Trendings

4ኛ ዙር የፖሊዮ ዘመቻ አፈጻጸም ላይ የተመዘገቡ ውጤቶች በሌሎች የጤና መደበኛ ተግባራት ላይ ለመድገም መስራት ይገባል፦ አቶ ኢብራሂም ተማም

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የጤና ቢሮ ከክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ሀገር አቀፍ የ4ኛ ዙር የፖሊዮ ዘመቻ አፈጻጸም ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ እየገመገመ ይገኛል። ግምገማ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃፊው አቶ ኢብራሂም ተማም የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በክልሉ ሁሉም አካባቢ መሰጠቱን ገልጾ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተደረገው ርብርብ ከ100% ህፃናት መከተቡን በላይ…

Read More

ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ወጣቶች እና ማህበረሰብ

አዲስ የዕድል በር ተከፍቷል — www.ethiocoders.et የወደፊቷ ኢትዮጵያን የድጅታል አካል እንድትሆኑ የሚያግዙ የነጻ የመስመር ላይ ኮርሶችን እየሰጠ ነው። የምትኖረው በከተማ ወይም በገጠር ይሁን አሁን የመማር እና የማደግ እድል አለህ፡- አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የውሂብ ትንተና የዳታ ፕሮግራም አንድሮይድ ልማት ተማሪዎች፣ የተመራቂዎች፣ የመንግስት ሠራተኞችና ስራ ፈላጊዎችን ለመማርማር ህልም ያላቸውን እንጠይቃለን። አብረን እንነሳ። ዲጂታል ክህሎቶችን ይማሩ። የኮምፒውተር እውቀት ያለው…

Read More

መገናኛ ብዙሃን ለብሔራዊ ጥቅም መከበርና ለዜጎች አብሮነት መጎልበት ያለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ሊወጡ ይገባል – አቶ መሀመድ እድሪስ

መገናኛ ብዙሃን ለብሔራዊ ጥቅም መከበርና ለዜጎች አብሮነት መጎልበት ያለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሀመድ እድሪስ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሀመድ እድሪስ ለኢዜአ እንዳሉት፤ መገናኛ ብዙሃን ለብሔራዊ ጥቅም መከበርና ለህዝብ አብሮነት መጠናከር ከፍተኛ ሚና አላቸው፡፡ ይህንን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት ከመገናኛ ብዙሃን የሚጠበቅ መሆኑን አንስተው፤ በተቃራኒው አንዳንድ መገናኛ…

Read More

ስራ ፈጣሪ ዜጋን ለማፍራት ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ትምህርት ኮሌጅ ያለው ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ

የቃራዎ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 89 ሰልጣኞች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ በዳውሮ ዞን ከሚገኙ አምስት የቴክኒክና ሙያ ተቋማት መካከል የቃራዎ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ አንዱ ሲሆን ኮሌጁ በ2013 ዓ.ም ወደ ስራ መግባቱን ኮሌጁ ዲን አዲሱ ዘካሪያስ ገልፀዋል። በዚህም በሰባት ትምህርት ዘርፎች በርካታ ሰልጣኞች እያሰለጠነ ሲሆን በዛሬው ዕለት በአይስቲና (ICT) እና በኮንስትራክሽን ሙያ ዘርፍ በመደበኛና በማታ…

Read More

በክልሉ በውሃ፣ መስኖና ቆላማ አከባቢዎች ፍትሀዊ የልማት ተደራሽነት ለማሳደግ ልዩ ትኩረት ይሻል፦ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ከኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሀ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢዎችና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ውይይት አድርገዋል። በመድረኩ፤ በውሃና መስኖ፣ቆላማ አከባቢ እእንዲሁም የአከባቢ ጥበቃ ዘርፍ በክልሉ የተሰሩ እና እየተሰሩ ባሉት ዝርዝር ተግባራት ላይ ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጓል። በዚህም፥ ባለፉት አራት ዓመታት የክልሉ ምሥረታ አነስተኛ የነበረውን የውሃ…

