Trendings

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለምክርቤት ካቀረቧቸው ሪፖርቶች

በበጀት ዓመቱ ብር 5,961,347,451.6 (95.5%) ገቢ ተሰብስቧል፡፡ በሁሉም መዋቅሮች በተደረገው ልዩ ድጋፍና ክትትል በበጀት ዓመቱ ለ64 ሺ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡ 16 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 141 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ እንዲገቡ ተደርጓል፡፡ የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 ስኳር ፋብሪካ በክልላችን በምዕራብ ኦሞ ዞን በመኤኒት ሻሻና ማጂ ወረዳ እና በካፋ ዞን ጎባ ወረዳ በድምሩ…

Read More

የኤች.አይ.ቪ ኤድስ ስርጭት መከላከልና መቆጣጠር ላይ የባለድርሻ ተቋማት ሚና እንዲጠናከር ተጠየቀ

በክልሉ የኤች.አይ.ቪ ኤድስ ስርጭትን መከላከልና መቆጣጠር ላይ የባለድርሻ ተቋማትና አካላት ሚና እንዲጠናከር የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ጠይቋል። የክልሉ ጤና ቢሮ ለሴክተር መስሪያ ቤቶችና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የኤች .አይ.ቪ ሜይንስትሪሚንግ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኤች.አይ.ቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ መንግስቱ ካሰሪ በክልሉ 14 ሺህ የቫይረስ ተጠቂ ይገኛል…

Read More

ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የቀረቡ ጥያቄዎች

ከሶማሊላንድ ጋር በተደረገው ስምምነት ተፈጥሮ የነበረውን አላስፈላጊ ውጥረት ለማርገብ የተሰሩ ስራዎችን ቢብራሩ፤ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ማሻሻያ ከመደረጉ በፊት ነባሩ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር በኢኮኖሚያችን ላይ ያስከትላቸው የነበሩ ችግሮች ምን ነበሩ ቢያብራሩልን፣ ማሻሻያው በ2017 በጀት ዓመት የውጭ ምንዛሬ ግኝት ከማሳደግ አንፃር ምን አስተዋፅኦ አለው ተብሎ ይጠበቃል፣ የሃገራችን የፋይናንስ ዘርፍ ባለፉት ስድስት ዓመታት በሁሉም የአገልግሎት መስኮች ጥሩ ውጤት…

Read More

የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት መሆኑ ተመላከተ::

37ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። ጉባኤውን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ፥ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የእንግዶች ቆይታ ያማረ እንዲሆን ላበረከቱት አስተዋጽኦ አመስግነዋል። በሶማሊያ መንግስት በኩል የቀረበው ውንጀላ ኢትዮጵያ ለእንግዶች ያደረገችውን እንክብካቤ የማይመጥን ነው ብለዋል። ሁሉም መሪዎች ያለ ልዩነት አቀባበልና መስተንግዶ እንደተደረገላቸውም ጠቁመው፥…

Read More

በፖሊዮ ዘመቻ በተደረገው ሁሉ አቀፍ ርብርብ ከዕቅድ በላይ ማሳካት መቻሉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ

የቢሮ ሃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በዘመቻው ለተሳተፉ አካላት ሁሉ ምስጋና አቅርበዋል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጽያ ክልል ከየካቲት 14 _ 17/2017 ዓ.ም በተደረገው የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ 552 ሺህ 2መቶ 46 ህፃናትን ለመከተብ ግብ ተጥሎ ወደ ስራ ተግብቷል። አስፈላጊ ክትባቶችና የዘመቻውን ቁሳቁስ በማቅረብ ለባለሙያዎችና ሌሎች አጋዥ አካላት ስልጠና በመስጠት በሚዲያዎች በተለያዩ ማህበራዊ ሃይማኖታዊ ተቋማት የቅስቀሳና የግንዛቤ ማስጨ ስራዎች…

Read More

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የኢንቨስትመንት ከባቢውን ምቹ ያደረጉ የማሻሻያ ተግባራት ተከናውነዋል

