ቢሮው የአሰሪና ሠራተኛ ዘርፍ የአማካሪ ቦርድ ምሥረታ አካሄደ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሥራ ክህሎት ቢሮ፤ የአሰሪና ሠራተኛ ዘርፍ የአማካሪ ቦርድ ምሥረታ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። ከአሰሪ፣ ከሠራተኛ እና ከመንግሥት ወገን የተወጣጡ 15 አባላት ያሉት የአማካሪ ቦርድ ተሰይመው በጉባኤው ፊት ቃሌ-መሀል ፈጽመዋል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቢሮው ምክትልና የአሰሪና ሠራተኛ ዘርፍ ኃላፊ ተክሌአብ ቡሎ (ዶ/ር) እንደገለጹት፥ የአማካሪ ቦርድ መመሥረት በአሰሪና ሠራተኛ መካከል የሚፈጠሩ ችግሮች…

Read More

fdevf

በዚህም በዳዉሮ ዞን ከጪ ወረዳ በከጪ ቱታ ቀበሌ ገበሬዎች ማሠልጠኛ እና በወጣቶች የለማዉ የካሮት ምርት ለተጠቃሚዎች በቅናሽ ዋጋ መቅረቡ ተገልጿል። ይህ ተግባርም የአካባቢዉ ህብረተሰብ ፍላጎትን ለማርካት እና በተለያዩ አማራጮች የኑሮ ዉድነትን ለማረጋጋት በተቋማት እና በአደረጃጀት ደረጃ ማምረት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ስለመሆኑ ማሳያ ነዉ ተብሏል። በወረዳዉ በተቋማት የተመረቱ ጓሮ አትክልቶች ለተጠቃሚዎች በተመጣጠነ ዋጋ በተለያዩ ጊዜ ስቀርቡ…

Read More

ሁሉንም የገቢ አርዕስቶች ለይቶ በአግባቡ በመሰብሰብ የህብረተሰቡን የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄ ለመመለስ መረባረብ ያስፈልጋል፦አቶ አበበ ማሞ

የሸካ ዞን ገቢዎች መምሪያ የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀምና በቀሪ ወራት ትኩረት አቅጣጫ ዙሪያ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የምክክር መድረክ በማሻ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ በመድረኩ ላይ ተገኝተው ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ገቢ ኢኮኖሚያዊ ፣ማህበራዊና ፖለቲካዊ ስራዎችን ለማሳካት ትልቅ ድርሻ አለው ብለዋል። በዞኑ በ2017 በጀት ዓመት ከ1.1 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ለመሰብሰብ…

Read More

ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብን ጨምሮ ገቢራዊ ያደረገቻቸው ፕሮጀክቶች ለቀጣናዊ የኢኮኖሚ ውህደት ያላትን ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየ ነው፦አፍሪካዊያን ምሁራን

ኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብን ጨምሮ ገቢራዊ ያደረገቻቸው ፕሮጀክቶች ለቀጣናዊ የኢኮኖሚ ውህደት ያላትን ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየ ነው ሲሉ ኢዜአ ያነጋገራቸው አፍሪካዊያን ምሁራን ገለጹ። ፕሮጀክቶቹ አፍሪካን እና ቀጣናውን በኢኮኖሚ ለማስተሳሰር ጉልህ ፋይዳ እንዳላቸውም ምሁራኑ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ የታላቁ ህዳሴ ግድብ በዜጎች ርብርብ በራስ አቅም ገንብታ አጠናቃለች። የኒውክሌር ኃይልን ለሠላማዊ ግልጋሎት ለማዋል የሚያስችል ፕሮጀክት፣የነዳጅ ማጣሪያ እና የተፈጥሮ ጋዝን፣ግዙፍ የማዳበሪያ…

Read More

ቀጣዩን ትውልድ የውሃ ዲፕሎማት፣ ተደራዳሪ እና ሳይንቲስት እንዲሆን ማሰልጠን ይገባል – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

ቀጣዩን ትውልድ የኢትዮጵያ የውሃ ዲፕሎማት፣ ተደራዳሪ እና ሳይንቲስት እንዲሆን ማሰልጠን እንደሚገባ የውሃና ኢኔርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገልጸዋል። በ21ኛው ክፍለ ዘመን የወሰን ተሻጋሪ የውሃ ትብብር ጉዳዮች ላይ ትኩረት የሚያደርገው 12ኛው የውሃ እና ሀይድሮ ዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የተገኙት ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)÷ በውይይት እና ግልጽነት ከጎረቤቶቻችን ጋር መተማመንን መፍጠር እንደሚያስፈልግ ገልጸው፤ ቀጣዩን ትውልድ…

