Trendings

ሪፖርታዥ

የህብረተሰብ ተሳትፎን በማላቅ በከተሞች የተጀመሩ ስራዎችን ከግብ ለማድረስ እየተሰራ እንደሆነ የከተማ አስተዳደሮች ገለጹ ከተሞች ለነዋሪዎች ለመኖሪያ ምቹና ፅዱ እንዲሆኑ የተለያዩ የልማትና መልካም አስተዳደር ተግባራት እየተከናወኑ ነው፤ ለውጥም እያመጡ መሆናቸውን የቴፒ፣ማጂ-ቱም እና ጪዳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባዎች ገልጸዋል። በመሆኑም የህብረተሰብ ተሳትፎን በማላቅና ቅንጅታዊ አሠራሩን ማጠናከር በከተሞች የተጀመሩ ስራዎችን ከግብ ለማድረስ ወሳኝ መሆኑን ከንቲባዎች ጠቁመዋል ። ቴፒ ፣…

Read More

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት በማስመልከት በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት አስመልክቶ ከሸካ ዞን ከተወጣጡ የተለያዩ ህብረተሰቦች ጋር በቴፒ ከተማ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል። የድጋፍ ሰልፉ ታዳሚዎች በለውጡ አመታት የተመዘገቡ ስኬቶችን የሚያመለክቱ መፈክሮችን እያሰሙ ይገኛሉ። ከመፈክሮቹ መካከል ”መጋቢት 24 የኢትዮጵያ የብልፅግና ጉዞ የታወጀበት ታሪካዊ ቀን ነው”፣ ”መጋቢት 24 የለውጥ እና የብልጽግና መሠረት ነው” ፣ሀገራዊ ምርጫ የድሞክራሲያዊ ማማና የሉዓላዊነት መገለጫ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መምህራን ማህበር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ የሚያግዙ ጥናታዊ ጽህፎች እንዲቀርቡ አደረገ።

በማህበሩ የተዘጋጀ 3ኛ ዙር ክልላዊ የትምህርት ጥራት ኮንፈረንስ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት በምክትል ርዕሰ-መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ ለትውልድ አሻራ እያሳረፉ ከሚገኙ አካላት መካከል መምህራን ትልቁን ድርሻ ይወስዳሉ ብለዋል። ዛሬ ለተደረሰበት የዕድገት ደረጃ የመምህራን ሚና የማይተካ ነው ብለዋል፡፡ የክልሉ መምህራን ማህበር ለተከታታይ 3 ዓመታት የትምህርት ጥራት ኮንፈረንሶችን እያካሄደ…

Read More

በተቀናጀና በተሟላ የግብርና ፓኬጅ ምርታማነትን ለማሳደግ እየሰራሁ ነው፦ ኮርፖሬሽኑ

ግብርናውን በተቀናጀና በተሟላ ፓኬጅ ተግባራዊ በማድረግ ምርታማነትን በማሳደግ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ገለፃ። የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ክፍሌ ወ/ማርያም በቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል ተገኝተው ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከአስር ዓመቱ መሪ የግብርና እቅድ መነሻ የግብርና ግብዓት አግልግሎት አቅርቦት ተደራሽነት ለማስፋፋት በመላው…

Read More

ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 የትምህርት ዘመን ሪሜዲያል መግቢያ ነጥብ ይፋ አደረገ።

ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት መስኮች ከ49.5% በታች ያስመዘገቡ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የRemedial ፕሮግራም ተጠቃሚ መሆናቸውን አሳውቋል። 1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 33% ከመቶ እና ከዚያ የተቆረጠ መሆኑን። 2. ከላይ በተራ ቁጥር 1…

