Trendings

በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የሚሰራው ስራ ሊጠናከር ይገባል፡- የሰላም ሚኒስቴር

በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈንና አንድነትን ለማጠናከር የሚሰራው ስራ ሊጠናከር እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትሩ መሐመድ እድሪስ ተናግረዋል። ሀገር አቀፍ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የኃይማኖት አባቶች፣ የጎሳ መሪዎች እና የሰላም ተቋማት አመራሮች የምክክር መድረክ በአፍሪካ የአመራር ልህቀት ማዕከል እየተካሄደ ነው። በምክክር መድረኩ የሰላም ሚኒስትሩ መሐመድ እድሪስ ኢትዮጵያ በርካታ የከበረና የዳበረ ባሕላዊ የሰላም ሐብቶች ያሏት ሀገር መሆኗን ገልጸዋል። እነዚህ ሐብቶች ግጭቶችን…

Read More

የኢትዮጵያ እና የደቡብ አፍሪካ ካራቴ ፌደሬሽኖች በጋራ ለመስራት ተስማሙ

የኢትዮጵያ እና የደቡብ አፍሪካ የካራቴ ፌዴሬሽኖች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ ካራቴ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሙሉነህ ጎሳዬ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ስምምነቱ ኢትዮጵያውያን የካራቴ ስፖርት ባለሙያዎች የሙያ እድገት ስልጠና እንዲያገኙ ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚያደርግ ታምኖበታል፡፡ ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ በሚደረጉ የተለያዩ የካራቴ ውድድሮች ላይ እንድትሳተፍና ትልልቅ ውድድሮችን በብቃት እንድታዘጋጅ የሚያግዝ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ የዓለም የካራቴ ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንትና የደቡብ…

Read More

በክልሉ ከ2.4 ሚሊዮን በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለማከናወን የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በበጎ ፈቃድ ስታንዳርድ እና ትመና ላይ ለዞን አመራሮች እና ባለሙያዎች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። በዘንድሮው የክረምት ወጣቶች በጎ ፍቃድ አግልግሎት ከ2.4 ሚሊዮን በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ የሚያደርግ የበጎ ፍቃድ አግልግሎት ለማከናወን የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁን ነው የክልሉ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ…

Read More

“የፊቼ ጫምባላላ የዘመን መለወጫ በዓል ከሀገር ሀብቶችና ቅርሶች መካከል አንዱ ነው”፦ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

የፊቼ ጫምባላላ የዘመን መለወጫ በዓል ከሀገር ሀብቶችና ቅርሶች መካከል አንዱ ነው ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። አገልግሎቱ የፊቼ ጫምባላላ የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ያስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፦ እንኳን ለፊቼ ጫምባላላ የዘመን መለወጫ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ከተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰሱ ቅርሶች መካከል ተመዝግቦ የሚገኘው የፊቼ ጫምባላላ የዘመን መለወጫ በዓል…

Read More

በግብርናው ዘርፍ እየተመዘገበ ያለው ስኬት በማስቀጠል ከተረጂነት መላቀቅ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

በግብርናው ዘርፍ እየተመዘገበ ያለው ስኬት በማስቀጠል ከተረጂነት መላቀቅ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፤ ኢትዮጵያ በሁሉም አካባቢዎች ዘርፈ-ብዙ ጸጋዎች ያሏት ሀገር መሆኗን ተናግረዋል፡፡ እነዚህን ጸጋዎች በሚፈለገው ደረጃ ወደ ልማት መቀየር አለመቻላችን ደግሞ ከተረጅነት እንዳንወጣ አድርጎን ቆይቷል ነው ያሉት፡፡ አሁን ላይም ያሉንን ጸጋዎች በማልማት ከተረጂነት ወደ…

Read More

በክልሉ 600 ሺህ ወጣቶች በተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተሳተፉ ነው።

በክልሉ 600 ሺህ ወጣቶች በተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተሳተፉ ነው። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ቢሮ በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 600 ሺህ ወጣቶች እየተሳተፉ እንደሚገኙ ኤፍ ኤም ሲ ዘግቧል። የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ገነት መኩሪያ ለፋና እንዳሉት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራው በተለያዩ ዘርፎች ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ አሁን ላይም 600 ሺህ ወጣቶች በበጎ…

Read More

በኮንታ ዞን የተመዘገቡ ውጤታማ የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና የፀጥታ ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ በበለጠ ትኩረት ሊከናወኑ ይገባል ተባለ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሱፐርቪዥን ቡድን በኮንታ ዞን በፓርቲና በመንግስት ስራዎች ላይ ለ15 ቀናት ባደረጉት የመስክ ምልከታ አፈፃፀም ላይ ከዞኑ ስራ አስፈጻሚዎች ጋር ውይይት አድርጓል። ሱፐርቪዥን ቡድኑ “የተቀናጀ ድጋፋዊ ክትትል ለውጤታማ ተግባር አፈፃፀም” በሚል መሪ ቃል በዞን ማዕከል፣ በኤላ ሀንቻኖ፣ በአመያ ዙሪያ እና በጪዳ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ ቀበሌዎች የመስክ ምልከታ ያደረገ መሆኑ ተገልጿል።…

Read More

በሸገር ከተማ አስተዳደር በከባድ የማታለል ወንጀል ሲፈለግ የነበረውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግኝኙነትና ኮሚንኬሽን ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ በሸገር ከተማ አስተዳደር በመልካ ኖኖ ክፍለ ከተማ በተለያዬ አራት ሀሰተኛ ስሞችን በመጠቀም በ15 ግለሰቦች ላይ በከባድ የማታለል ወንጀሎች በመፈፀም ክስ ተመስርቶበት በፖሊስ ሲፈለግ መቆየቱን ፖሊስ ኮሚሽኑ ገልጿል። የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ተጠርጣሪውን በተገኘበት እንዲያዝ ከፍርድ ቤት መያዣ ጋር በመላካቸው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ…

Read More

ኢትዮጵያ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፉን የምትገነባ እና የምትመራ እንድትሆን ለማድረግ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ኢትዮጵያ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘመን ተመልካች ብቻ ሳትሆን ዘርፉን የምትገነባ እና የምትመራ እንድትሆን ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዩኒቨርሲቲ ፖድ (Al UniPod) የፈጠራ ማዕከልን ስራ አስጀምረዋል። ኢትዮጵያ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘመን ተመልካች ብቻ ሳትሆን ዘርፉን የምትገነባ፣ አስተዋጽኦ የምታበረክትና የምትመራ እንዲሁም ወደፊት ለመራመድ አዲስ ምዕራፍ የምትከፍትበት መሆኑን…

Read More

ከክልሉ ከሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ መምህራን በቦንጋ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

”ትውልድ በመምህራን ይቀረጻል፣ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጽያ ህዝቦች ክልል ክልላዊ ማጠቃለያ የመምህራን ውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ በዛሬው ቀን ይካሄዳል። ክልላዊ ማጠቃለያ የውይይት መድረክ ተሳታፊ ከክልሉ ከሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ መምህራኖች ከውይይቱ አስቀድመው የቦንጋ ከተማ ቢሻው ወልዴ ዮሐንስ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና የቦንጋ ከተማ ኮሪደር ልማት አካል የሆነዉ የአረንጓዴ ፓርክ ጎብኝቷል።…

Read More