Trendings

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች አለልኝ አዘነ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ::

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እና የባህርዳር ከተማ እግር ኳስ ክለብ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች አለልኝ አዘነ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። የባህርዳር ከተማ እግር ኳስ ክለብ እንዳስታወቀው፤ አለልኝ በጉዳት ምክንያት ከቡድኑ ተለይቶ በትውልድ ስፍራው አርባ ምንጭ ለእረፍት የሄደ ሲሆን ትናንት ምሽት በድንገት ህይወቱ አልፏል። አለልኝ የእግርኳስ ህይወቱን በአርባምንጭ ከተማ ክለብ የጀመረ ሲሆን በባህርዳር ከተማ ለሁለት ዓመታት ምርጥ ጊዜ…

Read More

በጥቅምት ወር ኢትዮጵያ በርካታ ዓለም አቀፍ ኮንፈረንሶችን ለማስተናገድ ዝግጅት አድርጋለች – ሰላማዊት ካሳ

በጥቅምት ወር ኢትዮጵያ በርካታ ዓለም አቀፍ እና አህጉራዊ ኮንፈረንሶችን ለማስተናገድ ዝግጅት ማድረጓን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ካለፈው ነሐሴ ወር አጋማሽ ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ የተለያዩ ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ በዓላት በድምቅት መከበራቸውን አስታውሰዋል፡፡ በዓላቱ የሕዝቦችን ትስስር ከማጠናከር ባለፈ የአንድን ሀገር እምቅ ባህል እና እሴት…

Read More

በኮንታ ዞን በ50 ሄክታር ማሳ ላይ የመስራች ዘር ብዜት ሥራ እየተከናወነ ነው።

በክልሉ ግብርና ቢሮና የምርምር ኢንስቲትዩት አስተባባሪነት በኮንታ ዞን ‘የመስራች ዘር’ ብዜት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በተገኙበት ተጀምሯል። በክልሉ ምርምር ኢኒስቲትዩት የታርጫ ምርምር ማዕከል በኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ሼታ ቀበሌ በ50 ሄክታር መሬት ላይ የስንዴና ባቄላ ዘር ብዜት የክልል፣ የዞንና የወረዳው አመራሮችና የአከባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት በይፋ ተበስሯል። የተዘራው ‘መስራች…

Read More

ሀገራዊ አጀንዳ ምን ዓይነት ቅርፅ ሊኖረው ይችላል?

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 1265/2014 መቋቋሙ የሚታወስ ነው፡፡ በዚሁ አዋጅ መግቢያ ላይ በሀገራችን ኢትዮጵያ በሚገኙ የተለያዩ የፓለቲካ እና የሀሳብ መሪዎች እንዲሁም የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል እጅግ መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሀሳብ ልዩነቶች እና አለመግባባቶች መኖራቸው ተጠቅሶ ይህም ለኮሚሽኑ መመስረት እንደምክንያት ተቀምጧል፡፡ ‘’እጅግ መሰረታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች’’ ሊባሉ የሚችሉ ጉዳዮች የትኞቹ ናቸው? ይህንን ጉዳይ ለመረዳት…

Read More

በቦንጋ ከተማ የተገነባው አረንጓዴ ፓርክ ለአግልግሎት ክፍት ሆነ

በቦንጋ ከተማ የተገነባው አረንጓዴ ፓርክ ለአግልግሎት ክፍት ሆነ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት አስተባባሪነት በቦንጋ ከተማ የተገነባው፥ የቦንጋ ከተማ የኮርደር ልማት አካል የኾነው የአረንጓዴ ፓርክ ተመርቀው ለአግልግሎት ክፍት ሆኗል። በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የቅርብ ክትትል ተገንብቶ ለአግልግሎት የበቃው ፓርኩ በውስጡ መናፈሻ፣ የህጻናት መጫወቻ፣ የካፌ አገልግሎት እንዲሁም በፓርኩ ዙሪያ ጌጠኛ የእግረኛ መንገድ እና የመኪና…