Read More

ኢትዮጵያ ጫናዎቹን ወደ ዕድል በመቀየር የሕዳሴ ግድብን አሁን ላለበት ደረጃ አብቅታለች፦ አምባሳደር ኢብራሒም ኢድሪስ

ኢትዮጵያ ጫናዎቹን ወደ ዕድል በመቀየር ታላቁ ሕዳሴ ግድብን አሁን ላለበት ደረጃ አብቅታለች ሲሉ አምባሳደር ኢብራሒም ኢድሪስ ገልጸዋል። የድንበርና ድንበር ተሻጋሪ ሐብት ጉዳዮች ተመራማሪ በዘርፉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካሪ አምባሳደር ኢብራሒም ኢድሪስ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በተመለከተ በዛሬው የኢቲቪ አዲስ ቀን “የሀገር ጉዳይ” መሰናዶ ላይ ሀሳባቸውን አጋርተዋል። የግድቡ ግንባታ ከመጀመሩ በፊትም ሆነ ከተጀመረ በኋላ ከጎረቤት ሀገራትና…

Read More

የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ ንግድን ለማሳለጥና ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል – ምሁራን

የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ ንግድን ለማሳለጥና ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ተጨማሪ አቅም የሚፈጥር በመሆኑ ለስኬቱ በጋራ መስራት እንደሚገባ የጅማ እና አምቦ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የቀይ ባህር ጉዳይ ህጋዊ፣ ታሪካዊ፣ መልክዓ ምድራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥያቄ ነው ብለን እናምናለን ማለታቸው ይታወሳል። ኢትዮጵያ ተዘግቶባት መኖር አትችልም፤ ለጎረቤቶቻችን መናገር የምንፈልገው ኢትዮጵያ…

Read More

የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የፍትሕ ሚኒስቴር በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

የፌዴሬሽን ምክር ቤት በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የሚውል የ3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጓል። በተመሳሳይ የፍትሕ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን ተጎጂዎችን ለማቋቋም የሚውል የ3 ሚሊዮን ብር የገንዘብ እና የ100 ኩንታል ዱቄት ድጋፍ አድርጓል። የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር አርባ ምንጭ ከተማ በመገኘት ድጋፍን ባስረከቡበት ወቅት፣ የሰላም ተምሳሌት…

Read More

በኮንታ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት “የአስተሳሰብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል በዞን ማዕከል ዞናዊ የአመራር አቅም ግንባታ የውይይት መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በመድረኩ ሀገራዊ፣ ክልላዊና ዞናዊ ነባራዊ ሁኔታ የሚዳስስ ሰነድ ቀርቦ በ2 ቡድን ውይይት የሚደረግ ሲሆን አመራሩ ለቀጣይ ተልዕኮዎች ራሱን እንዲያዘጋጅ ለማስቻል ያለመ ስለመሆኑ ተመላክቷል። በመድረኩ የዞኑን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ፣ የዞኑ ዋና የመንግስት ተጠሪ አቶ ገዛኸኝ ገዝሙን ጨምሮ የዞን አመራሮች፣ የወረዳዎችና የከተማ አስተዳደሮች ስራ አስፈፃሚዎች ተገኝተዋል ሲል የዞኑ መንግስት ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።

Read More

በኢፌዲሪ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ የተመራው የሱፐርቪዥን ልኡካን ቡድን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝቷል።

ሱፐርቪዥን ቡድኑ በተመረጡ 17 የትኩረት መስኮች በተለይም ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ተግባራት ላይ ነው በዞኑ ድጋፍና ክትትል ያደረገው። በዚሁ መሠረት የተግባራት አፈፃፀም ያሉበትን ደረጃ እስከ ቀበሌ መዋቅር ድረስ ወርዶ ምልከታ አድርጓል። ልዑኩ በዳውሮ ዞን ኢሠራ ወረዳ አሩሲ አንገላ ቀበሌ በ195 ሄክታር በዘመናዊ መስኖ የለማ የበጋ ስንዴ እንዲሁም በወረዳው የአሩሲ ባላ ቀበሌ በኩታ ገጠም ዜዴ በ72…

Read More