በመኸር ወቅት 513 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት እየተሠራ ነው
በመኸር ወቅት 17 ነጥብ 4 ሚሊየን ሔክታር በማልማት 513 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት ከክልሎች ጋር በቅንጅት እየሠራ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ደቡብ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ሲዳማ፣ ትግራይ፣ ሐረሪ ክልሎች እና በድሬዳዋ አስተዳደር 17 ሚሊየን 390 ሺህ 818 ሔክታር ለማረስ መታቀዱን ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው፡፡ እስካሁንም 14 ሚሊየን 137 ሺህ 156 ሄክታር በባሕላዊ…