Read More

ኢትዮጵያን ለዜጎቿ ምቹ ማድረግ የሚያስችሉ አስደናቂ የልማት ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን አይተናል – ሁለተኛው ትውልድ ኢትዮጵያውያን::

ኢትዮጵያን ለአሁኑም ይሁን ለቀጣዩ ትውልድ የተመቸች ሀገር ማድረግ የሚያስችሉ የልማትና ግንባታ ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን መመልከታቸውን ወደ ሀገር ቤት የገቡ ሁለተኛው ትውልድ ኢትዮጵያውያን ተናገሩ። በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚኖሩ ሁለተኛው ትውልድ ኢትዮጵያውያን ከታህሳስ 20 ቀን 2016 እስከ መስከረም 20 ቀን 2017 ዓ.ም በሶስት ዙር ወደ ሀገር ቤት እንዲመጡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል። የመጀመሪያው…

Read More

በአማራ ክልል በተደረገው ውይይት ከህዝቡ ሶስት ዋና ዋና ጥያቄዎች ተነስተዋል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአማራ ክልል ሁሉም ዞኖች በተደረገው ውይይት ከህዝቡ ሶስት ዋና ዋና ጥያቄዎች መስተዋላቸውን አንስተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ክልሉን በተመለከተ ምላሽ ሲሰጡ የልማት፣ የህገ መንግስት ማሻሻልና የወሰን ጥያቄዎች በተደረገው ውይይት ከህዝቡ የተነሱ ዋና ዋና አጀንዳዎች ናቸው ብለዋል፡፡ መንግስት በአማራ ክልል…

Read More

በኢንዱስትሪዉም ሆነ በቴክኖሎጂዉ ዘርፍ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፊት እንዲወጣ ሁሉም በቁርጠኝነት መሥራት እንዳለበት ተጠቆመ።

‎የክልሉ ኢንዱስትሪ እና ኢኖቬሽን ቢሮ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በቴፒ ከተማ የ2018 በጀት ዓመት 6 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሟል። ‎የገጠር ኢንዱስትራላዜሽን ሥራ ማጠናከር ፣ የዘርፉ ክፍተቶችን በማረም ለኢንዱስትሪ ሽግግር ፣ አዲስ በማቋቋም ረገድ፣ ነባሩን ኢንዱስትሪ ለማጠናከር በትኩረት ልሰራ አንደሚገባ የቢሮ ምክትል ሀላፊና የኢንዱስትሪ ዘርፍ ሀላፊ ወይዘሮ ብርቅነሽ ሻንቆ ተናግረዋል። ‎በአካባቢ ምርቶች ላይ እሴቶችን ጨምሮ ከመስራት አንጻር…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አመራሮች በብልጽግና ፓርቲ ለሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ በተዘጋጁ ሰነዶች ላይ ውይይት እያደረጉ ነው።

ለሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ጉባኤ ውይይት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ውይይቱን ያስጀመሩት የክልሉ የመንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ በክልሉ ሁሉም ዞኖች የቅድመ ጉባዔ ስራዎች ተጠናክረው በየደረጃው ይቀጥላሉ ብለዋል። ‘ከቃል እስከ ባህል’ በሚል መሪ ሀሳብ በፓርቲው አጠቃላይ መደበኛ ጉባኤ በሚቀርቡ አጀንዳዎች ላይ ከአመራር እስከ አባላት የተጠናከረ ውይይት እንደሚደረግም አቶ ነጋ አበራ ተናግረዋል ፡፡…

Read More

የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ምርጫ በሰላም መጠናቀቁን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ገለጸ ።

የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ምርጫ በሰላም መጠናቀቁን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ገለጸ ። በምክር ቤቱ የ2017 ዓመተ-ምህረት ምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጀማል አባመጫ የምርጫውን መጠናቀቅ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ምርጫው በ502 የምርጫ ጣቢያዎች ከነሃሴ 9 እስከ 11 ቀን 2017 ዓመተ-ምህረት ሲካሄድ ቆይቶ በሰላም መጠናቀቁን አስታውቀዋል፡፡ ኡለማዎች፣ ምሁራን፣ ወጣቶችን፣ ሴቶችና የሙያ…

Read More