Trendings

በበጀት ዓመቱ የገጠር የጤና ትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች በተሟላ መልኩ መፈጸም እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የጤና ቢሮ “ዘላቂ እንቨስትመንት እና ፈጠራ ለጤናው ዘርፍ እምርታ” በሚል መርህ ቃል ያዘጋጀው የጤና ሴክተር ጉባኤ በታርጫ ከተማ ተካሂዷል። ለጤናው ዘርፍ ውጤታማነት ብቃት ያለውን የአመራር ስርዓት መፈጠር እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገልጸዋል። የጤናውን ዘርፍ ተልዕኮ በተሻለ መልኩ ለማሳካት የዘርፉ አመራር የተግባር ቁርጠኝነት መጠናከር እንዳለበት ያነሱት ርዕሰ…

Read More

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጠጡ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ተከናዉነዋል።ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር ኢ/ር)

‹‹ከቃል ወደ ባህል›› በሚል መሪ ሀሳብ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵ ህዝቦች ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 2ኛ መደበኛ ቅድመ ጉባኤ ኮንፍረንስ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው ፡፡ በኮንፈረንሱ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ሀገራችን ኢትዮጵያ የተለያዩ የለውጥ ሂደቶችን አልፋ አሁን ላይ ለደረሰችበት ሁለንተናዊ ለውጥ የብልጽግና ፓርቲ ትናት፣ዛሬንና ነገን ያስተሳሰረ የፖለቲካ አውድ መሰረት አድርጎ በመስራቱ…

Read More

የመጋቢት 24ቱ ለውጥ ለዘመናት የታፈነውን የሕዝብ ድምፅና የክልልነት ጥያቄ በተግባር የመለሰ ነው፦አቶ የሺዋስ አለሙ

‎በኢትዮጵያ ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ የለውጡን ጉዞ የሚደግፍ ደማቅ ሕዝባዊ ሠልፍ ተካሂዷል። ‎​በሰልፉ ላይ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ ባለፉት ስምንት የለውጥ ዓመታት በክልሉ የተመዘገቡ መሠረታዊ የፖለቲካና የልማት ድሎችን አጉልተዋል። ‎​አቶ የሺዋስ በንግግራቸው ወቅት እንደገለጹት ከለውጡ በፊት የነበረው…

Read More

ኢትዮጵያ እና ማላዊ በፍልሰተኞች መብት አጠባበቅ፣ የሕግ እና የወንጀል ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት እንደሚፈልጉ ገለጹ

ኢትዮጵያ እና ማላዊ በፍልሰተኞች መብት አጠባበቅ፣ የሕግ እና የወንጀል ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት እንደሚፈልጉ አስታወቁ። የፍትሕ ሚኒስቴር የመንግስት ሕግና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ ከማላዊ የአገር ውስጥ ደህንነት ሚኒስትር ዶክተር ኬን ዚካሌ ንጎማ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ ሁለቱ አገራት በሰው የመነገድ እና ሰውን በሕገ-ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀሎችን በጋራ መከላከልና መቆጣጠር በሚችሉባቸው ሁኔታዎች ላይ…

Read More

በክልሉ የተጀመሩ የልማት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዳ መልክ እንዲከናወኑ ለማስቻል ኮሚሽኑ የመከታተል እና የማረጋገጥ ኃላፊነቱን እየተወጣ እንደሚገኝ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ስር የRCFSP ፕሮጀክት በተገኘ ድጋፍ ከፕሮጀክቱ ተጠቃሚ የሆኑ 6 ዞኖችና 6 ወረዳዎች ለተውጣጡ የስነ-ምግባር ኦፊሴሮች በሙስና መከላከል ዙሪያ የተዘጋጀ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የክልሉ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ዳግም ዳንኤል፣እንዳሉት ሙስናና ብልሹ አሰራር የሀገራችንም ሆነ የክልላችንን ኢኮኖሚያዊ…

