trendings

በበጀት ዓመቱ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ 72 ትላልቅ ፋብሪካዎች ሥራ ይጀምራሉ -ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

በተያዘው በጀት ዓመት በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ 72 ትላልቅ ፋብሪካዎች ሥራ እንደሚጀምሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢንዱስትሪ ዘርፍን በሚመለከት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ÷በዘርፉ በተያዘው በጀት ዓመት 12 ነጥብ 8 በመቶ እድገት ይጠበቃል ብለዋል፡፡ ማኑፋክቸሪንግ ላይ 12 በመቶ እድገት እንደሚጠበቅ ጠቅሰው÷ኮንስትራክሽን ላይ ደግሞ 12 ነጥብ 3 በመቶ ገደማ…

Read More

ደን ጠብቆ ያቆየዉን ህዝብ የሃብቱ ተቋዳሽ ለማድረግ ምን እየተሰራ ነዉ?

ሪፖርታዥ ደን ለሰው ልጆች ያለው ፋይዳ ከፍተኛ ነው። በተለይ የአየር ፀባይ ሚዛንን ከመጠበቅ አንጻር የአንበሳውን ድርሻ ይይዛል። በኢንዱስትሪ ማዕበል የተጥለቀለቁ የዓለም ሀገራት ከፍተኛ የተቃጠለ አየር ለተቀረው ዓለም ከማስረከብ ያለፈ ንጹህ አየር ማምረት ላይ ጠብ ያለ ተግባር አሳይተዋል ማለት ግን አይቻልም። ኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም ሰፊ የደን ሽፋን ያላት ሀገር ቢትሆንም ከጊዜ ወደ ጊዜ የደን ሽፋን ምጣኔ…

Read More

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከሚያስተዳድራቸው ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ 10ሩ ወደ ልዮ የኢኮኖሚ ዞን አደጉ

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከሚያስተዳድራቸው 13 ኢንዱስትሪ ፓርኮች መካከል 10ሩ ወደ ልዮ የኢኮኖሚ ዞን ማደጋቸውን ኮርፖሬሽኑ አስታውቋል። ኢንዱስትሪ ፓርኮቹና የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና መካከል 10ሩ ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ማደጋቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ለኮርፖሬሽኑ ማሳወቁንም አመላክቷል። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ ፓርኮቹ ያሉበትን ደረጃ በመገምገም ወደ ልዩ ኢኮኖሚ ዞንነት ለማደግ 10ሩ አስፈላጊውን መስፈርት በማሟላታቸው ወደ ልዩ ኢኮኖሚ…

Read More

የዓድዋ ድል የሕብረብሔራዊ አንድነት መገለጫ የጥቁር ህዝቦች በዓል ነው፦ ክቡር አቶ ማስረሻ በላቸው።

128ኛው የዓድዋ በዓል”ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል”! በሚል መሪ ቃል በቦንጋ ከተማ እየተከበረ ነው። በክብረ በዓሉ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የዓድዋ ድል በዓል የሕብረብሔራዊ አንድነት መገለጫ የጥቁር ህዝቦች በዓል ነው ሲሉ ተናግረዋል ። የዓድዋ ድል ኢትዮጵያዊያን የሕብረብሔራዊ ማህተማቸው ሆኖ የቆየ በዓል መሆኑንም ተናግረዋል ። የማይቻለውን እንሚቻል ያረጋገጠ…

Read More

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ግብይት ሥርዓት በዛሬው ዕለት ተጀመረ

በማስጀመሪያ መርሐ-ግብሩ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ ጨምሮ፣ የሀገራት አምባሳደሮችና ሌሎችም ሚኒስትሮች ተግኝተዋል። የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ፤ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ግብይት የኢትዮጵያ ወጪ ንግድ ከማሳለጥ ረገድ ሚናው የጎላ ነው። ከዚህ ባለፈም የኢትዮጵያን የንግድ ዘርፍ መስፈንጠር ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት አስገንዝበዋል፡፡ በተለይ በእቃዎች ዋጋ ተመን (ታሪፍ) ላይ ስምምነት ተደርሶ፣ ዛሬ የመጀመሪያውን ጭነት…

