Trendings

የማሻ ከተማ ንፁህ መጠጥ ውሃ ግንባታን በተያዘለት ጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

የማሻ ከተማ ንፁህ መጠጥ ውሃ ግንባታን በተያዘለት ጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ እየሰራ መሆኑን የስራ ተቋራጩ ገልጿል። በሾደብ ኢንጂነሪንግ የማሻ ንፁህ መጠጥ ውሃ ግንባታ ተቋራጭ ስራ አስኪያጅ አቶ አብያለው ቅጣው እንደገለፁት የውሃ ግንባታን በተያዘለት ጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው ለዚህ የአካባቢው ማህበረሰብ ድጋፍና ትብብር የተሻለ መሆኑን ተናግረዋል። የከተማው ውሃ ዝርጋታ 28 ኪሎሜትር የሚሸፍን መሆኑን የገለጹት ስራ…

Read More

የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ከጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ጎን ለጎን አረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ አከናወኑ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በቦንጋ ከተማ “ጽዱ ኢትዮጵያን ባህል እናድረግ ” በሚል መሪ ቃል ሁለተኛው ዙር ክልል አቀፍ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ዘመቻ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እና የኢፌደሪ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሌሊሴ ነሚ በጋራ በመሆን አስጀምረዋል። የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች ”ከጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ጎን ጎን በቦንጋ ከተማ…

Read More

የክልሉን ህዝብ የልማት ፍላጎት ለማሟላት መንግስት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ።ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ።

የክልሉን ህዝብ የልማት ፍላጎት ለማሟላት መንግስት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ሲሉ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናግረዋል ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቤንች ሸኮ ዞን በጊዲ ቤንች ወረዳ የተገነባ አነስተኛ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ተደርጓል ። በዚሁ የምረቃ ፕሮግራም መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በክልሉ 29 ሺህ ሄክታር ማልማት…

Read More

በከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ያሉትን የመልካም አስተዳድር ችግሮችን ለመቅረፍ በቦንጋ ከተማ ውይይት እየተካሄደ ነው።

‎ ‎የ2017 የከተማ ልማት ስራዎች የፈጻሚና አስፈጻሚዎች የአፈጻጸም ሂደት በጥንካሬና በጉድለት በሚያሳይ ግምገማዎች እና በቀጣይ የማስፈጸሚያ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው። ‎ ‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ልዩ ረዳት አቶ አለማየሁ አይበራ በመድረኩ እንደገለጹት በብልጽግና ፓርቲ የሚመራ መንግስት ለከተሞች ልማት ከምንጊዜውም በላይ በፖሊሲም ሆነ በተግባር ትኩረት ሰጥቶ እየተገበረ ይገኛል ብለዋል። ‎…

Read More

“የኢትዮጵያን የወጪ ንግድ ገቢ 100 ቢሊዮን እንዲደርስ ማቀድ አለብን” -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)

የኢትዮጵያን የወጪ ንግድ ገቢ በሚቀጥሉት ዓመታት 50 እና 100 ቢሊዮን ዶላር ማድረስ አለብን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከሕዝብ እንደራሴዎች ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡ ጠቅላይ ማኒስትሩ በማብራሪያቸው ባለፉት ሶስት ወራት ወደ…

Read More

የብሔራዊ ቤተመንግስት ሙዚየም ለህዝብ ክፍት ሆነ

እድሳት ተደርጎለት ላለፉት 4 ወራት በሙከራ ስራ ላይ የቆየው የብሔራዊ ቤተመንግስት ሙዚየም ከዛሬ ጀምሮ ለህዝብ ክፍት ተደርጓል፡፡ ቤተመንግስቱ ጥንታዊ ተሽከርካሪዎችና መካነ እንስሳትን ጨምሮ በውስጡ በርካታ ታሪካዊ ቅርሶችን የያዘ ሲሆን፥ ደረጃቸውን የጠበቁ ሬስቶራንቶችና ስፓዎች ይገኙበታል፡፡ ሙዚየሙ ክፍት መደረጉን አስመልክተው የብሔራዊ ቤተመንግስት ዋና አስተዳዳሪ አቶ ምትኩ ደሬሳ በሰጡት መግለጫ፥ ቤተመንግስቱ ኢትዮጵያን ከተረጂነት ለማላቀቅ ትልቅ ሚና እንዳለው አንስተዋል፡፡…

Read More

በሸካ ዞን የፓርቲና የልማት ስራዎች አፈጻጸም እየተገመገመ ነዉ

‎በሸካ ዞን በሁሉም መዋቅሮች የፓርቲና የመንግስት ሥራዎች አፈጻጸም የክልል፣ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር አመራሮች አካላት በተገኙበት በቴፒ ከተማ እየተገመገመ ይገኛል። የፓርቲና የመንግስት ኢንሼቲቮችን በበላይነት በመምራትና ውጤታማነታቸው ይበልጥ ተጠናክሮ እንዲቀጥሉ አመራሩ በባለቤትነት በመምራት የህዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንዲያስችል የጋራ መግባባት ላይ እንዲደረስ ያለመ የውይይት መድረክ እንደሆነም ተጠቁሟል። በወረዳና በከተማ አስተዳደር የተደረጉ የአመራር ግምገማና ምዘና አፈጻጸም እየተገመገመ ይገኛል።…

Read More

የሸካቾ ብሄረሰብ የባህላዊ አስተዳደር መዋቅር መሪ በዓለ ስመት ተካሄደ።

የሸካቾ ብሄረሰብ የባህላዊ አስተዳደር መዋቅር ንግሥና ስነስርዓት በሸካ ዞን የነገሥታት መናገሻ በሆነችሁ ጥንታዊቱ የአንድራቻ ወረዳ ጌጫ ከተማ ተካሂዷል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካሉት ስድስት የአስተዳደር መዋቅሮች አንዱ የሆነው የሸካ ዞን የድንቅ ተፈጥሮ፤ የብዙ ታሪክና ባህላዊ ዕሴት ባለቤት የኾነ ዞን ነው። “ባህላችን ለአብሮነታችንና ለዘላቂ ሰላማችን” በሚል መሪ ቃል በተካሄደዉ የሸካቾ ብሄረሰብ የባህል ሲምፖዚየም የተለያዩ ኩነኔቶች…

Read More

” በዛሬው እለት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን የተገነባውን የኢቲ ማዕድን ልማት አ.ማ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካን መርቀን ስራ አስጀምረናል። ፋብሪካው በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለውን የድንጋይ ከሰል ምርት ከማሻሻል ባሻገር ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች የስራ እድል የፈጠረ ነው። “ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

Read More

የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ልማት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽእኖ የመቋቋም ጥረት ሁነኛ ማሳያ ነው

የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ልማት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽእኖ የመቋቋም ጥረት ሁነኛ ማሳያ መሆኑን በዓለም ሚቲዎሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አግነስ ኪጃዚ (ዶ/ር) ገለጹ። በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የኢትዮጵያን ቀጣይነት ያለው ጥረት በተመለከተ ዋና ዳይሬክተሯ አግነስ ኪጃዚ (ዶ/ር) ከኢዜአ ጋር ቆይታ አድርገዋል። በማብራሪያቸውም ዓለም አቀፍ ስጋት በሆነው የአየር ንብረት ለውጥ ተጽእኖ በተለይም የአፍሪካ አገራት…

Read More