Trendings

በመኸር ወቅት 513 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት እየተሠራ ነው

በመኸር ወቅት 17 ነጥብ 4 ሚሊየን ሔክታር በማልማት 513 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማምረት ከክልሎች ጋር በቅንጅት እየሠራ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ደቡብ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ሲዳማ፣ ትግራይ፣ ሐረሪ ክልሎች እና በድሬዳዋ አስተዳደር 17 ሚሊየን 390 ሺህ 818 ሔክታር ለማረስ መታቀዱን ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው፡፡ እስካሁንም 14 ሚሊየን 137 ሺህ 156 ሄክታር በባሕላዊ…

Read More

የጤናው ዘርፍ ለሀገር እድገት ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ

በምዕራብ ኦሞ ዞን “የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት ዞናዊ የጤና ባለሙያዎች የዉይይት መድረክ ተደርጓል። በመድረኩ የዞኑ የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ በድሉ መዓዛ እንደተናገሩት ሀገራችን እያደረገ ያለው የብልጽግና ጉዞ የጤና ባለሙያዎች የበኩላቸውን ሃላፊነት በአግባቡ መወጣት እንዳለባቸው ገልጸዋል። ለበርካታ ሰዎች ከልጅነታቸው የሚመኙት የጤና ባለሙያነት ከፈጣሪ በታች ወድ የሆነ የሰው ህይወት በእናተ እጅ ከመሆኑም ጋር ተያይዞ በታታሪነት ማገልገል…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምልከታ በተደረገባቸው ዞኖች ያለው የግብርና ግብኣት አቅርቦትና ስርጭት የሚበረታታ መሆኑ ተገለጸ ።

በኢፌዴሪ ግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የተውጣጡ የኢንስፔክሽን ቡድን በካፋ ዞን ጊንቦ እና ዴቻ ወረዳዎች ምልከታ አድርገዋል። የኢንስፔክሽን ቡድኑ በዞኑ ተዘዋውሮ በተመለከተባቸው ወረዳዎች የቀረቡ የግብርና ግብኣት አቅርቦት ስርጭት ለበልግ የእርሻ ወቅት በተገቢው ስርጭት መካሄዱን መመልከታቸዉን የቡድኑ አስተባባሪ ወ/ሮ አልማዝ ወዳጆ ተናግረዋል ። በአንዳንድ ቀበሌዎች የሚታየው የመንገድ መበላሸት ከወቅቱ የዝናብ ሁኔታ ጋር ተግዳሮት እንዳይሆን ከወዲሁ ሊታሰብበት…

Read More

የካፋ ብሔር‹‹ የቤነ ሻዴዬ ባሮ›› የዘመን መለወጫ በዓል ረጂም ዘመናትን ያስቆጠረ የተበታተኑትን ወደ አንድ ማዕከል ያሰባሰበ እንደሆነ የሚክረቾ አመራሮች ተናገሩ

የካፋ ብሔር ‹‹ የቤነ ሻዴዬ ባሮ›› የዘመን መለወጫ በዓል ሆኖ በዩኔስኮ እንዲመዘገብ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝም ተገልጿል፡፡ በየዓመቱ መስከረም ወር በገባ ከ10-13 ባሉት ቀናቶች የሚከበረው የካፋ ብሔር ‹‹ የቤነ ሻዴዬ ባሮ›› የዘመን መለወጫ በዓል ሶስት ስርዎ መንግስታትን ያሳለፈ የረጂም ጊዜ ታሪክ ያለው መሆኑን የካፋ ምክሬቾ አባል ጉጀራሻ አሰፋ አለማየሁ ተናግረዋል፡፡ ጉጀራሻ አሰፋ በሰጡት መግለጫ በብሔሩ…

Read More

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን አማን ከተማ የልማት ስራዎችን ጎበኙ

​ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር በፌደራል፣ በክልል፣ በዞንና በከተማ አስተዳደር ደረጃ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን የመስክ ምልከታ አድርገዋል። ​በጉብኝቱ ላይ ሚኒስትሯን ጨምሮ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፣ የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሐብታሙ ካፍትን፣ የሚዛን አማን ከተማ ከንቲባ ኢንጅነር…

Read More

ትምህርት ቤቶች የውስጥ ገቢን ማሳደግ ለትምህርት ጥራት ያለው አስተዋጽኦ የላቀ ነዉ። አቶ አልማው ዘውዴ

በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ትምህርት ቤቶች የውስጥ ገቢን ማሳደግ ለትምህርት ጥራት ያለው አስተዋጽኦ የላቀ መሆኑን ገልጸዋል ። በ2016 ዓ/ም በኮንታ ዞን አመያ ከተማ አስተዳደር በጨታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት በበልግ እርሻ 141 ነጥብ 5 ኩንታል የበቆሎ ሰብል ምርት መገኘት መቻሉን…

Read More

ግብርናውን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በተከናወነው ተግባራት ዉጤት እየተመዘገቡ ነዉ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ይገኛል። የበጀት ዓመቱን የአፈጻጸም ሪፖርት የቀረቡት የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ፥ በክልሉ ግብርናውን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በተከናወነው ተግባራት ውጤት እመመዝቡን በሪፖርታቸው አመላክተዋል። በበጀት ዓመቱ ሶስት ወራት፥ በመኸር የምርት ወቅት የተሻለ ምርት ለማግኘት ከማሳ ዝግጅት ጀምሮ፣ በማሳ…

Read More

በግብርና ምርት ዘርፍ የተሰጠው የደላላነት ፈቃድ ተሰረዘ

በግብርና ምርቶች ዘርፍ የተሰጠው የደላላነት ፈቃድ ሙሉ በሙሉ ተሰርዟል አለ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ አብዱልሃኪም ሙሉ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት ÷ በዘርፉ ምንም አይነት እሴት ሳይጨምሩ የንግድ ሥርዓቱን የሚረብሹ በርካታ ደላላዎች አሉ፡፡ ስለሆነም በእህል ምርት፣ በአትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም በቁም እንስሳት ዘርፍ የተሰጠው የደላላነት ፈቃድ ሙሉ በሙሉ መሰረዙን ተናግረዋል፡፡ ይህን…

Read More

በ118 ሚለየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የሰንገጢ- ጩርጩራ የመንገድ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

በዳውሮ ዞን ኢሳራ ወረዳ የተገነባውን የሰንገጢ -ጩርጩራ የመንገድ ፕሮጀክትተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። 40 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው በዳውሮ ዞን ኢሳራ ወረዳ የተገነባውን የሰንገጢ ጩርጩራ መንገድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) መርቀው ከፍተዋል። መንገዱ የተገነባው ከክልሉ መንግስት በተመደበው 83 ሚለየን ብር እና የዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈፀሚያ በተመደበው 35 ሚለየን…

Read More

በክልሉ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰራጨ ያለዉን የወባ ወረርሽን ለመከላከል መንግስት በትኩረት እየሰራ ነዉ::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በሁለት ወቅታዊ ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለሚዲያ ተቋማት መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫው የክልላችን ህዝብ የጤና ስጋት የሆነው ወቅታዊ የወባ ወረርሽኝ ስርጭት እና ከጥር 23/2016 ዓ.ም ጀምሮ በክልሉ የሚከናወነው የተፋሰስ ንቅናቄ ላይ ያተኮረ ነው። መግለጫ የሰጡት የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊና የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ…

Read More