Trendings

Getenesh Gebeyehu

ገዢ ትርክት የልማት ተነሳሽነት፣ የአብሮነት እና የወንድማማችነት ትስስር ይፈጥራል – ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አሰባሳቢ ትርክት የሰዎችን አብሮነት፣ የማንነት እሴት እንዲጎለብት ያግዛል ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገልጸዋል። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል “ውጤታማ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ለገዢ ትርክት” በሚል መሪ ሃሳብ ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮች ስልጠና እየተሰጠ ነው። በስልጠናው ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ ገዢ ትርክት የሀገር ታሪክ የወደፊት ተስፋ እና ዛሬ ላይ የሚኖረውን ሚና…

Read More

የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሕዝቦችን ኢኮኖሚያዊ ችግር በሚፈታ መልኩ እየተገነባ ነው

የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ፕሮጀክት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ሕዝቦችን ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች በሚፈታ መልኩ እየተገነባ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥ ሥራ ኃላፊዎች የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት የፕሮጀክቱ ግንባታ 65…

Read More

ምክንያታዊነት በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሂደት …

ምክንያታዊነት በአንድ ሀገር ውስጥ ለሚከናወን የሰላም ግንባታ እና የምክክር ሂደት ዋነኛውን ሚና ይጫወታል፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በተቋቋመበት የመመስረቻ አዋጅ ላይ ምክንያታዊነት ከሀገራዊ ምክክሩ መርሆዎች አንዱ ተደርጎ መደንገጉም ይታወቃል፡፡ ጽንሰ-ሐሳቡ በምክክር ሂደት ውስጥ በምን አግባብ ጥቅም ላይ እንደሚውል ማወቅ እንደሚገባ ኮሚሽኑ በማኅበራዊ ትሥሥርገጹ አጋርቷል፡፡ በሀገራዊ ምክክር ዐውድ ውስጥ ምክንያታዊነት፤ ከስሜታዊነት፣ ከጥላቻ እና ከሐሳብ ግትርነት የፀዳ፤…

Read More

ወጣቶች ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆኑ ሀገር በመገንባት ለትውልድ አሻጋሪ ትልቅ አቅሞች ናቸው ፦ አቶ ነጋ አበራ

“ከቃል እስከ ባህል ” በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የውሳኔ አቅጣጫዎች ላይ የብልጽግና ወጣቶች ክንፍ ሚና በሚል መሪ ሀሳብ ከወጣቶች ጋር የውይይት መድረክ በሚዛን አማን ከተማ ተጀምሯል። በዚሁ ክልላዊ የወጣቶች ክንፍ የንቅናቄ መድረክ በመገኘት መልዕክት ያስተላለፉት በክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊና ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ የብልጽግና ፓርቲ ከዕድሜው…

Read More

ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ የሠላም፣ የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ የሚያስችሉ ሥራዎች በትኩረት እየተከናወኑ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገለጹ

በክልሉ ብዙኅ ዋና ማዕከላት ከሚገነቡ የክልል ተቋማት ሕንጻዎች አንዱ የሆነው በታርጫ ከተማ የመሠረተ ድንጋይ ተቀምጧል። የመሠረተ ድንጋዩን ያስቀመጡት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በበኩላቸው ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ እየተከናወኑ የሚገኙ የሠላም፣ የልማትና መልካም አስተዳደር ሥራዎች የሕዝቡን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ላይ ይገኛሉ ብለዋል። ከዚህ ቀደም የመልካም አስተዳደር ጥያቄ እያስነሱ የሚገኙትን ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶትን በማጠናቀቅና በማስመረቅ እንዲሁም አዳዲሶችንም…

Read More

በከተማው ዘላቂ የንጹህ ውሃ ማግኘት በመቻላቸው መደሰታቸውን ነዋሪዎች ገለጹ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በምዕራብ ኦሞ ዞን በማጅ ቱም ከተማ አስተዳደር በባስኬት ፈንዴ ፕሮግራም፤ በውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር በውሃ ልማት ፈንዴ በኩል በተገኘ 55 ከመቶ ብድር እና 45 በመቶ የክልል፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር የወጪ መጋራት ድርሻ የተገነባው የቱም የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አግልግሎት እየሰጠ ይገኛል። ያነጋገርናቸው የቱም ከተማ ነዋሪዎች፥በከተማው ዘላቂ የንጹህ ውሃ ማግኘት በመቻላቸው መደሰታቸውን…

Read More

“ውጤታማ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ለገዢ ትርክት ግንባታ” በሚል መሪ ሀሳብ በወልቂጤ ከተማ ስልጠናዉ እየተካሔደ ነው፡፡

የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባል እና የፓርቲው የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር ) እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችን የአቅም ግንባታ ስልጠና ላይ ተገኝተዋል። ውጤታማ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ስርዓት በመዘርጋት የመረጃ ተደራሽነት ላይ የጋራ መግባባት መፍጠር የሚያስችል…

Read More

“ከቃል እስከ ባህል ” በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የውሳኔ አቅጣጫዎች ላይ የብልጽግና ወጣቶች ክንፍ ሚና በሚል መሪ ሀሳብ ከወጣቶች ጋር ውይይት በሚዛን አማን ከተማ ከትንሽ ቆይታ በኋላ ይጀመራል።

በዚሁ ክልላዊ የወጣቶች ክንፍ የውይይት መድረክ ከ700 በላይ ወጣቶች እንደሚሳተፉ ከወጣው የድርጊት መርሃ ግብር ማወቅ ተችሏል። የወጣቶች ክንፍ የውይይት መድረክ በተዋረድ እስከ ቀበሌ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ታውቋል። ከውይይቱ ባሻገርም ወጣቶች የደም ልገሳ ፕሮግራም እንደሚያደርጉም ታውቋል። ከክልሉ ሁሉም ዞኖች የተውጣጡ የወጣቶች ክንፍ ትናንት በከተማው እየተከናወኑ ባሉ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ያለበትን ደረጃ ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በታጠቅ አበበ

Read More

ከ10 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን የንጹህ መጠጥ ተጠቃሚ የሚያደርገው የማጅ ቱም የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በምዕራብ ኦሞ ዞን፣ በማጂ ቱም ከተማ አስተዳደር የተገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከ10ሺህ ለሚበልጡ የአከባቢው ነዋሪዎች አግልግሎት የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል። ፕሮጀክቱ በባስኬት ፈንድ ፕሮግራም፤ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃ ልማት ፈንድ በኩል በተገኘ 55 ከመቶ ብድር እና 45 በመቶ የክልል፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር የወጪ መጋራት ድርሻ የተገነባ ሲሆን አጠቃላይ ወጪው 98…

Read More

በጤናው ዘርፍ ሀሩራማ አካባቢዎች የሚከሰቱ በሽታዎችን ለመቆጣጠርና ለመከላከል ትኩረት በመስጠት ሊሰራ ይገባል ተባለ

የተቀናጀ እና የተሻሻለ የኦንኮ ሰርኪያሲስ በሽታን ማስወገጃ እና ብሔራዊ የጊኒ ዎርም ማጥፋት ፕሮጀክት የማስተዋወቅ መድረክ በሚዛን አማን ተካሂዷል። በፕርግራሙ ማስተዋወቅ መድረክ የተገኙት የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሀይሌ ዘውዴ ባስተላለፉት መልዕክት የካርተር ሴንተር ኢትዮጵያ በክልሉ በ5 የተለያዩ በሽታዎች ላይ ትኩረት አድርጎ መስራቱን ተናግረዋል ። የካርተር ሴንተር ኢትዮጵያ ከክልሉ መንግስት ጋር በቅንጅት…

Read More