Trendings

ርዕሠ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የሸኮ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ቲካሸ ቤንጊ ” እንኳን አደረሳችሁ ሲሉ መልዕክት አስተላለፉ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከሚገኙ ብሔር ብሔረሰቦች አንዱ የሆነው የሸኮ ብሔር የራሱን የዘመን አቆጣጠር ስልት ጠብቆ ሁነቱን ከሚያከብሩት ብሄረሰቦች ውስጥ አንዱ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ አመላክተዋል ፡፡ በቤንች ሸኮ ዞን በሸኮ ብሔር ዘንድ የሚከበረው ‹‹ ቲካሽ ቤንጊ›› በአካባቢው የምርት መሰብሰቢያ ወቅት መሰረት በማድረግ፣ የግራዋ ዛፍ ሲያብብ ማር የሚቆረጥበት፣ የተጣላን በማስታረቅ፣ ከተገኘው ምርት በአንድ ላይ ማዕድ…

Read More

በ 6 ዓመት ግንባታ ገና 32 በመቶ ላይ የሚገኘው የቴፒ ሺሽንዳ መንገድ

‎ ‎ከቴፒ ሺሽንዳ በመገንባት ላይ ያለው የአስፓልት መንገድ በመጓተቱ ለእንግልት ተዳርገናል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል። ‎ ‎ከ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ በጀት ተይዞለት ግንባታው የተጀመረው 77 ኪ.ሜ የሚረዝመው የሺሺንዳ ቴፒ አስፓልት መንገድ ፕሮጀክት ተቋርጦ መቅረቱ ለእንግልት እየዳረጋቸው መሆኑን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን የቢጣ ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ። ‎ ‎የመንገድ ሥራው ስድስት…

Read More

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ 2ኛውን የአካባቢ ብክለት መከላከል ሀገራዊ ንቅናቄ በይፋ አስጀምረዋል።

አቶ አደም ፋራህ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷ የአካባቢ ጥበቃ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የብልጽግናችን መሰረት ነው ብለዋል። የአካባቢ ጥበቃ ስራዎች የዜጎች ጤና እንዲጠበቅና ማህበራዊ ኑሯቸው እንዲሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ገልጸው÷ መንግስት ጽዱ ኢትዮጵያን ለመፍጠር በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር፣ በኮሪደር ልማት፣ በታዳሽ ኃይል አጠቃቀም ላይ በርካታ ስራዎች መስራቱን ተናግረዋል። በንቅናቄው የግንዛቤ ማስጨበጫ፣ የማህበረሰብን ተሳትፎ ማጎልበት፣…

Read More

የማዕድን ሀብት ስራ ላይ የተሰማሩ ማህበራትና ድርጅቶች የአካባቢ ጥበቃና የማህበራዊ ደህንነት ህጎችን ተፈጻሚ ማድረግ እንዳለባቸው ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የደን፣ አካባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለዉጥ ቢሮ በክልሉ በተለያዩ የማዕድን ሀብት ያላቸው አካባቢዎች ላይ ህጋዊ ፈቃድ ወስደው ማዕድን ስራ ላይ የተሰማሩ ማህበራትና ድርጅቶች በገቡት ውል መሠረት የአካባቢ ጥበቃና የማህበራዊ ደህንነት ህጎች ተፈጻሚነት ዙሪያ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የቢሮ ኃላፊው ዶክተር ኢንጂር አስራት…

Read More

በክልሉ ግብርና ቢሮ በዘላቂ የመሬት አያያዝ ፕሮግራም አበረታች ተግባራት እየተከናወነ እንደሚገኝ ተመላከተ።

ከኢፌዴሪ ግብርና ሚኒስቴር እና ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የተወጣጣ ቡድን በክልሉ በዘላቂ የመሬት አያያዝ ፕሮግራም እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ላይ የመስክ ምልከታ አድርገዋል። ቡድኑ፥ በዳዉሮ ዞን በኢሠራ ወረዳ በጉዛ፣በጉይቲ እና ከጉድሙ ቀበሌዎች በዘላቂ መሬት አያያዝ ፕሮግራም የተሠሩ የአፈና ውሃ ጥበቃ፣ የስነ-አካላዊና ስነ-ህይወታዊ ስራዎች እንዲሁም በፕሮግራሙ የኑሮ ማሻሻያ ማዕቀፍ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን ተዘዋውረው ጎብኝቷል።…