ባለፉት የለውጥ ዓመታት የኢንቨስትመንት ከባቢውን መቀየር ያስቻሉ በርካታ ስኬታማ ማሻሻያዎች መከናወናቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን(ዶ/ር) ለኢዜአ እንዳሉት፤ ባለፉት ሰባት ዓመታት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ዐቅም ለማሳደግ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ተነድፎ ዓይነተ-ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ ነው። ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ከሚያተኩርባቸው ዘርፎች አንዱ የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ፍሰት በይበልጥ ማሳደግ መሆኑንም አስረድተዋል። በዚህም የኢንቨስትመንት ምኅዳሩን ለማሻሻል…

Read More

ጫካ ከገቡ የታጣቂ ቡድኖች ጋር ችግሩን በሰላማዊ መንገድ በአጭር ጊዜ ለመፍታት መንግስት እየሰራ እንደሆነ ገልጿል ፡፡ በዚህም ተጨባች ውጤት እየተመዘገበ ነው፡፡ ሆኖም ከችግሩ ውስብስብነት አንጻር አሁንም በአማራና ኦሮሚያ ክልል ከችግሩ ያለተላቀቁ አካባዎች አሉ፡፡ ችግሩን ከስር መሰረቱ ለመፍታት ምን እየተሰሩ ነው ፤

እንደሀገር የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነትን ከመከላከል አኳያ መንግስት እየሰራ ያለው ስራ አበረታች ነው፤ የመንግስት የስድስት ወር አፈጻጸም ላይ ባለፈው 2016 ዓ.ም የዋጋ ግሽበት 23 ነጥብ 7 በመቶ የነበረ ሲሆን፤ በ2017 ዓ.ም በታህሳስ ወር ወደ 17 በመቶ ዝቅ ብሏል፡፡ የምግብ ዋጋ ግሽበት በ2016 ዓ.ም በታህሳስ ወር 18 ነጥብ 7 በመቶ ዝቅ ብሎ ተመዝግቧል፡፡ ምግብ ነክ ያልሆነው…

Read More

የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተሳካ እንዲሆን ሴቶች በአደረጃጀት በመኾን ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅ/ፅ/ቤት ሴቶች ክንፍ “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መርህ ቃል የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ምልክትና ማኒፌስቶ የማስተዋወቅ መርሀ-ግብር በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ በክብር እንግድነት የተገኙት በክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ግርማ ባሻ፥ ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ባስመዘገበችሁ ሁለንተናዊ ለውጥ የሴቶች ተሳትፎ ድርሻ የጎላ እንደነበረ…

Read More

የኮሙኒኬሽን ዘርፉ በብሔራዊ ትርክት ግንባታ የላቀ ሚናውን ሊወጣ ይገባል ተባለ

የኮሙኒኬሽን ዘርፉ የተሳሳቱ መረጃዎችን በማረም፣ አፍራሽ አጀንዳዎችን በመመከትና በብሔራዊ ትርክት ግንባታ የላቀ ሚናውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ “ዓላማ ተኮር፤ የተናበበ እና የተቀናጀ የተግባቦት ሥርዓት ለእመርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሐሳብ በመካሄድ እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስትሩ በመድረኩ ላይ በዓላማ ተኮር የመንግሥት ኮሙኒኬሽን…

Read More

ኢትዮጵያ በኢነርጂና አቪዬሽን ዲፕሎማሲ መስክ ትብብር እንዲኖር በትኩረት እየሰራች መሆኑ ተገለጸ::

ኢትዮጵያ በኢነርጂና አቪዬሽን ዲፕሎማሲ ቀጣናዊ ትስስር ለመፍጠር ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም (ዶ/ር)በወቅታዊ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ኢትዮጵያ በቀጣናው በኢነርጂና አቪዬሽን ዲፕሎማሲ መስክ ትብብር እንዲኖር እየሰራች መሆኑን ተናግዋል፡፡ በዘርፎቹ መሰል ሥራ ለማከናወንም ኢትዮጵያ ሰፊ አቅም አላት ነው ያሉት ቃል አቀባዩ፡፡…

Read More