Read More

የቀጠለዉ የርዕሰ መስተዳድሩ ሪፖርት

በማህበራዊ ልማት ዘርፍ የትምህርት ልማት ስራዎች በትምህርት ለትውልድ ኢንሸቲቭ ከማህበረሰብ ተሳትፎ የትምህርት ቤቶች ደረጃ ለማሻሻል በተሰራው ስራ 711,748,341 ብር ማሰባሰብ ተችሏል። በተሰበሰበው ሀብት 661 አዲስ መማሪያ ክፍሎች መገንባቱ፣ 1,417 ነባር መማሪያ ክፍሎችን የጥገና ስራ ተከናውኗል፡፡ በክልል ደረጃ በልዩ ንቅናቄ 36 ደረጃቸውን የጠበቀ ሞዴል ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ግንባታ የሚሆን 185,527,812 ብር በማከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡ በአርብቶ…

Read More

የህዝብ ተጠቃሚነት በሁሉም ዘርፍ እንዲረጋገጥ ተቋማት የህዝብ ውክልና ስራዎችን በተገቢው ሊወጡ ይገባል ፦ምክትል አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ ጸሀይ ዳርጫ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት የአስፈጻሚ ተቋማት ዕቅድ አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየገመገመ ነው። የህግ፤ ፍትህና መልካም አስተዳደር ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ፤ማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ ፤ግብርና እና ገጠር ልማት፤ከተማና መሠረተ ልማት ዘርፍ ፤እንዲሁም በጀት፤ ፋይናንስና ኦዲት ጉዳዮች ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች ናቸው አፈጻጸሙን እየገመገሙ የሚገኙት። የክልሉ ምክር ቤት…

Read More

ከ27 ሺ በላይ ዲጂታል መፅሃፍቶች የተጫነው የዶ/ር ጉነት ጥላሁን ዲጂታል ላይብረሪ በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ በይፋ ተመርቋል።

በአቶ ለማ እና ዶ/ር ጉነት ጥላሁን ፋውንዴሽን ሙሉ ወጪ የተደራጀው የዳውሮ ዞን ሂዶታ ትምህርት ቤት የዲጂታል ላይብረሪ በይፋ ተመርቋል። ላይብረሪው 51 ኮሚፒዩተሮችን፣ የኢንተርኔት አገለግሎትንና 27 ሺ ዲጂታል መፅሀፍቶችን የያካተተ ነው። ላይብረሪው በዞኑ የማጣቀሻ መፅሀፍት እጥረት ችግር በመቅረፍ የተማሪዎችን መጠነ ማለፍ እንደሚጨምር የተጠቀሱት በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢና የማረቃ ገና…

Read More

7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ውጤታማ እንዲሆን የድርሻቸውን እንደሚወጡ የታርጫ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ

የምርጫ ሂደቱ ውጤታማ እንዲሆን የበኩላቸውን ድርሻ ከመወጣት በተጨማሪ የተሰጣቸውን የመምረጥ ዕድል በአግባቡ እንደሚጠቀሙም ያነጋገርናቸው የከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል። ለ7ኛ ዙር ሀገራዊ ምርጫ የሚሳተፉት ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምርጫ ሰላማዊ ዲሞክራሲያዊና ፍትሐዊ እንዲሆን ለማስቻል ድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባም የታርጫ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ በለጠ ባሹ ገልፀዋል። 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፍትሃዊ ሰላማዊ ነፃና ዴሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ለማስቻል ሁላችንም ኃላፊነት መውሰድ…

Read More

የአማራ ክልል ሰላምን ጠብቆ ማፅናት የሁላችንም ኃላፊነት ሊሆን ይገባል – መርማሪ ቦርዱ::

የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ጠብቆ የማፅናት ጉዳይ የሁሉም ኃላፊነት ሊሆን እንደሚገባ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አስገነዘበ። ቦርዱ በባህርዳር ከተማ ተገኝቶ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ፣ ከባህርዳርና ጎንደር የኮማንድ ፖስት ዕዝ ኃላፊዎች እንዲሁም በተፈጠረው የሰላም መደፍረስ ተጠርጥረው በማረሚያ ቤት ከሚገኙ ተጠርጣሪዎች ጋር ተወያይቷል። በውይይት መድረኩ ላይ የመርማሪ ቦርዱ ሰብሳቢ አዝመራ አንዴሞ…

Read More