የምገባ መርሃ-ግብሩ ተማሪዎች ትምህርታቸው ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ አስችሏቸዋል -የቤንች ሸኮ ዞን ትምህርት መምሪያ ሀላፊ አቶ አገኘሁ ወርቁ
በሚዛን -አማን ከተማ በአማን አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪዎች የምግባ ፕሮግራም በይፋ ተጀምሯል። የትምህርት ቤት የምገባ መረሐ -ግብር መተግበር ለትምህርት ተሳትፎና ውጤታማነት የችግሮቹ ቁልፍ የመፍቻ መንገድ ሆኖ በመገኘቱ እንደ ሀገር እየተሰራበት ይገኛል። በቤንች-ሸኮ ዞን ባሉ ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ትምህርት ቤቶች የምገባ ፕሮግራም ከባለፈው አመት ጀምሮ ተግባራዊ መደረጉን የዞኑ ትምህርት መምሪያ ሀላፊ አቶ አገኘሁ ወርቁ…
