Trendings

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተግባራትና ኃላፊነቶች

ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ህገ መንግሥት አንቀጽ 102 መሠረት የተቋቋመ ገለልተኛ ህገ መንግሥታዊ ተቋም ነው። ቦርዱ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የፌዴራል እና የክልል ጽህፈት ቤቶችን ያደራጀ ሲሆን በሁሉም ክልልሎች እና ከተማ መስተዳድሮች እንዲሁም በፌደራል ደረጃ ቢሮዎች አሉት። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ስድስት ሀገራዊ ምርጫ ያስፈጸመ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ አራት የአካባቢ ምርጫ፣ እና ስምንት ሕዝበ ውሳኔዎችን…

Read More

የፌዴራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ላይ ምክክር ተካሄደ::

የኢ.ፌ.ዴ.ሪፍትሕ ሚኒስቴር በፌደራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔና ምክትል አፈጉበዔ፣ የተለያዩ ቋሚና ጊዜያዊ የኮሚቴ አባላት፣ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች፣ የዲሞክራስ ተቋማት ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፤ በሀገሪቱ በተለያዩ…

Read More

የኮንታ ዞን ም/ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነዉ

‎የኮንታ ዞን ም/ቤት 4ኛ ዙር 4ኛ የስራ ዘመን 25ኛ መደበኛ ጉባኤ ማካሄድ ጀምሯል። ‎ጉባኤው ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 2 ቀናት የሚቆይ ሲሆን በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል። ‎በጉባኤው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዞኑ ም/ቤት አፈ- ጉባኤ የተከበሩ አቶ ብርሃኑ አቱሞ ም/ቤቶች በህገ መንግስቱ የተሰጣቸውን የህብረተሰቡ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዕድገት እንዲፋጠን የማድረግ ኃላፊነት በመሆኑ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ…

Read More

አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ የሃይማኖት ተቋማት ሚና መጠናከር ወሳኝ ነው

አስተማማኝና ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሃይማኖት ተቋማት እየተወጡ ያለውን ሚና ማጠናከር ወሳኝ መሆኑን የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀኃፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ገለጹ። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ህብረት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚካሄደው ጉባኤ ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ዛሬ በአርባ ምንጭ ከተማ መክሯል። በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ቀሲስ ታጋይ ታደለ፤ አስተማማኝና ዘላቂ ሰላምን…

Read More

መንግስት በማህበራዊ ዘርፍ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረጉ በርካታ ተግባራትን አከናውኗል፦ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ

መንግስት በማህበራዊ ዘርፍ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረጉ በርካታ ተግባራትን አከናውኗል፦ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ መንግስት በማህበራዊ ዘርፍ በተለይም በጤና፣ ትምህርትና ስፖርት ዘርፎች ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረጉ በርካታ ተግባራትን ማከናወኑን የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ አስታወቁ፡፡ ስድስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አምስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ተካሄዷል። በመክፈቻ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ መንግስት ባለፈው…

Read More

ሀገራዊ መግባባትን የሚፈጥሩ ጉዳዮች ላይ የመፍትሔ ሀሳብ በማፍለቅ የሕዝቦችን አብሮነትና ትስስር ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ

በሸካ ዞን 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል። “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት”በሚል መሪ ቃል በዞኑ ባሉ ወረዳና ከተማ አስተዳደሮች በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር ቆይቶ ዞናዊ ማጠቃለያው በቴፒ ከተማ ተካሂዷል። የሸካ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ዮሀንስ ካሳሁን እንደገለፁት የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በሀገር አቀፍ…

Read More

asc

የክልሉ ጤና ቢሮ ለአመያ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ የሆስፒታሉን አገልግሎት አሰጣጥ ይበልጥ ለማሻሻል እንደሆነም ተነግሯል። ድጋፉን ያስረከቡት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም እንደገለፁት ድጋፉ በሆስፒታሉ የሚሰጠውን የአገልግሎት አሰጣጥ ይበልጥ ለማሳለጥ እና በፌዴራል መንግሥት የተጀመረው የህንፃ ዕድሳት ስራ…

Read More

የፀጥታ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በሚደረገው ጥረት የአመራር ቁርጠኝነት መታከል እንዳለበት ተጠየቀ።

በአቶ ፍቅሬ አማን፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ የተመራው የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከምዕራብ ኦሞ ዞን፣ የሱሪ ወረዳ አጠቃላይ አመራሮች ጋር በኪቢሽ ከተማ ውይይት አድርገዋል። የክልሉ መንግሥት በቀጠናው ዘላቂ ሠላም ለማስፈን ከፍተኛ ትኩረት ሰጥተው እየሰራ መኾኑን የገለጹት አቶ ፍቅሬ፥ ይሁን እንጅ የሚፈልገውን አውንታዊ ለውጥ ለማምጣት በሚደረገው ጥረት የአመራር…

Read More

የምርጫው ውጤት በአዲስ ቁርጠኝነት ለሥራ እንድንነሳሳ የሚያበረታታን ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

የምርጫው ውጤት የተጣለብን አመኔታ እና ኃላፊነት በአዲስ ቁርጠኝነት ለሥራ እንድንነሳሳ የሚያበረታታን ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትእና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የፓርቲው ፕሬዚዳንት በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ፥ ዛሬ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የብልፅግና ፓርቲን ምርጫ አካሂደናል ብለዋል። ይኽም ወደ ዲጂታል ሽግግር የምናደርገው የሀገራዊ ጉዞ አካል ነው ሲሉም ገልጸዋል። በምርጫው ውጤት በእኔና በምክትል ፕሬዝዳንቶች የተጣለብን…

Read More

የብሔር፣ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ቀንን ስናከብር ክልላዊ የመልማት ጸጋዎቻችንን እውን በማድረግ ዘላቂ ሰላማችንን ሊያረጋግጥ በሚችል መልኩ ሊሆን ይገባል

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ሕዝቦች ቀን ብሄራዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት”! በሚል መሪ ቃል ሕዳር 22 የክልለሉ የብሄረሰቦች ምክር ቤት መቀመጫ በሆነቺው ቴፒ ከተማ ለማክበር ዝግጅት ተጠናቋል ፡፡ በሃገር አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረው የብሄር ብሄረሰቦች በዓል በክልሉ ሁሉም ዞኖች በተለያዩ ሁነቶች በደማቅ ሁኔታ የተከበረ መጥቷል ፡፡ ክልላዊ ማጠቃለያም በቴፒ ከተማ ህዳር…

Read More