Trendings

በከተማው የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማሻሻል በተሰጠው ትኩረት አዎንታዊ ለውጥ መመዝገቡ ተገለጸ

በዳውሮ ዞን፣ ታርጫ ከተማ የሚስተዋለውን ስር የሰደደ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማሻሻል የባለድርሻ አካላት በሰጡት ትኩረት አውንታዊ ለውጥ መመዝገቡን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ። የታርጫ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ዳዊት ወንድሙ፥ የዞኑ ዋና ከተማና የክልሉ ብዝሀ ማዕከል በሆነችሁ የታርጫ ከተማ የሚስተዋለውን የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት በዘላቂነት ለማሻሻል የክልሉ መንግሥት ሌሎች የባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ባደረገው ርብርብ አሁን ላይ…

Read More

በጨና ወረዳ ሻቻ ቀበሌ ከ19 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የጪታ አነስተኛ ድልድይ ተመረቀ።

በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ብልጽግና ፓርቲ ቅርጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን፣ የክልሉ ረዳት የመንግስት ተጠሪ እና አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ አቶ በላይ ተሰማን ጨምሮ የክልል የዞንና የወረዳ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል። የአካባቢው ማህበረሰብ ከዚህ ቀደም በወንዝ ሙላት ሲቸገር እንደነበር የተገለጸ ሲሆን የአነስተኛ ድልድይ መገንባት ይህን ችግር የሚያቀል ይሆናል…

Read More

አልሚ ባለሀብቶች የሜካናይዜሽን እርሻዎችን በማጠናከር ጥራትና እሴት ጨምረው ማልማት ይገባቸዋል ።ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

በግብርና ኢንቨስትመንት ስራዎች ስትራቴጂክ በሆኑ የገበያ ምርቶች ላይ ትኩረት በማድረግ መስራት እንደሚገባ ተገልጿል ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም( FSRP) ጋር በመተባበር ክልል አቀፍ የግብርና ኢንቨስትመንት ባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ከ3.91 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት እንደሚገኝ የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ መረጃ…

Read More

በዳውሮ ዞን የመንግሥትና የፓርቲ ሥራዎች እንዲሁም የምርጫ ሂደት ያለበት ደረጃ መገምገሙ ተገለጸ

በዳውሮ ዞን የተከናወኑ የመንግሥትና የፓርቲ ሥራዎች እንዲሁም የምርጫ ዝግጅት ያለበት ደረጃ በከፍተኛ አመራሮችና በየደረጃው በሚገኙ የሥራ ኃላፊዎች በዝርዝር ተገምግሟል። በግምገማ መድረኩ ላይ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግሥት ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ በዞኑ የተጀመሩ የመንግስት እና የፓርቲ ሥራዎች ስኬታማ መሆን የሚያስችል ስራ መሰራት እንዳለበትም ገልጸዋል። የሕዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የመንግሥትና…

Read More

ለአዲዮ ካካ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግምቱ 500 ሺህ ብር የሚጠጋ የደም መመርመሪያ ማሽን ድጋፍ ተደረገ ።

በክልሉ መንግስት የተገዛውን ዘመናዊ የደም መመርመሪያ ማሽን የክልሉ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አስረክበዋል ። የክልሉ መንግስት የአዲዮ ካካ የመጀመሪያ ሆስፒታል ሲመረቅ ቃል በገባው መሠረት ለሆስፒታሉ መሠረታዊ የህክምና ቁሳቁስ አስፈላጊ መሆኑን በማመን ይኸው ተገዝቶ ማሽን ድጋፍ መደረጉን ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናግረዋል ። ሆስፒታሉ የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ ህብረተሰቡ የጀመረውን ድጋፍ አጠናክሮ…

Read More

በክልሉ 9 ወራት 77 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል፦ አቶ ግዛው ጋግያብ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ የ9 ወራት የተግባር አፈጻጸም ግምገማ አድርጓል ። ባለፉት 9 ወራቶች ከፈጻሚ ዝግጅት ጀምሮ በቢሮው የተሰጡ ተልዕኮዎችን በብቃት ለመወጣት እንዲያስችል ዘርፈ ብዙ ስራዎች ሲከናወኑ መቆየታቸውን የቢሮ ኃላፊው አቶ ግዛው ጋግያብ ተናግረዋል ። ቢሮው በአይሲቲ እና ማኑፋክቸሪንግ ዘርፎች በተጠናቀቀው 9 ወራቶች በዋና ዋና ተግባራት የተሻሉ ስራዎች መከናወናቸውንም ገልጸዋል ።…

Read More

የክልሉን የንጹህ መጠጥ ዉሃና የሳኒቴሽን ችግሮችን በዘላቂነት በመፍታት የውሃ ሽፋን ለማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን ተጨባጭ ውጤቶችን ማስመዝገብ ተችሏል-ኢንጂነር በየነ በላቸው።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት የዉሃ፣ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ በክልሉ ባሉ ስድስት ዞኖች የአስር ከተሞች የዉሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን ኘሮጀክት የጥናት ዝርዝር ዲዛይን የመጨረሻ ረቂቅ ሪፖርት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ ከተማ የውይይት መድረክ አካሂዷል። የደቡብ ምዕራብ ዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ኮረፖሬሽን በክልሉ የሚስተዋለዉን የንጹህ መጠጥ ዉሃና የሳኒቴሽን ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ የጥናትና ዲዛይን ስራዎችን ከክልሉ ዉሃ፣ማዕድንና…

Read More

በሀገራችን የተጀመሩ ታላላቅ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን መፃኢ እድል የሚወስኑ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ

በሀገራችን የተጀመሩ የጋዝ፣ የማዳበሪያ፣ የቢሾፍቱ አየር ማረፊያ እና ሌሎችም ታላላቅ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን መፃኢ እድል የሚወስኑ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እያካሄደ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎች እና…

Read More

በጤና ተቋማት በወሳኝ ኩነት ምዝገባ የተገኘውን ተሞክሮ በመውሰድ በባለቤትነት ወደ ሌሎች በማስፋት ለተሻለ አፈጻጸም መረባረብ ይገባል፦ አቶ በላይ ተሰማ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በቅንጅት በተሰሩ የ2017 በጀት ዓመት የተግባር አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ አካሂደዋል። በውይይቱ ላይ በ2017 ዓ/ም በተፈጸሙ ተግባራት ዙሪያ የተደረገ የድጋፊና ክትትል ግብረ መልስ የተሞክሮ ቅመራ፣ ምዝገባ የጀመሩ የጤና ተቋማት የልደትና ሞት የ2017 ዓ/ም የኩነት አፈጻጸም ሪፖርት እና የአመያ መጀመሪያ…

Read More

በክልሉ ለ19 ሺህ ነባር አሽከርካሪዎች የተሃድሶ ስልጠና በ32 ማዕከላት ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቁ ተገለጸ።

በትራንስፖርት ዘርፉ እየተስተዋሉ ያሉትን የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመቅረፍ የዘርፉ የአገልግሎት እርካታ ኦውን እንዲሆን እንደሚሰሩ ተሳታፊዎች ገልጸዋል። የቢሮ ምክትል ኃላፊና የትራንስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ዘመዴ አንዳርጌ እንዳሉት በክልሉ ለ19 ሺህ ነባር አሽከርካሪዎች የተሃድሶ ስልጠና በ32 ማዕከላት ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቁን ገልጸዋል። አክለውም በማህበራትና በመንግስት ተቋማት ሥር የሚሰሩ ነባር አሽከርካሪዎች በተመቻቹ የማሰልጠኛ ማዕከላት ሥልጠናቸውን እንዲወስዱ ምቹ…

Read More