Trendings

የሸኮ ወረዳ ቡና አምራች አርሶአደሮች ለቡናቸዉ ጥራት መጠበቅ የአካባቢው ደን አስተዋጽኦው ወሳኝ መሆኑን ተናገሩ።

የሸኮ ወረዳ አሰተዳደርም ከ36ሺ በላይሄክታር ቡና በደን የተሸፈነ መሆኑን ገልጿዋል ። በቤንች ሸኮ ዞን የሸኮ ወረዳ ቡና አምራች አርሶአደሮች ቡና እና ደን የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ናቸው ብሏል። አቶ ሼንቸብ ጄቢ አቶ ሳሙኤል ደቹ እና አቶ ዳጩ ዚቲ በሸኮ ወርዳ ቡና አምራች አርሶአደሮች ሲሆኑ የሸኮ ቡናን ልዩ የሚያደርገው ቡናው እና ጫካው ከጥንት ጀምሮ ቁርኝታቸዉ እጅ…

Read More

ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የላቀ ውጤታማነት ተቋማት በቅንጅት እንዲሠሩ ተጠየቀ

ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የላቀ ውጤታማነት ተቋማት የተቀናጀና የተናበበ አሠራርን መተግበር እንደሚጠበቅባቸው የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አምስት ክላስተሮች የ2017 በጀት ዓመት የስምንት ወራት አፈፃፀም እየተገመገመ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለውጥ ማምጣት የቻሉ በርካታ ሥራዎች መከናወናቸውን በግምገማው ላይ የገለጹት አቶ መላኩ፤ የአምስቱ ክላስተር ኮሚቴዎች ለንቅናቄው ውጤታማነት ከፍተኛ ሚና መጫወታቸውን ተናግረዋል፡፡ የአምራች ዘርፉ ዕድገት…

Read More

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 7ኛ ዓመት አስመልክቶ እየተካሄዱ በሚገኙ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች ላይ የተላለፉ መልዕክቶች፦

የጋራ ማንነት ግንባታ ለብሩህ ኢትዮጵያችን! ኢትዮጵያዊ እሴቶቻችንን ለአዎንታዊ ሰላማችን! መጋቢት የቀጣዩ ዓርበኝነት ጅማሮ ማብሰሪያ! አብረን ጀምረናል አብረን እንደርሳለን! የጋራ ግባችን የአፍሪካ ተምሳሌትነታችን! የመጋቢት ፍሬ የጋራ ትናንት የጋራ ዛሬ እና ቀጣዩ ጀግንነታችን ለኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታችን! #FMC

Read More

ክልላዊ ነበራዊ ሁኔታን መሠረት ያደረገ የአጠቃላይ አመራር ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፥ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የክልሉን ነባራዊ ሁኔታ መሠረት ያደረገ የአጠቃላይ አመራር የአቅም ግንባታ ውይይት በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በውይይቱ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፥ የአቅም ግንቦት መድረኩ ያስፈለገው ባለፋት ጊዜያት በተሰጡ ስልጠናዎች፣ በተፈጠሩ ህዝባዊና የአመራር መድረኮች የተገኙ ልምዶች በማቀናጀት የክልሉ እምቅ ፀጋ በተሟላ መልኩ ወደ…

Read More

በክልሉ በተለያየ ምክንያቶች ግንባታቸው የተጓተቱ ፕሮጀክቶች ደረጃ በደረጃ ለማጠናቀቅ ይሰራል – ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ::

የታርጫ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃና ሳንቴሽ ፕሮጀክት የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የአከባቢው ነዎሪዎችና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል። መንግሥት የዜጎችን ፍላጎት ለማሳለጥ በያዘው ቁርጠኛ አቅም ካለው ውስን ሀብት በመመደብ የህብረተሰቡን የልማት ጥያቄ በተግባር እየፈታ ነው ያሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ፕሮጀክቶችን ጀምሮ ማጠናቀቅ እና አዳዲስ ፕሮጀክቶችን መጀመር የብልጽግና ፓርቲ አይነተኛው መገለጫ ነው ስሉ ተናግረዋል።…

