Trendings

Getenesh Gebeyehu

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፋር ክልል የሚገኙ የግብርና እና የኢንደስትሪ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኙ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አፋር ክልል በመገኘት የክልሉን የግብርና እና የኢንደስትሪ አቅሞች የሚያሳዩ ቁልፍ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። ጉብኝታቸው ከስድስት ወራት በፊት ምርት የጀመረውንና 15 ቶን በሰዓት የሚያመርተውን የአዮዳይዝድ ጨው ማምረቻ ምልከታን ያካተተ መሆኑም ተገልጿል። በተጨማሪም በአፋር ክልል የተሳካ የበጋ ስንዴ ምርት እየተካሄደበት ያለውን ልማት ሥራ እና የአይሮላፍ መኖ ባንክ…

Read More

ፍትሃዊ የልማት ስርጭትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተሰጠው ትኩረት ተጨባጭ ለውጥ እየተመዘገበ ነው። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በክልሉ ፍትሃዊ የልማት ስርጭትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተሰጠው ትኩረት ተጨባጭ ለውጥ እየተመዘገበ መሆኑ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት በክልሉ ምዕራብ ኦሞ ዞን ቱም ከተማ የተገነባውን የንጹህ መጠጥ ውሃ መርቀው በከፈቱበት ወቅት ነው። የክልሉ መንግሥት የህዝቡን መሠረታዊ የልማት ጥያቄዎች ለመፍታት ከመቼውም ጊዜ በተሻለ ትኩረት አድርገው እየሰራ…

Read More

የበሽታ ቅኝትና አሰሳ ስራዎችን ይበልጥ በማጠናከር የህብረተሰቡን ጤና መታደግ እንደሚገባ ተገለፀ

በካርተር ሴክተር በጀት የሚደገፉ የኦንኮ ሰርኪያሲስ፣ በዝሆኔና የጊኒ ዎርም መከታተልና ቁጥጥር የ5ዓመት ፕሮጀክት ዕቀድ ላይ ባለድርሻ አካላት መክረዋል ። የኦንኮ ሰርኪያሲስ፣ በዝሆኔና የጊኒ ዎርም መከታተልና ቁጥጥር ስራዎች በክልሉ ባለፉት 5 ዓመታት የተከናወኑ ተግባራትን የቃኘ የአፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። በሚቀጥሉት 5 ዓመታት በፈረንጆቹ ከ2025_2029 ተግባራዊ በሚደረገው ዕቅድ ላይም ተሳታፊዎች ውይይት አድርገዋል። ተሳታፊዎች በቀረቡት የመወያያ ሰነዶች…

Read More

በሚዛን አማን ከተማ የወጣቶች ክንፍ የውይይት መድረክ ይካሄዳል

በሁለተኛ የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ የተቀመጡ አቅጣጫዎችና ውሳኔዎች ላይ የክንፉ አመራር፣ አባላትና ደጋፊዎች የሚሳተፉበት የውይይት መድረክ ከመጋቢት 15/2017 ዓም ጀምሮ በሚዛን አማን ከተማ ይካሄዳል። የውይይት መድረኩ በብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ እንደሚመራ ገለጻ የሰጡት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት ም/ኃላፊ ወጣት ወንዱ መንገሻ አስታውቀዋል። ጉባኤው ያስቀመጣቸው አቅጣጫዎችና ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ላይ ግልጸኝነት፣ የጋራ…

Read More

የክልሉ ጤና ቢሮ በክልሉ የጤና አገልግሎቶችን ለማሳለጥ የሚያስችሉ አምቡላሶችን ለዞኖች ድጋፍ አድርጓል።

ድጋፉን ያስረከቡት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም እንዳሉት አምቡላሶቹ የእናቶችና ህጻናት ጤናን ለማጎልበት እንዲሁም ለድንገተኛ ህክምና አገልግሎት የሚውሉ መሆናቸውን ገልፀዋል ። በክልሉ የሚገኙ የጤና ተቋማት ለማህበረሰቡ ጥራት ያለውን አገለግሎት እንዲሰጡ ለማገዝ ቢሮው አስፈላጊውን ሁሉ እያደረገ ይገኛል ብለዋል። በክልሉ የጤና አገለግሎቶችን ይበልጥ ለማጎልበትና ተደራሽነትን ለማስፋት ሁሉም የባለድርሻ አካላት ሊተጉ እንደሚገባ ኃላፊው አስገንዝበዋል። ተሽከርካሪዎቹ የእናቶችንና…

