Trendings

44ኛው የአፍሪካ ሕብረት አስፈጻሚዎች መደበኛ ስብስባ ተጠናቀቀ::

44ኛው የአፍሪካ ሕብረት አስፈጻሚዎች ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ ዛሬ ማለዳ ተጠናቋል። ስብሰባው “ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን አፍሪካዊ ማስተማር፤ የማይበገሩ የትምህርት ስርዓቶች በመገንባት በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ፣ የሕይወት ዘመን፣ ጥራትና አግባብነት ያለው የትምህርት ተደራሽነትን ማስፋት“ በሚል የአፍሪካ ሕብረት ባዘጋጀው የ2024 መሪ ሀሳብ ሲካሄድ ቆይቷል። ምክር ቤቱ ከጥር 6 እስከ 17 ቀን 2016 ዓ.ም 47ኛው የአፍሪካ ሕብረት ቋሚ…

Read More

በብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የተመረጡ የምክር ቤት አባላት ዝርዝር

በብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የተመረጡ የምክር ቤት አባላት ዝርዝር 1. ዶ/ር ዐብይ አህመድ 2. አቶ አደም ፋራህ 3. አቶ ተመስገን ጥሩነህ 4. አቶ ሽመልስ አብዲሳ ኡልፋታ 5. አቶ ፍቃዱ ተሰማ 6. ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ደሳ 7. አቶ ከፍያለው ተፈራ ይግለጡ 8. ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ ኢብራሂም 9. አቶ አወሉ አብዲ አብዶ 10. አቶ አዲሱ አረጋ…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያን በተመለከተ

“ወደ ማክሮ ኢኮኖሚ ያስገቡን ጉዳዮች አንዱ የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቶች ናቸው፤ በስራ አጥነት፣ በዋጋ ግሽበት፣ በወጪና ገቢ ንግድ ሚዛን መጓደል ሊገለፅ የሚችል ነው። ሁለተኛው ለግሉ ዘርፍ የስራ አካባቢው ምቹ አልነበረም። ሶስተኛው ምርታማነት ነው። በግብርናም በኢንዱስትሪም ምርታማነታችን ውስን ነበር። ይህም በርካታ ተግዳሮቶች እነዲስተናገዱ አድርጓል። አራተኛው ተወዳዳሪ የኢኮኖሚ ሁኔታን አልፈጠርንም። እነዚህን ጉዳዮች ጨክነን በመፍታት የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቱን መፍታት…

Read More

የወተትና ስጋ ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ የተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያዎችን በማዳቀል ውጤታማ ሥራ እየተከናወነ ነው

የወተትና ስጋ ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ የተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያዎችን በማዳቀል ውጤታማ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለኢዜአ እንዳሉት፤ የወተትና ሥጋ ምርታማነትን ለማሳደግ የተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያዎች የማዳቀል ሥራ እየተከናወነ ነው፡፡ በዚህም በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሶስት ወራት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ላሞችን ለማዳቀል ዕቅድ ተይዞ 1…

Read More

ወጣቶች በተሰማሩባቸው የስራ መስኮች ውጤታማ እና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፦ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

በክልሉ የሚገኙ ወጣቶች በተሰማሩባቸው የስራ መስኮች ጥራት ያለውና በገበያ ተወዳዳሪ ሆነው ተጠቃሚ እንዲሆኑ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናግረዋል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ ክልላዊ የክህሎት መር የስራ ዕድል ፈጠራ የንቅናቄ መድረክ እንደቀጠለ ነው። በንቅናቄው መድረክ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በክልሉ በርካታ የቴክኒክና…

Read More

“ኪሎንጋ “(ተስካር) በሱሪ ብሔረሰብ

“ኪሎንጋ “(ተስካር) በሱሪ ብሔረሰብ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ? ባለፉት ተከታታይ ወራት ‘’የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?’’ በሚል አምድ አጠቃላይ የክልሉን ገጽታ የሚያሳዩ እና የስድስቱ ዞኖች የተለያዩ ባህላዊ ይዘቶችን የዳሰሱ ጽሁፎችን እንደየቅደምተከተላቸው ለውድ አንባቢያን አጋርተናል፡፡ ዛሬ ደግሞ በዚሁ አምድ ስር በምዕራብ ኦሞ ዞን የሚገኘውን የሱሪ ብሔረሰብ የሀዘን መግለጫ የሆነውን…

Read More

ከህዝብና ከመንግሥት የተሰጠውን ተልዕኮ መወጣት የሚያስችል የፖሊስ ቁመናን በመገንባት የህግ በላይነትን ማረጋገጥና ዘላቂ ሠላምን ማስፈን ይገባል ፦ አቶ አንድነት አሸናፊ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የ2018 በጀት ዓመት አንደኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ማጠቃለያ መድረክ በቦንጋ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ ባለፉት ዓመታት በዘርፉ በየደረጃው ካሉት የባለድርሻ አካላት ጋር በተሰራው ስራ ውጤት መመዝገቡን ገልጸዋል ። በዚሁም በየአካባቢው ፖሊስ የተሟላ ቁመና በመያዝ የወንጀል…

Read More

በቤንች ሸኮ ዞን የመንግስትና የፓርቲ ተግባራት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

በቤንች ሸኮ ዞን የመንግስትና የፓርቲ ተግባራት አፈፃፀም እንዲሁም የ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ግምገማ የክልል ደጋፊ አካላትና ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዛሬው ዕለት እየተካሄደ ይገኛል። ​መድረኩን በንግግር የከፈቱት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ወቅቱ አመራሩ ከመቼውም ጊዜ በላይ የአስተሳሰብና የተግባር አንድነት እንዲፈጥር የሚጠይቅ መሆኑን ገልጸዋል።…

Read More

በፓርቲያችን ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የተቀመጡ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች እንዲሳኩ አመራሩና አባሉ በቁርጠኝነት መስራት ይገባቸዋል፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ”ከቃል እስከ ባህል”በሚል መሪ ቃል በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ የተቀመጡ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ዙሪያ እየተወያዩ ነው። ውይይቱ በጉባዔው በተላለፉ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ወደ ትግበራ ለመግባት ዓላማ ያደረገ ነው። የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ እና የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ብልጽግና…

Read More

2017 ዓ/ም የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና በይፉ ተጀምሯል

በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ2ኛ ዙር የሚሰጠው የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሁሉም አካባቢ በይፉ ተጀምሯል፡፡ ፈተናው ከዚህ በፊት ሲሰጥ ከነበረበት ሂደት በተሻለ ሁኔታ ለመስጠት ታቅዶ እየተሰራ እንደሚገኝ፣ የፈተና አዘገጃጀትና አሰጣጥ ስታንዳርድ በጠበቀና ወጥ በሆነ መንገድ መዘጋጀቱ ኩረጃን በማስቀረት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እንዲቻል እየተሠራ ላለው ተግባር ጉልህ ሚና እንዳለው…

Read More