Trendings

Getenesh Gebeyehu

በክልሉ በሴቶች ህብረትና ቤተሰብ ደረጃ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈፃሚ አባላቱ በካፋ ዞን በሺሽንዳና በቦንጋ ከተማ አስተዳደር በሴቶች አደረጃጀቶች እየተሰሩ ያሉ ስራዎች አስመልክቶ የመስክ ምልከታ አድርጓል። በምልክታው በሺሽንዳ ከተማ በማህበር ተደራጅተው በእንጀራ በመጋገር ላይ የተሰማሩ ሴቶች የስራ እንቀስቃሴ እና በቦንጋ ከተማ በዲንቻ ህብረት ስር የሼ ሹኖ ዲጮኔ ብልጽግና ቤተሰብ የተሰሩ የንብ ማናብና የጓሮ አትክልትና…

Read More

በፖሊዮ ዘመቻ በተደረገው ሁሉ አቀፍ ርብርብ ከዕቅድ በላይ ማሳካት መቻሉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ

የቢሮ ሃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በዘመቻው ለተሳተፉ አካላት ሁሉ ምስጋና አቅርበዋል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጽያ ክልል ከየካቲት 14 _ 17/2017 ዓ.ም በተደረገው የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ 552 ሺህ 2መቶ 46 ህፃናትን ለመከተብ ግብ ተጥሎ ወደ ስራ ተግብቷል። አስፈላጊ ክትባቶችና የዘመቻውን ቁሳቁስ በማቅረብ ለባለሙያዎችና ሌሎች አጋዥ አካላት ስልጠና በመስጠት በሚዲያዎች በተለያዩ ማህበራዊ ሃይማኖታዊ ተቋማት የቅስቀሳና የግንዛቤ ማስጨ ስራዎች…

Read More

ሸካ ዞን በትምህርት ሥራ ላይ እየመከረ ነዉ።

የሸካ ዞን ትምህርት መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም እና የቀሪ ወራት ትኩረት አቅጣጫዎች ላይ የምክክር መድረክ በማሻ ከተማ እያካሄደ ነው። በውይይቱ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ እንደገለጹት ትምህርት የልማት ሁሉ መሰረት የዕድገት ሁሉ ቁልፍ መሳሪያ በመሆኑ በዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ መስራት የሁሉም አካላት ርብርብ ያስፈልጋል ብለዋል። ትምህርት ለትውልድ…

Read More

በዳውሮ ዞን የሚገኘው የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ ለኢንቨስትመንት በር ከፋች መሆኑ ተገለጸ

በዳውሮ ዞን ባለፈው ጥር ወር ተመርቆ ወደ ሥራ የገባው የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ ለአካባቢው የኢንቨስትመን ፍሰት በር ከፋች መሆኑ ተገልጿል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመረቀው የኢቲ-ማዕድን ልማት አክሲዮን ማኅበር የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ ለበርካታ ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ ዕድል መፍጠሩንም የዳውሮ ዞን ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ አስታውቋል። የመምሪያው ኃላፊ ኃይሌ ዱባለ የድንጋይ ከሰል ግብዓት…

Read More

የመስኖ ልማት የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመከላከል የጎላ ሚና እንዳለው ተጠቆመ

የመስኖ ልማት የምግብ ሉዓላዊነትን ከማረጋገጥ ባሻገር የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመከላከል የጎላ ሚና እንዳለው የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አማካሪ ታየ ሙሉጌታ ኢትዮጵያ ያላትን ውሃዎች በመስኖ ተጠቅማ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየሰራች መሆኗን ተናግረዋል፡፡ በዚሁም ያላትን የውሃ ሀብት እና ሰፊ መሬት ተጠቅማ በመስኖ የምትለማ ሀገር መሆኗን አረጋግጣለችም ነው ያሉት። ከጊዜ ወደ ጊዜ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ የአፈጣጠር ችግር ያለባቸው ግለሰቦች በዘመቻ ነፃ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ከሚዲያ አመራርና ባለሙያዎች እንዲሁም ከሃይማኖት አባቶች ጋር የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ በኮንታ ዞን አመያ ከተማ አካሂዷል።

