Trendings

Getenesh Gebeyehu

የመደመር መንግስት ለከተሞች በሰጠዉ ልዩ ትኩረት የከተሞች የልማት እንቅስቃሴ እየተነቃቃ ይገኛል፦ ኢንጂነር የማታለም ቸኮል

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የግማሽ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ትኩረት ያደረገ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ማስጀመሪያ የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር የማታለም ቸኮል እንደገለጹት፤ የመደመር መንግስት ለከተሞች በሰጠው ልዩ ትኩረት የከተሞች ልማት እንቅስቃሴ እየተነቃቃ ይገኛል። በ2018 በጀት ዓመት…

Read More

የተቋም ግንባታን በማጠናከር ሀገረ መንግስት ግንባታችን ማጽናት ይገባል – አቶ ፍቅሬ አማን

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የብልጽግና ፓርቲ የተቋም አደረጃጀት ለማጠናከር የሚያስችል የጽ/ቤት ግንባታ መካሄድ ጀምሯል። በካፋ ዞን፣ ዴቻ ወረዳ፣ የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች በተገኙበት ባለ ሁለት ወለል የፓርቲ የህንፃ ግንባታ መሠረት ድንጋይ ተቀምጧል። በመረሃ-ግብር ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን፥ የተቋም ግንባታ በማጠናከር የሀገር መንግሥት ግንባታን ማጽናት ይገባል…

Read More

ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሀገሪቱን  ምርት (GDP) እስከ 12 በመቶ እንዲያግዝ እየተሰራ ነው:- የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ

#ሪፖርታዥ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የሀገሪቱን  ምርት (GDP) እስከ 12 በመቶ እንዲያግዝ እየተሰራ ነው:- የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ ሀገራችን ኢትዮጵያ ዲጂታል ፖሊሲ አርቅቃ ሲትተገብር ቆይታለች፤ ከእነዚህም አንዱ ላለፉት 5 ዓመታት  ሲሰራበት  ቆይተው ታህሳስ 2018/2028  የተጠናቀቀው  ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ነው። በእነዚህ ማዕቀፎች ሲሰሩባቸው ከቆዩት ጉዳዮች ዲጅታል ግብይት፣ ዲጂታል ልማቶች፣ ቴክኖሎጂ መር የመንግስት አገልግሎቶችን በተደራጀ መንገድ ማስከድና መሠረተ ልማቶችን…

Read More

ለዘላቂ ሰላም መረጋጋጥ እና የሕግ በላይነት መከበር በየደረጃው ቅንጅታዊ አሠራሮችን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ተመላከተ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የዞኖች የፀጥታ ምክር ቤት የምክክር መድረክ ተካሂዷል። በክልሉ በካፋ ፣ ቤንች ሸ እና በካፋ ዞኖች የጸጥታ ግብረ ኃይል የምክክር መድረክ የተካሄደ ሲሆን፤ መድረኩም በዞኖች አስተማማኝና ዘላቂ ሰላም ማረጋገጥ እና የህግ በላይነት ማስከበር ላይ ትኩረት ያደረገ ነዉ። በመድረኩ ህገወጥና የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴ መከላከል እና መቆጣጠር፣ የውስጥ አንድነት ማጠናከር፣ በድንበር አከባቢ የሚስተዋሉ…

Read More

ዜጎች በመልዕክት መላላኪያ አማራጮች በሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡-የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር

ዜጎች በዋትሳፕ፣ በቴሌግራም እና በሌሎች የመልዕክት መላላኪያ አማራጮች ለሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች እና የማጭበርበር ድርጊቶች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አሳሰበ። ማህበረሰቡ የሳይበር ደህንነት የማስጠበቅ ኃላፊነቱን እንዲወጣም ጥሪ አቅርቧል። የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ)፤በኢትዮጵያ የዲጂታል ትስስር መስፋፋትን ተከትሎ በዋትሳፕ (WhatsApp)፣ በቴሌግራም (Telegram) እና በሌሎች የመልዕክት መላላኪያ ፕላትፎርሞች አማካኝነት በዜጎች ላይ የሚሰነዘሩ የሳይበር…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ መልዕክት