Read More

ትውልድ ነቅቶ ከመባላት በመውጣት ሃብቱን ማልማትና ከልመና መውጣት ይገባዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ትውልድ ልመናን እየተቀባበለ መሄድ የለበትም የሚል ፅኑ እምነት ይዘን ፀጋዎቻችንን በማልማት ሀገርን ወደ ብልጽግና ለማሸጋገር እየሠራን ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ “ኢትዮጵያ በባሌ ምድር ያለውን የተፈጥሮ ፀጋ ይዛ ለምን ለማኝ ሆነች የሚለውን ጥያቄ መመለስ አልቻልኩም” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ኢትዮጵያውያን ከኋላ ጋር ያለን ፀብ ወደፊት መራመድ እንዳንችል በእጅጉ ይዞናል፤ ወደኋላ ማየት ያለብን ለትምህርት…

Read More

የቤተሰብ ንግድ ቀጣይነት ላለው ሥራ ዕድል ፈጠራ!

በዓለም ላይ”የቤተሰብ ንግድ“ዘላቂ የሥራ ዕድል በመፍጠር እና ፈጠራን በማበረታታት የሀገራት የኢኮኖሚ ሞተር በመሆን የማይተካ ሚና ይጫወታል፡፡ አሁን ላይ ባደጉት ሀገራት የ”ቤተሰብ ንግድ“ በትሪሊዮን የሚቆጠር ዶላር ገቢ በማመንጨትና ለበርካቶች የሥራ ዕድል በመፍጠር በኢኮኖሚ ውስጥ ጫወታ ቀያሪ ከሆኑ ተዋንያን መካከል ተጠቃሹ እንደሆነ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ እ.አ.አ በ1938 በአነስተኛ የንግድ ድርጅትነት ተመስርቶ ወደ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያነት ያደገውና“በሊ ቤተሰብ” የሚመራው…

Read More

ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለህዝብ ማስተዋወቅ የቻሉበትን መድረክ በመፍጠር ተጨባጭ ተግባራት ተከናውነዋል

በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለህዝብ ማስተዋወቅ የቻሉበትን መድረክ በመፍጠር በኩል ተጨባጭ ተግባራት መከናወናቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሀይሉ ገለጹ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም መራጮች ድምፅ የሚሰጡበት ቀን ጥቂት ቀናት ቀርተውታል። በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫውም 47 ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በአጠቃላይ 10 ሺህ 934 ዕጩዎችን…

Read More

ከካፋ እና ሸካ ጥቅጥቅ ደኖች እስከ ጨበራ ጩርጩራ ብሄራዊ ፓርክ

ኢትዮጵያ ለምለም ምድር ናት ለሚለው አባባል ሁነኛ ማሳያው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ነው፡፡ ክልሉ በሁሉም አቅጣጫ ውብ የተፈጥሮ ፀጋን የተላበሰ ስለመሆኑ በሚያሳብቁ አረንጓዴ እጽዋት የተሞላ ነው፡፡ በክልሉ የሚገኙት ካፋ፣ ሸካ፣ ቤንች ሸኮ፣ ዳውሮ፣ ምዕራብ ኦሞ እና ኮንታ ዞኖች አረንጓዴ የለበሱ ድንቅ የተፈጥሮ ባለቤቶች ናቸው፡፡ ይህም ክልሉን ትልቅ የቱሪዝም መዳረሻ አድርጎታል፡፡ በአጠቃላይ በክልሉ ከ5 ሺህ…

Read More

ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የዜጎችን ሁለንተናዊ ሰላምና ደህንነትን ለማረጋገጥ ጠቀሜታው የጎላ በመሆኑ ሁሉም የህብረተሰቡ ክፍል የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆን ለማስቻል በቁርጠኝነት መስራት ይገባል ፦ አቶ ፍቅሬ አማን

‎ ‎በፋይዳ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ሂደት የእስካሁኑ አፈጻጸም ፣ በተግዳሮቶች መፍትሔ መንገድና በቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ ከተማ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። ‎የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ “የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ያልተናነሰ ብሔራዊ ጥቅም…

Read More