”በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል ሃሳብ 4ኛ ዙር የተለያዩ ዘርፎች የፐብሊክ ሰርቪስ የብልጽግና ፓርቲ አባላት ስልጠና በቦንጋ ከተማ መስጠት ተጀመረ።
በዛሬው ዕለት በመደመር መንግስት እይታ፣ የግብርና እና የኢንዱስትሪ እመርታ በሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ በክልሉ በቦንጋ ማዕከል ለሚገኙ የአስተዳደር ክላስተር የብልጽግና ፓርቲ አባላት እየተሰጠ ይገኛል። የክልሉ የመንግሰት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የመንግስት መረጃና የዲጅታል ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ የሆኑት መስፍን ወዳጆ (ዶ/ር) እንደገለፁት:- ስልጠናው በመደመር መንግስት እይታ የግብርናና የገጠር መዋቅራዊ ትራንስፎርሜሽን ፣የኢንዱስትሪ ዘርፍ ፣የከተማ ልማት…
