Trendings

በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ልማት የግሉን ዘርፍ በስፋት እንዲሳተፍ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን አገር አቀፍ የንግድ ሳምንት ኤግዚቢሽንን ምክንያት በማድረግ “አረንጓዴ ኢኮኖሚን እውን በማደረግ ሂደት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ሚና “በሚል መሪ ሀሳብ የፓናል ውይይት አካሂዷል። ከውይይቱ ጎን ለጎንም በኃይል ቁጠባ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡና፣ ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም ሽያጭ የፈጸሙ ኩባንያዎችና ድርጅቶች እውቅና ተሰጥቷል። በሥነ-ስርዓቱ ላይ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶክተር)፣ የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሰሃረላ…

Read More

ምግብና ሥርዓተ ምግብን ለማረጋገጥ የብዝሀ ሴክተሮች ቅንጅታዊ አሠራር መጠናከር እንዳለበት ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የምግብ ሥርዓት ሽግግር ፍኖተ ካርታ ማስጀመሪያ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ አቶ ሰብስቤ ሻዎኖ ባደረጉት ንግግር፣ በክልሉ ከክልል እስከ ወረዳ ድረስ የምግብና ሥርዓተ ምግብ ካውንስል ተቋቁሞ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። አቶ ሰብስቤ ሻዎኖ እንደገለጹት፣ የምግብና ሥርዓተ ምግብ ጉዳይ የአንድ ሴክተር ብቻ ሳይሆን የብዝሀ…

Read More

የ’World Without Hunger’ ጉባኤ ተሳታፊዎችን እንኳን ወደ አፍሪካ የዲፕሎማሲ መዲና በሰለም መጣችሁ እላለሁ።

አለምአቀፍ መሪዎችን፣ ባለሞያዎችን እና የጉዳዩ ተቆርቋሪዎችን በአንድ ላይ በማምጣት እንዲወያዩ በማድረግ የጋራ ጥረቶቻችን ረሃብን በማጥፋት ለሁሉም የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ርብርብ ፍሬ እንዲያፈራ እንደሚያስችሉ ተስፋ አለኝ። በኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ዓመታት በግብርና ሽግግር እና ምርታማነት ላይ በማተኮር የሠራነው ሥራ የታረሰ መሬታችን እጥፍ በማድረስ ከፍ ያለ እሴት ባላቸው የኢንደስትሪ አዝርዕት ምርት ላይ ተስፋ ሰጪ ውጤቶች አስገኝቷል። በሚቀጥሉት ቀናት…

Read More

ሸካ ዞን በትምህርት ሥራ ላይ እየመከረ ነዉ።

የሸካ ዞን ትምህርት መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም እና የቀሪ ወራት ትኩረት አቅጣጫዎች ላይ የምክክር መድረክ በማሻ ከተማ እያካሄደ ነው። በውይይቱ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ እንደገለጹት ትምህርት የልማት ሁሉ መሰረት የዕድገት ሁሉ ቁልፍ መሳሪያ በመሆኑ በዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ መስራት የሁሉም አካላት ርብርብ ያስፈልጋል ብለዋል። ትምህርት ለትውልድ…

Read More

ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከኢቢሲ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ዋና ስራ-አስፈፃሚና ከሌሎች የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በክልሉና በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን መካከል ያለውን ግንኝነት ማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረገ ነዉ። ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት ኢቢሲ ህዝብና መንግሥትን በማቀራረብ እንዲሁም ከህዝብ የሚነሱ ጥያቄዎችን ሚዛናዊ…

Read More

በተግዳሮቶች ውስጥ እያለፈ ተጨባጭ ለውጥ ያመጣ ፓርቲ ነው ብልፅግና፡- ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

ብልፅግና ፓርቲ ከበርካታ ተግዳሮቶች ጋር እየታገለ መጠነ ሰፊ ለውጦችን ማምጣቱን የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ሚኒስትሩ ሁለተኛውን የብልፅግና ፓርቲ ጠቅላላ ጉባኤ አስመልክቶ ከኢቢሲ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ “ብልፅግና የሀሳብ ግልጽነት ያለው ፓርቲ እና ሀሳቡን ተግባራዊ በማድረግ ተግዳሮቶችን ተቋቁሞ ለውጦችን ማምጣት የቻለ ነው” ብለዋል፡፡ ፓርቲው በአንደኛው መደበኛ ጉባኤው…

Read More

የትምህርት ለትውልድ መርሐ-ግብር የፋይናንስ ክፍተትን በመሙላት እያበረከተው ያለው አስተዋጽኦ፦ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

የትምህርት ለትውልድ መርሐ-ግብር የፋይናንስ ክፍተትን በመሙላት እያበረከተው ያለው አስተዋጽኦ፦ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ለትውልድ መርሐ-ግብር በትምህርት ዘርፍ የነበረውን የፋይናንስ ክፍተት በመሙላት ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለፁ። የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው። በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የተጀመረውን ሰፊ ንቅናቄ ተከትሎ የሚያስፈልገውን ፋይናንስ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ…

Read More

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2026 የAPEX መንገደኞች ምርጫ ‘በአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ’ ሽልማትን አሸነፈ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2026 የAPEX መንገደኞች ምርጫ ‘በአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ’ (Best Airline in Africa) ሽልማትን በማሸነፍ የአቪዬሽን መሪነቱን አረጋገጠ። ይህ እውቅና አየር መንገዱ በመላው ዓለም በሚያደርጋቸው በረራዎች ቀልጣፋ፣ ምቹ እና አስተማማኝ አገልግሎት ለመስጠት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ሲሆን፤ ሽልማቱም ሙሉ በሙሉ በመንገደኞች እውነተኛ የጉዞ ተሞክሮ እና ገለልተኛ አስተያየት ላይ የተመሰረተ ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ…

Read More

በዳውሮ ዞን የሚገኘው የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ ለኢንቨስትመንት በር ከፋች መሆኑ ተገለጸ

በዳውሮ ዞን ባለፈው ጥር ወር ተመርቆ ወደ ሥራ የገባው የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ ለአካባቢው የኢንቨስትመን ፍሰት በር ከፋች መሆኑ ተገልጿል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመረቀው የኢቲ-ማዕድን ልማት አክሲዮን ማኅበር የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ ለበርካታ ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ ዕድል መፍጠሩንም የዳውሮ ዞን ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ አስታውቋል። የመምሪያው ኃላፊ ኃይሌ ዱባለ የድንጋይ ከሰል ግብዓት…

Read More