Read More

የትራንስፖርት ዘርፍ አገልግሎት ለዜጎች ምቹና አስተማማኝ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ የትራንስፖርት ዘርፍ አብይ ግብረ-ሃይል የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በውይይት መድረኩ የተሳተፉ የግብረ-ሃይሉ አባላት በሰጡት አስተያየት መድረኩ ችግሮችን በጋራ በመለየት በቀጣይ መፍትሔ ለመፍጠር አስፈላጊ መሆኑንና ለዚህም ከመናኸሪያ ጀምሮ የሚሰሩ የዘርፉን ተግባራት በአሠራር ስርዓት በመስራት ለውጥ ለማምጣት በመቀናጀት ችግሮቹን ለመፍታት የድርሻቸውን እንደሚወጡም ተናግረዋል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ…

Read More

የቦንጋ ከተማ አስተዳደር የተለያዩ ኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ግብዓቶችን ከከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ተሽለመ

ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ለከተሞች እንደሀገር ባዘጋጀው ምዘና መስፈርት መሠረት ተመዝነው ከ26 ከተሞች አንዱ በመሆን የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ሽልማቱን አግኝቷል። የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አስማማው አደመ በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማትን ከተለያዩ ከተሞች ከተወጣጡ ከአቻ ከተማ ከንቲባዎች ጋር ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። የአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደር ልማት ግንባታ ጉብኝት የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አስማማው አደመ የተሳተፉ…

Read More

በገቢ አሰባሰብና በታክስ አስተዳደር አዋጆች ህግን በማስከበር ዙሪያ የሚከሰቱ ማነቆዎችን ለመፍታት በትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ትኩረት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የታክስ ጥናት ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ በክልሉ ገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 34/2016፣ በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 36/2016 እንዲሁም በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቀጥር 1341/2016 ላይ ለዞን የገቢ ተቋም አመራሮችና ለዘርፉ ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ ሲሰጥ የነበረው የስልጠና መድረክ ተጠናቋል ። በስልጠናው ማጠቃለያ መልዕክት ያስተላለፉት አቶ ፀደቀ ከፍታው የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ምክትል ኃላፊና የታክስ ጥናት…

Read More

ኢትዮጵያ ለቀጣናዊ የኃይል ግንኙነት የመሪነቱን ሚና እየተጫወተች ነው – ጌዲዮን ጢሞትዮስ (ዶ/ር)

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞትዮስ (ዶ/ር)፥ ኢትዮጵያ ለቀጣናዊ የኃይል ግንኙነት የመሪነቱን ሚና እየተጫወተች መሆኑን ገለጹ። የውጭ ጉዳይ ሚነስትሩ ይህን ያሉት፤ በአዲስ አበባ መካሄዱን በጀመረው አራተኛው የናይል ውኃ ምክንያታዊና ፍትሐዊ አጠቃቅም ጉባዔ /አፍሪራን/ ላይ ነው።ጉባዔው ቀጣናዊ የኃይል ግንኙነት ለሁሉም እና ለዘላቂ ልማት በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተደረገ የሚገኘው።የኃይል ግንኙነት የተመድ 2030 እና የአፍሪካ 2063 የልማት ግቦችን…

Read More

ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ዲሞክራሲያዊና ፍትሐዊ እንዲሆን አዎንታዊ ሚና ለመወጣት ተዘጋጅተናል – የሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት

ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ዲሞክራሲያዊና ፍትሐዊ እንዲሆን አዎንታዊ ሚና ለመወጣት ሰፊ ዝግጅት ማድረጉን የሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት አስታወቀ። የምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት አሕመድ ሁሴን ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ በቀጣይ የሚካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ዲሞክራሲያዊና ፍትሐዊ እንዲሆን ምክር ቤቱ ሰፊ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል። በዚህም የምርጫ ትምህርትና ግንዛቤ፣ የፓርቲዎች ክርክርና የግልጽነት መድረኮች ማመቻቸት እንዲሁም የምርጫ…

Read More