Read More

የፍትህ ዘርፋን የአገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል የህብረተሰቡን ፍትህ የማግኘት መብት በማክበር የህግ የበላይነት ማረጋገጥ ይገባል-ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፍትህ ቢሮ የትራንስፎርሜሽን ሪፎርም እና የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ በመድረኩ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት፣ የፍትህ ሪፎርም ስራ ሀገራዊ የለውጥ ሂደትን ተከትሎ የህብረተሰቡን የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ የተጀመረ እና ውጤት እየተመዘገበበት ያለ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል…

Read More

ህገወጥ ንግድን ለመቆጣጠር ድጂታል የስነ ልኬት ስራዎችን እውን ማድረግ ይገባል። አቶ ተመስገን ከበደ።

በነዳጅ መስፈሪያ መሳሪያዎች ምርመራ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ ለባለድርሻ አካላት እየተሰጠ ነው። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ በነዳጅ መስፈሪያ መሳሪያዎች ምርመራ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ለባለድርሻ አካላት እየሰጠ ነው። በዚሁ ስልጠና ላይ የተገኙት የቢሮው ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ ህገ_ወጥ ንግድን ለመቆጣጠር ድጂታል የስነ _ልኬት ስራዎችን እውን ማድረግ ይገባል…

Read More

ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በ2 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በቦንጋ ብዝሃ ዋና ከተማ ለሚነገቡ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤትና የክልል ተቋማት ቢሮ ህንጻዎች ግንባታ መሠረተ ድንጋይ አስቀመጡ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በ2 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በቦንጋ ብዝሃ ዋና ከተማ ለሚነገቡ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት እና የክልል ተቋማት ቢሮ ህንጻዎች ግንባታ የመሠረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል። የመሠረተ ድንጋይ ማስቀመጥ ሥነሥርዓት ላይ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንዳሉት፤ በቦንጋ ብዝሃ ዋና ከተማ የሚገነባው የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት እና ሌሎች የክልል…

Read More

የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከኮንታ ዞን የፊት አመራሮች ጋር በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተግባራት ዙሪያ ምክክር አድርጓል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በኮንታ ዞን በኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ሥራዎች ምልከታና ግምገማ አድርጓል። የድጋፍና ክትትል ቡድኑ የዞን ማዕከል፣ የኤላ ሀንቻኖ እና የጪዳ ከተማ አስተዳደር የኮሙኒኬሽን ስራዎችን ተመልክቶ ግብረ መልስ ሰጥቷል። የዞኑ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አበበ ጎበና በተቋሙ እየተሰሩ ያሉ ተግባራትን መነሻ ሪፖርት አቅርበዋል ። የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የሚያደርገው…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ ያነሷቸው ሃሳቦች

# ኢኮኖሚን በተመለከተ ባለፉት ስምንት ወራት በዋና ዋና የኢኮኖሚ አመላካቾች ታላላቅ ስኬቶች ተመዝግበዋል። በቀጣይ የበጀት ዓመቱ ቀሪ ወራት ይህን ስኬት ማጠናከር ከተቻለ ኢትዮጵያ በተያዘው በጀት ዓመት ከ8 ነጥብ 4 በመቶ በላይ የኢኮኖሚ እድገት ታስመዘግባለች። # ግብርናን በተመለከተ በግብርና ምርት የአነስተኛ አርሶ አደሮች የሰብል ሽፋን 20 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሄክታር ደርሷል። በስንዴ ልማትም በመኸር 4 ነጥብ…

Read More