Trendings

Getenesh Gebeyehu

በገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ ነዋሪዎችን በትምህርት ቤት የማስጠለል ሥራ እየተሰራ ነው

በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስ ነዋሪዎች በትምህርት ቤት በጊዜያዊነት እንዲጠለሉ የማድረግ ሥራ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ። በወረዳው ኬንቾ ቀበሌ ዛሬ ጠዋት ንጋት ላይ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሟቾች ቀጥር 55 መድረሱንም ፖሊስ ገልጿል። የጎፋ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር ታረቀኝ አጥናፉ ለኢዜአ እንደገለጹት፣ ትናንት ሌሊት ለ5 ሰዓታት ሳያቋርጥ የጣለው…

Read More

የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ዋና አዛዥ ኮሎኔል አሰግድ መኮንን ለመንግስት ጸጥታ ሃይሎች እጁን ሰጠ

በአማራ ክልል በርካታ የታጣቂ ቡድን አባላት እና አመራሮች በመንግስት የቀረበላቸውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው ሰላማዊ ሕይወት እየመሩ መሆኑን የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታውቋል፡፡ የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል እንዳስታወቀው÷በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች በአንዳንድ አካባቢዎች የሚታዩትን የፀጥታ ችግሮች በንግግርና በውይይት በመፍታት ዘላቂ ሰላም ለማስፈን በመንግስት ለታጣቂ ቡድን አባላት እና አመራሮች በተደጋጋሚ የሰላም አማራጮች ሲቀርቡ ቆይተዋል፡፡ ይሁንና በክልሎችም…

Read More

አትሌቶች ወደ ፓሪስ ይዛችሁ የምትሄዱት ኢትዮጵያን በመሆኑ ለስኬት መትጋት ይጠበቅባችኋል- ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አትሌቶች በፓሪስ በሚካሄደው 33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ከምንም በላይ ኢትዮጵያን በማስቀደም ሀገራቸውን ስኬታማ ለማድረግ መትጋት እንዳለባቸው ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። በ33ኛው የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን የሽኝት መርሐ በብሔራዊ ቤተ መንግስት እየተካሄደ ይገኛል። ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዚሁ ጊዜ ባስተላለፉት መልዕክት፤ አትሌቶች በተለያዩ የዓለም መድረኮች የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ ማድረጋቸውን ገልጸዋል፡፡ በፓሪስ በሚካሄደው 33ኛው…

Read More

ከ2 ሚሊዮን 534 ሺህ ብር በላይ የሚገመት ህገ ወጥ መድሀኒት መያዙን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን ከ2ሚሊዮን 534 ሺህ ብር በላይ ግምት ያለው መድኃኒት በቁጥጥር ስር ማዋሉ የክልሉ ጤና ቢሮ ገልጿል። የክልሉ ጤና ቢሮ እንደ ሀገርና ክልል የበሽታ ጫና የሆነውን የወባ በሽታ ከመከላከሉ እና ከመቆጣጠር ሥራ ጎን ለጎን የመድኃኒት ቁጥጥር ስራዎችን እያካሄደ መሆኑን የክልሉ ጠና ቢሮ ጤናና ጤና ነክ ግብአት ቁጥጥር ባለሥልጣን የምግብና መድሀኒት…

Read More

በቀረበው የአስፈጻሚ ተቋማት ሪፖርት ላይ የምክርቤት አባላት አስተያየትና ጥያቄዎችን አንስተዋል ፡፡

በተገባደደው በጀት ዓመት በክልሉ መንግስት ታቅደው የተከናወኑ ተግባራት የሚበረታቱ መሆናቸውን የምክርቤት አባላት አስተያየት ሰጥተዋል ፡፡ በክልሉ የተሻለ ኢንቨስትመንት ፍሰት የመኖሩን ያህል በዘርፋ የተሰማሩ ባለሀብቶች ኢንቨስትመንቱ ባለበት አካባቢ ምን አስተዋጽኦ አበርክተዋል የሚሉ ጥያቄዎች ተነስተዋል ፡፡ የግብርና ምርትና ምርታማነትን ከማሳደግ አንጻር የሚስተዋለውን የበቆሎ ምርጥ ዘር አቅርበት ዕጥረትን ከመቅረፍ አንጻርና አሲዳማ አፈርን ከማከም አንጻር አሁንም ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ…