Read More

ከየትኛውም አቅጣጫ የሚቃጣ ጥቃትን መመከት የሚያስችል አስተማማኝ ቁመና ገንብተናል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

ሠራዊቱ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ላይ ከየትኛውም አቅጣጫ የሚቃጣ ጥቃትን መመከት የሚያስችል አስተማማኝ ቁመና መገንባቱን የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። 129ኛ የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ሀሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ በመከበር ላይ ይገኛል። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በበዓሉ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከዓድዋ ድል የምንማረው ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ ጥራታቸው የተጠበቁ እና የዘር ምንጫቸው የታወቁ የአትክልት ዘሮች እና ሌሎች ኬሚካሎች ለኤግዚቢሽን ቀረበ

በኤግዚቢሽኑ በርካታ ካምፓኒዎች የተሳተፉ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ ማርቆስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተለያዩ አትክልት ዘሮች፣ ሚኢረጅ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የጸረ አረምና ጸረ ተባይ ኬሚካል የኬምቴክስ የግብርና ምርቶች፣ ዋይዝ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ድርጅት የአትክልት ዘር፣ እንዲሁም ሌሎች የተለያዩ ድርጅቶች ምርቶቻቸውን ለእይታ አቅርበዋል። በኤግዚብሽኑ ምርቶቻቸውን ይዘው የቀረቡ የተለያዩ ድርጅቶች ለምርትና ምርታማነት ማደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያላቸው ምርቶችን…

Read More

ኢንስቲትዩቱ የቲቢ ህክምናን ከ24 ወራት ወደ 9 ወራት ዝቅ የሚያደርግ የምርምር ውጤት ማግኘቱን አስታወቀ

የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት 24 ወራት ይወስድ የነበረውን መድሃኒት የተላመደ የቲቢ ህክምናን ወደ ዘጠኝ ወራት ዝቅ የሚያደርግ የምርምር ውጤት ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ ኢንስቲትዩቱ 54ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የጉባኤና ጉብኝት መርሃ ግብር የጤናው ዘርፍ ባለድርሻ አካላት፣ የልማት አጋሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተካሂዷል። መርሃ ግብሩ ኢንስቲትዩቱ በምርምር ያለው አበርክቶና በሚያከናውናቸው ስራዎች ዙሪያ ገለጻ በማድረግ…

Read More

ተማሪዎችን ውጤታማ ለማድረግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትኩረት መሥራት እንዳለባቸው ተጠቆመ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እና የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ አስተዳደር የታርጫ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን እና ሶሬ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ክብርት ሚኒስትር ደኤታ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ ወርዶ ማየታቸው…

Read More

የሴቶች የልማት ኅብረት አደረጃጀት በማጠናከር ለላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት መትጋት እንደሚገባ ተገለጸ።

የሴቶች የልማት ኅብረት አደረጃጀት በማጠናከር ለላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት መትጋት እንደሚገባ ተገለጸ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሴቶች የልማት ኅብረት የቴክኒክ ኮሚቴ ውይይት በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በኅብረቱ አደረጃጀት ተግባርና ዝርዝር ኃላፊነት ላይ ሰነድ ያቀረቡት የክልሉ ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሪት ለምለም አምሳሉ፥ አደረጃጀቱን በማጠናከር ለላቀ ተሳትፎና ተጠቃሚነት መትጋት እንደሚገባ ገልጸዋል። ለሁለንተናዊ ልማት እና ማህበረሰብ…

Read More