ኢትዮጵያና ብራዚል በብሪክስ ማዕቀፍ የሁለትዮሽ ትብብራቸውን ለማጠናከር እንደሚሰሩ ገለጹ
ኢትዮጵያና ብራዚል በብሪክስ ማዕቀፍ የሁለትዮሽ ትብብራቸውን እና አጋርነታቸውን ይበልጥ ለማጎልበት እንደሚሰሩ አስታወቁ። በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ በብሪክስ የብራዚል ዋና አስተባባሪ (ሼርፓ) አምባሳደር ኤድዋርዶ ሳቦአ ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ልዑልሰገድ ከአስተባባሪው ጋር የ2025 የብሪክስ ፕሬዝዳንት በሆነችው ብራዚል የቅድሚያ ትኩረት በሚሰጣቸው ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። ሁለቱ ወገኖች በውይይታቸው ኢትዮጵያ እና…
