Trendings

Getenesh Gebeyehu

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ሪፖርታቸውን ለምክርቤቱ ማቅረባቸውን ቀጥለዋል ፡፡

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ባቀረቡት የአስፈጻሚ ተቋማት ሪፖርት በአርብቶና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች በተሰሩ ስራዎች ተጨባጭ ለውጦች መገኘታቸውን አብራርተዋል ፡፡ 175 የአርብቶና ከፊል አርብቶ አደር ልጆች በክልሉ ባሉ 2 ሆስቴሎች የሆስቴል አገልግሎቶችን አግኝተው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ተደርጓል ፡፡ በመጀመሪያ ዲግሪ መርሐ ግብር 116 ተማሪዎች ፣ በዲፕሎማ 37 ተማሪዎች ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ተደርጓል ፡፡ ከመሰረተ ልማት…

Read More

በግብርናው ዘርፍ መሰረታዊ ለውጦች ተመዝግበዋል ፡፡

ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ርዕሰ መስተዳድሩ ባቀረቡት የአፈጻጸም ሪፖርት ➣ በመኸር እና በበልግ በዋና ዋና የአዝርዕት ሰብሎች 688 ሺ ሄክታር መሬት በዘር ተሸፍኗል ፡፡ ➣ 19 ሚሊዮን ኩንታል ምርት መሰብሰብ ተችሏል፡፡ ➣ የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦትና ሥርጭት አኳያ 190,013 ኩ/ል ተሰራጭቷል ፡፡ ➣ በተቀናጀ ተፋሰስ ልማት 1,073 ንዑስ ተፋሰስ ወይም 217,384 ሄ/ር ማልማት ተችሏል ፡ ➣…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክርቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባኤ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

ምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤውን በታርጫ ከተማ እያካሄደ ሲሆን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የአስፈጻሚ ተቋማትን የ2016 በጀት ዓመት የአፈጻጸም ሪፖርት እያቀረቡ ነው ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለምክርቤቱ ባቀረቡት ሪፖርት በሁሉም የአስተዳደር እርከኖች በተደራጀ መልኩ በመምራትና ውስን የመንግሥት ሃብት ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ከማድረግ አንጻር በልዩ ትኩረት ተግባራት መከናወናቸውን አብራርተዋል ፡፡ በዚህም…

Read More

ምክር ቤቱ የተሰጠውን ኃላፊነት በመጠቀም አበረታች ስራዎችን ማከናወኑ ተገለጸ ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክርቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው ። የምክርቤቱን የ2016 በጀት ዓመት የተግባር አፈጻጸም ሪፖርት ለጉባኤው ያቀረቡት የምክር ቤቱ ምክትል አፈጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ጸሐይ ዳርጫ ምክር ቤቱ በበጀት ዓመቱ መደበኛ ጉባኤዎችን ማከናወኑን ተናግረዋል ። በክልሉ አስፈላጊ የሆኑ አዋጆችን፣ ደንቦችን በማውጣትና በምክርቤት አባላት በማስጸደቅ ስራ ላይ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክርቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።

በጉባኤው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ በተገባደደው 2016 በጀት ዓመት ምክር ቤቱ በህገ መንግስቱ የተሰጠዉን ሀላፊነት ለመወጣት በቅንጅት ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል። ከአቻ ክልሎች እንዲሁም ከተወካዮች ም/ቤትና ከፌደሬሽን ምክር ቤት ጋርም ተግባራትን በቅንጅት ማከናወን መቻሉን አፈጉባኤው ተናግረዋል። በ6ኛ ዙር 3ኛ የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባኤ በም/ቤቱ በተቀመጡ አቅጫጫዎች ላይም በትኩረት…

Read More

በ2016 በጀት ዓመት የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋግጡ የልማት ስራዎች ተሰርተዋል። ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከምክርቤቱ አባላት ለተነሱላቸው አስተያየቶችና ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል ፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክርቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበና ጉባኤ በሁለተኛው ቀን ውሎ በተነሱ የአስፈጻሚ ተቋማት አፈጻጸም ሪፖርት ላይ በተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከምክርቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት…

Read More

ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ 502ኛ ህዳሴ ኮር የመከላከያ ሰራዊት ሬጅመንት መኖሪያ ካምፕ መርቀው ከፈቱ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የዳሎል ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ዘውዱ በላይ በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ 502ኛ ህዳሴ ኮር የመከላከያ ሰራዊት መኖሪያ ካምፕ መርቀው ከፍተዋል። ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ መርቀው በከፈቱበት ወቅት እንደገለፁት የሀገር መከላከያ ሰራዊታችን የሀገርን ዳር ድምበር በማስከበር ታሪክ የማይረሳው ገድል ፈፅመዋል ብለዋል። ክልሉ ከተደራጀ…

Read More

በዘንድሮው የመኸር እርሻ እስካሁን 7 ሚሊዮን ሄክታር የሚጠጋ መሬት በዘር ተሸፍኗል – ግብርና ሚኒስቴር

በ2016/17 የምርት ዘመን በመኸር እርሻ ለማልማት ከታቀደው 20 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ውስጥ 7 ሚሊዮን ሄክታር የሚጠጋ መሬት በዘር መሸፈኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዘር ከተሸፈነው ውስጥ 4 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሄክታሩ በኩታ ገጠም የአስተራረስ ዘዴ የለማ መሆኑንም ሚኒስቴሩ አመልክቷል። በሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ከበደ ላቀው ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ በ2016/17 የምርት ዘመን በመኸር…

Read More

በቀጣዮቹ ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ አንዳንድ አካባቢዎች ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል

በቀጣዮቹ አስር ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ የሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡ ኢንስቲትዩቱ በሚቀጥሉት አስር ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች የዝናብ ስርጭቱ እየተጠናከረ እንደሚሔድ ገልጿል፡፡ የሚጠበቀው እርጥበት የመካከለኛ ጊዜ ሰብሎችን ለመዝራት ፣በተለያየ የእድገት ደረጃ ላይ ለሚገኙ የመኸር ሰብሎች የውሃ ፍላጎትን ለማሟላት እንደሚረዳ የትንበያ መረጃዎች አመልክተዋል፡፡ በዚሁ…

Read More