በተፈጥሮ ችግር የተወለዱ ህፃናት የነፃ ህክምና እንዲያገኙ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የድርሻውን እንዲወጣም ጥሪ ቀርቧል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተመም እንደተናገሩት በክልሉ በአፈጣጠር ችግሮች ምክንያት በማህበረሰቡ ውስጥ ተደብቀው ለማህበራዊና ለስነ ልቦናዊ ችግሮች የሚጋለጡ ማህበረሰብ ክፍሎችን በነጻ ቀዶ ህክምና ዙሪያ የሀይማኖት እና የሚዲያ ተቋማት ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን ገልፀዋል። የችግሩ ተጠቂ የሆኑ የህብረተሰብ…

Read More

በቤንች ሸኮ ዞን የ2017 የግብርና የበልግ ሥራዎች ላይ ትኩረት ያደረገ ዉይይት ተካሄደ

በመድረኩ ላይ የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን እንደገለፁት ዞኑ ያለውን የተፈጥሮ ሀብት በአግባቡ ለይቶ በቅንጅት በመምራት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የህዝብ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ከምንጊዜ በላይ መስራት ይጠበቃል ብለዋል። ፓርቲያችን ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በ24/7 መሠረት ጊዜን በአግባቡ በመጠቀም ለምርትና ምርታማነት በቅንጅት መስራት ከሁሉም እንደሚጨበቅ አሳስበዋል። በዞኑ በአንድ አንድ የግብርና ስራዎች ላይ የተመዘገበውን የተሻለ ውጤት…

Read More

ሪፖርታዥ”

በክልሉ የአርብቶ አደሩን ኑሮ መሠረት ያደረጉ ሁሉ አቀፍ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ ናቸው፡- የክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ጉዳይ ቢሮ የክልሉን አርብቶ አደር አካባቢ እምቅ አቅም መሠረት ያደረጉና የህብረተሰቡን የኑሮ ሁኔታ ማሻሻል የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ነው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ አቶ ታምሩ ቦኒ ገልፀዋል፡፡ በክልሉ በቆላማው አካባቢ…

Read More

ብሔራዊ ጥቅም በሀገራዊ ምክክር ሂደት

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር በተመሰረበት አዋጅ 1265/2014 ላይ ብሔራዊ ጥቅም ከኮሚሽኑ መርሆዎች አንዱ ተደረጎ ተደንግጓል፡፡ እዚህ ላይ የሀገራዊ ምክክር ሂደቶች እና ተጠባቂ ውጤቶች የአንድን ሀገር ብሔራዊ ጥቅም በምን መልኩ ሊያስጠብቁ እንደሚችሉ ጥያቄ ማንሳቱ ተገቢ ነው፡፡ ሀገራት በሀገራዊ ምክክር ሂደት ውስጥ ሲያልፉ ሊያሳኩ የሚሹት በተለያዩ ባለድርሻ አካላት መካከል ያሉ መሰረታዊ የሀሳብ ልዩነቶችን በመፍታት እና ሀገራዊ መግባባትን እንዲፈጠር…

Read More

በ22 የተቋሙ አመራርና ሠራተኞች ላይ ርምጃ ተወሰደ

የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እና ብልሹ አሠራርን ለመቅረፍ በተከናወነ ሥራ በ22 አመራርና ሠራተኞች ላይ አሥተዳደራዊ ርምጃ መውሰዱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ርምጃው የተወሰደው ከደንበኞች የቀረቡ የብልሹ አሠራርና ሙስና ጥቆማዎችን መሰረት በማድረግ መሆኑን ተቋሙ ለፋና ዲጂታል ገልጿል፡፡ በዚሁ መሠረት አስፈላጊው ማጣሪያ ተደርጎ ሦስቱ በጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እና 19ኙ ደግሞ በደመወዝ ቅጣት መቀጣታቸውን ነው ያስታወቀው፡፡ በሌላ በኩል በበጀት ዓመቱ…

Read More