Read More

የክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የፎቶግራፍ አውደርእይ አካሄደ ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ በ2016 በክልሉ በመንግሥትና አጋር አካላት የተሰሩ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን የሚያስቃኝ የፎቶግራፍ ኢግዚቢሽን በታርጫ ከተማ አካሂዷል። የፎቶግራፍ ኢግዚቢሽኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢንጂነር)፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ፣የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋዬ ማሞን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የክልሉ መንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለምክርቤት ካቀረቧቸው ሪፖርቶች

በበጀት ዓመቱ ብር 5,961,347,451.6 (95.5%) ገቢ ተሰብስቧል፡፡ በሁሉም መዋቅሮች በተደረገው ልዩ ድጋፍና ክትትል በበጀት ዓመቱ ለ64 ሺ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡ 16 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 141 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ወደ ሥራ እንዲገቡ ተደርጓል፡፡ የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 ስኳር ፋብሪካ በክልላችን በምዕራብ ኦሞ ዞን በመኤኒት ሻሻና ማጂ ወረዳ እና በካፋ ዞን ጎባ ወረዳ በድምሩ…

Read More

በበጀት ዓመቱ የፕሮጀክቶች አፈጻጸል መሻሻል ታይቶባቸዋል ፡፡

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ሪፖርት ማቅረባቸዉን እንደቀጠሉ ነዉ። ርዕሰ መስተዳድሩ በማዕድን ዘረፍና በመስኖ ልማት አውታሮች ዙሪያ የተሻሉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ለምክርቤቱ ባቀረቡት የአፈጻጸም ሪፖርት አመላክተዋል ፡፡ ለመስኖ የተጠና የመሬት ሽፋን ከ22,120 ሄ/ር ወደ 29,430 ሄ/ር ለማሳደግ ታቅዶ የአራቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል ፡፡ የ8 መስኖ ፕሮጀክቶች የግንባታ ሥራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለቀጣይ በጋ መስኖ…

Read More

ርዕሰ መስተዳደሩ ሪፖርታቸዉን ማቅረብ እንደቀጠሉ ነዉ

1. የማህበራዊ ልማት ሥራዎች አፈፃፀምን በሚመለከት ➣ ህብረሰቡን በማስተባበር በብር 65,361,160 ብር በማሰባሰብ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተዘጋጁ የመማሪያ ማሰተማሪያ መጽሃፍትን በማሳተም ተደራሽ ማድረግ ተችሏል፡፡ ➣ ከ1ኛ-6ኛ እንግሊዘኛ መፅሀፍት በቁጥር 104,000 በክልሉ መንግስት በ21 ሚሊዮን ብር በማሳተም ወደ ዞኖች እና ት/ቤቶች ተሰራጭቶ ለመማር ማስተማር ስራ እንዲውሉ ተደርጓል፡፡ ➣ በትምህርት ለትዉልድ ንቅናቄ ስራ 414,704,720 ብር በመሰብሰብ 551…

Read More

የክልሉ ንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን ከ42.8 ከመቶ ማድረስ ተችሏል ፡፡ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ፡፡

ርዕሰ መስተዳድሩ ለክልሉ ምክርቤት ባቀረቡት የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸም የክልሉ ንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን ከ42 በመቶ በላይ ማድረስ ተችሏል ብለዋል ፡፡ በዚህም ፡- የክልሉን የንጹህ መጠጥ ውሃ ከማሳደግ አኳያ የተሰሩ ስራዎች በክልሉ ካፒታል 4 ነባር ፕሮጀክቶች ግንባታቸው በጥሩ ሂደት ላይ ነው ፡፡ የተቺቢ ንጹህ መጠጥ ዉሃ ግንባታ አፈፃፀም 80%፣ የቦባ ጌጫ 78%፣ የእርምጭ ኩቢጦ አዲስ…

Read More