ፈጣንና ቀልጣፋ የመረጃ ልውውጥ ሥርዓት ለመዘርጋት በየደረጃው የሚገኙ የኮሙኒኬሽን ተቋማት ተቀናጅተው መስራት እንዳለባቸዉ መስፍን ወዳጆ (ዶ/ር) ገለጹ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች በዳውሮ ዞን መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ማጠቃላያ ድጋፋዊ ክትትል አድርጓል። የድጋፍና ክትትል ቡድኑ በዞኑ የሚገኙ ኮሙኒኬሽን ተቋማትን ድጋፋዊ ክትትል ሲያደረጉ ቆይተው ዛሬ በዞን ማዕከል የዞኑን የ2018 የግማሽ አመት አፈፃፀምን በመገምገም የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ አጠቃሏል። ዶ/ር መሰፍን በዚሁ ወቅት እንደገለፁት በሕዝቡና መንግሥት መካከል ፈጣንና ቀልጣፋ የመረጃ ልውውጥ…