Read More

በክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አከባብዎች የዳልጋ ከብቶች የአባሰንጋ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ ተጀመረ

የማስጀመርያ ፕሮግራሙ የክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አከባቢዎች ቢሮ ከግብርና ቢሮ እና LLRP ጋር በመቀናጀት በምዕራብ ኦሞ ዞን መዔኒት ሻሻ ወረዳ ውጅናለሙ ቀበሌ የተጀመረ ሲሆን በተመሳሳይ ሰዓት በ8 የአርብቶ አደር ወረዳዎች ላይ መጀመሩን ዘመቻውን በይፋ ያበሰሩት የክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አከባቢ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ታምሩ ቦኒ ገልፀዋል ። አቶ ታምሩ አክለው ይህ ዘመቻ ለአርብቶ አደሩ…

Read More

አመራሩ የልማት አቅሞችን በመጠቀምና ከህብረተሰቡ ጋር ተግባቦት በመፍጠር በቀጣይ አጭር ጊዜያት ውስጥ የሚታዩ ተጨባጭ ውጤቶች ለማስመዝገብ መስራት ይገባል፤ አቶ ታከለ ተስፉ

በኮንታ ዞን ላለፉት 9 ቀናት “በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ቃል ለ3ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና እየተጠቃለለ ይገኛል። በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት የኮንታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ እንደ ሀገር የተጀመረው የብልጽግና ጉዞ እውን እንዲሆን በአመራሩ ዘንድ የአመለካከትና የአስተሳሰብ አንድነት መፍጠር ተቀዳሚ ተግባር ስለመሆኑ አስረድተዋል። ከዚህ መነሻ በሀገር አቀፍ…

Read More

53ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 53ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው መደመር የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዩኒቨርሲቲ ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ላይ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በአዋጅ ቁጥር 1294/2015 መሠረት ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ የሚቋቋም ሲሆን በዘርፉ ወጣቶችን ለማሰልጠንና ለሀገር ግንባታ ወሳኝ የሆኑ ምሁራንን ለማፍራት የሚሰራ ነው፡፡ ደንቡ የዩኒቨርሲቲውን ተግባርና ሃላፊነት…

Read More

የኢትዮጵያን ብልጽግና እውን ለማድረግ በለውጥ ሂደት ውስጥ አብሮ የሚዘምን የማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ባህል ይዘን መጓዝ ያስፈልጋል ፦ አቶ አልማው ዘውዴ

“ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ለዞን ፣ ወረዳና ከተማ አስተዳደር አጠቃላይ አመራር የምክክር መድረክ በሚዛን አማን እየተካሄደ ይገኛል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በምክክር መድረኩ እንደተናገሩት ለውጥ ተፈጥሯዊና የማይቀር ሂደት መሆኑን ገልጸው ከለውጡ ባህል ጋር አብሮ መዘመን እና ራስን ማዘጋጀት ያስፈልጋል። መደመር ትላንት ፣ ዛሬና…

Read More

“የውኒ ወንዝ ሰው ከመብላት፣ ሰው ወደ ማብላት ተሸጋግሯል” – የገንዶ ነዋሪዎች

በኢትዮጵያ የስንዴ ልማትን “በመስኖ ላይ የተመሰረተ የስንዴ ምርት ከውጭ ከመቀበል ወደ ውጭ ለመላክ የሚደረግ ሽግግር” በሚል መሪ ቃል የተጀመረው የመስኖ ስንዴ ልማት ሥራ ውጤታማ እየኾነ እንደሚገኝ ከግብርና ሚኒስትር የተገኘው መረጃ ያመለክታል። በክልላችን ተጨባጭ፣ በክልሉ ምሥረታ ወቅት የመስኖ አውታር ከነበረበት አነስተኛ ሽፋን አሁን ላይ የክልሉ መንግሥት ለዘርፉ በሰጠው ልዩ ትኩረት ትርጉም ባለው መልኩ መሻሻል አሳይቷል። ምንም…

Read More