የክልሉ ከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት የከተሞችን መዋቅራዊ ዕድገት የሚመሩ ስትራቴጂካዊ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት የክልሉን ከተሞች የቦታ አጠቃቀምና ሥርዓታዊ ዕድገት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግሩ ስትራቴጂካዊ ተግባራትን ማከናወኑን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ፀጋዬ ኃይሌ አስታውቀዋል። በበጀት ዓመቱ ባለፉት 6 ወራት ኢንስቲትዩቱ ለማዘጋጀት ካቀዳቸው 15 የፕላን ዓይነቶች መካከል 14ቱ ተጠናቀው ለተፈጻሚነት ዝግጁ መደረጋቸውን ዋና ዳይሬክተሩ አስረድተዋል። የከተማ…
