ባለፉት የለውጥ ዓመታት የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በተደረገው ጥረት በርካታ ውጤቶች ተመዝግበዋል፦ ፈለቀች ተክለማሪየም (ዶ/ር)
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዞቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት አስተባባሪነት በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ በቦንጋ ከተማ ክልላዊ ማጠቃለያ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የተገኙት የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ፕላን ቢሮ ምክትል ኃላፊ (ዶ/ር )ፈለቀች ተክለማርያም እንዳሉት ባለፋት የለውጥ ዓመታት ሴቶችን ማኅበራዊ፤ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ገፅታ የቀየረ ዕምርታዊ…
