በክልሉ ለሚሰራው የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP) ውጤታማነት የባለድርሻ አካላት ቅንጅት ሚና ወሳኝ እንደሆነ ተገለጸ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP) የ2017 ዓ/ም ሁለተኛ ሩብ ዓመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት በክልል ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም (FSRP) ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ወንድወሰን ሁሰን የመድረኩ ዓላማ በ2017 በጀት ዓመት ሁለተኛ ሩብ ዓመት የተግባር አፈፃፀም የታዩ ጠንካራ ጎኖችን…