በጽሕፈት ቤታችን ከተገኙት የአሜሪካ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክሪስቶፈር ቲ ላንዳው እና የዩኤስ አፍሪካ እዝ አዛዥ ጄነራል ዳግቪን አንደርሰን ጋር ተወያይተናል:: ቀጣይነት ያለው ትብብር እና መከባበርን አፅንዖት ለሰጠው ደማቅ እና ገንቢ ውይይታችን ምስጋናዬን አቀርባለሁ::

Read More

የሺህዎች ድምፅ፣ የአንድ ሀገር ተስፋ፡ የኢትዮጵያ የምክክር ጉዞ

ኢትዮጵያ ልክ እንደ አንዲት ትልቅ እና ጥንታዊት እናት ናት። ማህፀኗ ብዙ ልጆችን አሳድጓል፤ እጆቿ ለብዙዎች መጠለያ ሆነዋል። ነገር ግን ባለፉት ዘመናት ይህች እናት በልጆቿ መካከል በሚፈጠር “አለመደማመጥ” ምክንያት ስትቆስል ቆይታለች። ትላንት፡ የዝምታና የጩኸት ዘመን ለረጅም ጊዜ በኢትዮጵያ ሰማይ ስር መነጋገር ብርቅ ነበር። አንዱ ሲናገር ሌላው የማይሰማበት፣ የሃሳብ ልዩነት እንደ ክህደት የሚቆጠርበት፣ እና ቅሬታዎች በጠረጴዛ ዙሪያ…

Read More

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከአሜሪካው ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ዛሬ በጽሕፈት ቤታቸው የአሜሪካውን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክሪስቶፈር ላንዳውን ተቀብለው አነጋግረዋል። በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ መካከል ያለውን የቆየ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መክረዋል፡፡ በተጨማሪም በቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ የሐሳብ ልውውጥ አድርገዋል። ኢትዮጵያና አሜሪካ ለ120 ዓመታት የዘለቀ ታሪካዊና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ያላቸው ሲሆን፤ የዛሬው ውይይትም…

Read More

የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የአረጋውያን መንደር በመገንባት የትናንት ባለታሪኮችን የመንከባከብ ስራ አጠናክሮ መቀጠሉ ተጠቆመ

‎ዩኒቨርሲቲው ከምርምርና ትምህርት ስራ ጎን ለጎን በተለያዩ ማሕበረሰብ አቀፍ አገልግሎቶች በማከናወን ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑም ተጠቁሟል። ‎በተለይም ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አረጋውያን ለመደገፍ የአረጋውያን መንደርን በማመቻቸት ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ደገላ ኤርገኖ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡ ‎የትናንት ባለታሪክ እና የሀገር ባለውለታ የሆኑ አረጋውያንን ከወደቁበት በማንሳት ዩኒቨርሲቲው ባስገነባው መንደር እየተንከባከበ መሆኑን ገልጸዋል። ‎ተቋሙ በተለያዩ…

Read More

የካፋ ዞን ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ማካሄድ ጀምሯል::

ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባኤው ያለፈውን 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት 25ኛውን ጉባኤ ቃለጉባኤ መርምሮ በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ነው የጀመረው:: በመቀጠል ምክር ቤቱ የዞኑን ዋና አፈ ጉባኤ ሹመት ያፀደቀ ሲሆን በዚህም ክብርት ወ/ሮ አሚናት ሀሰን የካፋ ዞን ዋና አፈጉባኤ እንዲሆኑ በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ የቀረበውን የሹመት ፕሮፖዛል ተቀብሎ በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ጉባኤ ተጀምሯል:: የዞኑ ምክር ቤት ጉባኤ በሚኖረው…

Read More