እንደ ክልል ትልቁ ሀብታችን ለሆነው የእንስሳት ሀብት ልማት ዘርፉ ልዩ ትኩረት ያስፈልጋል ፦ አቶ ታመነ በቀለ::
ሚዛን አማን ፣ መጋቢት 14/2016 በክልሉ ግብርና ቢሮ ለእንስሳት ጤና ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቋል። በኢትዮጵያ ከሀገራዊ ጥቅል ምርት የግብርና ዘርፉ 65 በመቶ ያህሉን የሚይዝ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 48 በመቶ የሚጠጋው ደግሞ ከእንስሳት ሀብት ልማት የሚሸፈን መሆኑን ጥናቶች ያመላክታሉ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልም እንደ ክልል አሉ ከሚባሉ ሀብቶች ቀዳሚው የእንስሳት ሀብት ልማቱ…