Read More

ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ፍትህን ለሁሉም ከማድረስ ባሻገር ለመደበኛ ፍርድ ቤት ዳኞች የስራ ጫናን እየቀነሰ መሆኑ ተገለጸ

የእርቅ ተኮር ፍትህ እና የባህል ፍርድ ቤቶች ስራዎችን ለመገምገም ጀስቲስ ፎር ኦል ፒኤፍ ኢትዮጵያ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር በመተባበር ያዘጋጀ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ የባህላዊ ፍርድ ቤቶች ወደ ስራ በገቡበት አካባቢ በፍትህ ተደራሽነት ለውጥ መምጣቱን ገልጸዋል።…

Read More

በበጀት ዓመቱ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ 72 ትላልቅ ፋብሪካዎች ሥራ ይጀምራሉ -ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

በተያዘው በጀት ዓመት በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ 72 ትላልቅ ፋብሪካዎች ሥራ እንደሚጀምሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢንዱስትሪ ዘርፍን በሚመለከት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ÷በዘርፉ በተያዘው በጀት ዓመት 12 ነጥብ 8 በመቶ እድገት ይጠበቃል ብለዋል፡፡ ማኑፋክቸሪንግ ላይ 12 በመቶ እድገት እንደሚጠበቅ ጠቅሰው÷ኮንስትራክሽን ላይ ደግሞ 12 ነጥብ 3 በመቶ ገደማ…

Read More

ኢትዮጵያን ከገጠሟት ፈተናዎች አውጥቶ ወደ ብልፅግና ለማሻገር በሚደረገው ጥረት የሴቶች የፖለቲካ ተሳትፎና የምርጫ ሚና ወሳኝ ነው፦ወ/ሮ አለምነሽ ደመቀ

​የብልፅግና መንግስት በለውጥ ሂደቱ የገጠሙትን ዘርፈ ብዙ ፈተናዎች ወደ መልካም አጋጣሚ በመቀየር ለተመዘገቡ ድሎች የሴቶች ክንፍ አደረጃጀቶች መላውን ሴት በማስተባበር የላቀ ሚና መጫወታቸውን የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈፃሚና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ አለምነሽ ደመቀ ገለጹ። ​በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት “በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች…

Read More

የክልሉን ህዝብ ባህል፣ወግና የአኗኗር ዘዴን ታሳቢ ያደረገ የቤተሰብ ህግ ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ ተጠቆመ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፍትህ ቢሮ ከዩኒሴፍ በኘሮግራም ጋር በመተባበር የክልሉን የቤተሰብ ህግ ማውጣት አስፈላጊነት ፣ ከሴቶች እና ህጻናት መብት ከማስከበር እና ከሚደርስባቸው ጥቃት ከመከላከል አኳያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በሚዛን አማን እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ፍትህ ቢሮ ሀላፊ አቶ እሸቱ ጎዴቶ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ፣ቤተሰብ የሁሉም ህብረተሰብ መሠረት በመሆኑ በህገመንግስቱ በተሰጠው መብት መሠረት…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?

ባለፉት ተከታታይ ሳምንታት በዚህ አምድ አጠቃላይ የክልላችንን ገጽታ፣ የምዕራብ ኦሞ፣ የካፋና የዳዉሮ ዞኖችን አጠቃላይ ገጽታ የሚያሳዩ ጽሁፎችን እንደየቅደምተከተላቸው ለውድ አንባቢዎቻችን አድርሰናል፡፡ በዚህ ሳምንት ደግሞ ከክልላችን ዞኖች አንዱ የሆነውን የቤንች ሸኮ ዞንን እንቃኛለን፡፡ መልካም ንባብ! የቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ከተዋቀሩ ስድስት ዞኖች አንዱ ነዉ፡፡ ዞኑ በስድስት ወረዳዎች፣ በአራት ከተማ አስተዳደሮች፣ በ137…

Read More